የሐዲስኪዳንየታቦትናየጽላትአቀራረጽምሆነአጠቃቀሙየተወሰነውናየሚወሰነውበቀኖናነው፡፡ቀኖናደግሞእንደሁኔታውየሚሻሻልነው፡፡ሲቻልይጨመርበታልሳይቻልደግሞይቀነስለታል፡፡እንግዲህበቤተክርስቲያናችንቀኖናካበረከታቸውነገሮችአንዱየሐዲስኪዳንየታቦትናየጽላትአቀራረጽንናአጠቃቀምንነው፡፡ስለዚህበሐዲስኪዳንታቦትንለመቅረጽየግራርእንጨትባይገኝበዘፍ
1
፥
31
ላይ
‹‹
እግዚአብሔርምየፈጠረውን
(
ያደረገውን
)
ሁሉእጅግመልካምእንደሆነአየ
››
ስለሚልናእግዚአብሔርየፈጠረውንስለማይንቅከግራርሌላከማይነቅዝእንጨትመቅረጽእንችላለን፡፡ቁመቱወርዱናዙሪያውምእንደችሎታችንይሆናል፡፡በውስጥናበውጭስለሚሆነውየወርቅክብርምእንደችሎታችንይወሰናል፡፡ከሌለንምወርቁይቀራልቀኖናነውና፡፡ስለጽላቱምእንደዚሁነውከቻልንከከበረድንጋይ፣ከዕብነበረድመቅረጽእንችላለን፤ካልቻልንጽላቱንከማይነቅዝእንጨትመቅረጽእንችላለን፡፡በሌላበኩልምከቻልንእንደብሉይኪዳኑበአንድታቦትሁለትጽላትማስቀመጥእንችላለን፤ካልቻንበአንድታቦትአንድጽላትብቻይሆናል፡፡በተጨማሪምየጽላቱንማስቀመጫታቦትባይኖረንጽላቱንታቦትብለንበመጥራትበጽላቱብቻመጠቀምእችላለንቀኖናነውና፡፡በተጨማሪምበኤር
31
፥
31
፤
2
ኛቆሮ
3
፥
1-3
፤በዕብ
8
፥
8-13
፡፡የእኛአካልናልቡናየእርሱታቦትናጽላትአልሆነምወይ
?
በሐዲስኪዳንለምንታቦትናጽላትአስፈለገ
?
ለምንስይህሁሉተፈጠረየሚሉአሉ፡፡የክርስቲያኖች አካልናልቡናበክርስቶስደምታቦት፤ጽላት፤ቤተመቅደስመሆኑንእናምናለን፡፡ቢሆንምበሐዲስኪዳንታቦትናጽላትያስፈለገበትምክንያትስለአምላካችንመድኃኒታችንኢየሱስክርስቶስአምላክነትናክብርሲባልነው፡፡ምክንያቱምበብሉይኪዳንክብሩንየገለጠበት፤ቃሉንያሰማበት፣ሙሴንእንደባልጀራያነጋገረበት፣የክብሩዙፋንሆኖጽላቱበውስጡለታቦቱማደሪያበመሆኑ፤በሐዲስኪዳንምየሥጋውናየደሙየክብርዙፋንእንዲሆንሲሆንስለእኛበዚህዓለምመከራየተቀበለውንመድኅኔዓለምክርስቶስንለማክበርሲባልነው፡፡ጥያቄ
2
፡
-
በዘዳ
31
፣
18
፣
32
፣
15
፣
134
፣
1-5
፡፡
2
ኛዜና
5
፣
10
ያሉትንጥቅሶችበመጥቀስእግዚአብሔርለሙሴየሰጠውሁለትጽላቶችንብቻነው፡፡ነገርግንየኢትዮጵያኦርቶዶክስተዋህዶቤተክርስቲያንእነዚህንእልፍአእላፋትጽላቶችከየትአመጣቻቸው
?
አራብታችሁቅረጹየሚልአለወይ
?
መልስ፡
-
በዘዳ
32
፥
19
፡፡ስንመለከትእግዚአብሔርራሱአዘጋጅቶለሙሴየሰጠውንሁለቱንጽላቶችእሥራኤልጣዖትሲያመልኩስላገኛቸውሙሴተበሳጭቶሰብሯቸዋል፡፡ነገርግንቸርነቱለዘለዓለምየሆነእግዚአብሔርአምላክ ለሙሴየመጀመሪያዎቹንአስመስሎእንዲሰራነገረው፤ሙሴምአስመስሎሠራ፡፡ዘዳ
34
፥
1-5
መሥራትብቻሳይሆንዐሥሩንየቃልኪዳንቃላትምበጽላቶቹላይእንዲጽፍሙሉሥልጣንከእግዚአብሔርተሰጠው፡፡ሙሴምተፈቅዶለታልናአሥሩንቃላትበጽላቶቹላይጻፈ፡፡ዘዳ
34
፥
27-28
ከዚህጊዜጀምሮጽላትንምሆነታቦትንእያስመሰሉለመሥራትሙሉሥልጣንንአግኝተናል፡፡ይህንበተመለከተአንዳንድአባቶችእንዲህይላሉ፤
‹‹
አዳምእንኳንበደለአዳምባይበድልኖሮአምላክሰውሆኖበቀራንዮስለእኛየመሰቀሉን፤ስለኛየመሞቱንየፍቅር
