መሻገራቸውንእናገኛለን፡፡ኢያሱ
3
፥
1-17
፡፡
2.
እስራኤልምድረርስትበደረሱጊዜምድረርስት
(
ኢያሪካ
)
በጠላትእጅበጽኑዕግንብታጥራአገኟት፡፡በዚህምጊዜይህንየጠላትየግንብአጥርለማፍረስናርስታቸውንበእጃቸውለማድረግእግዚአብሔርየገለጠላቸውጥበብካህናቱታቦቱንተሸክመውሕዝቡምእየተከተሉሰባትጊዜግንቡንእንዲዞሩትነው፡፡የታዘዙትንአደረጉግንቡምፈረሰላቸው፡፡ኢያሱ
6
፥
1-17
፡፡
3.
እስራኤልጠላትበበረታባቸውጊዜጠላትንለማሸነፍካህናቱታቦቱንተሸክመውይወጡነበር፡፡
1
ሳሙ
5
፥
1-
ፍ፡፡ስለዚህበብሉይኪዳንካህናቱታቦቱንከቦታወደቦታሲንቀሳቀሱካልሆነበቀርለሚፈልጉትዓላማታቦቱንካለትቦታተሸክመውአያወጡትምነበርማለትአንችልም፡፡ሰሎሞንቤተመቅደሱንሠርቶካስገባውበኋላቢሆንምካህናቱታቦቱንተሸክመውእንዳያወጡየሚልሕግምየለም፡፡እግዚአብሔርየሠራውሥራበብሉይኪዳንየተፈጸመውአገልግሎትሁሉሙሉበሙሉበመጽሐፍቅዱስአልተጻፈም፡፡በመጽሐፍቅዱስምያልተጻፈብዙነገርእንዳለእናምናለንከዚህበመነሳትነውእኛበሐዲስኪዳንታቦትንተሸክመንየምናወጣው፤በብሉይኪዳንበእግዚአብሔርቸርነት
(
ትእዛዝ
)
ካህናቱታቦታቱንተሸክመውእንዲወጡተደርጎካህናቱምታቦታቱንተሸክመውበመውጣትበታቦቱያደረኃይለእግዚአብሔርለሕዝበእስራኤልያደረገውድንቅሥራለማሰብናእግዚአብሔርንለማመስገንነው፡፡ዛሬምለሥጋናለደሙየክብርዙፋንየሆነውንቅዱስስሙምየተጻፈበትንቅዱስታቦትበምናወጣበትጊዜበደሙየባረከንመድኅነዓለምክርስቶስአሁንምየሥጋውናየደሙዙፋንበሆነውበታቦቱረቂቅኃይሎችበማስተላለፍበረከቱንያበዛልናልብለንበማመንነው፡፡የተሰቀለውአምላክመክበሩናመንገሡቀርቶበየጊዜውታቦትወጣእየተባለታቦቱብቻነገሠከበረሕዝቡምወደአምልኮባዕድኮበለለስለሚለውግንአንድሕዝብየንጉሡንዙፋንሲያከብርናሲፈራንጉሡንማክበሩናመፍራቱእንደሆነመዘንጋትየለበትም፡፡እኛየምናምነውቅዱስስሙየተጻፈበትንየክርስቶስሥጋናደምየክብርዙፋንየሆነውንታቦትማክበራችንበኪሩቤልዙፋንየሚቀመጥመድኅነዓለምክርስቶስንማክበራችንመሆኑንነው፡፡በታቦቱፊትመስገዳችንምበታቦቱለተጻፈውለቅዱስስሙነው፡፡በታቦትፊትለእግዚአብሔርስምይሰግዱየነበሩኢያሱናየእስራኤልሽማግሌዎችበረከትአገኙበትእንጂአልተጎዱበትምናነው፡፡ኢያ
7
፥
6
፣ዘዳ
33
፥
10
፡፡በሐዲስኪዳንም
‹‹
ድልለነሣውስውርመናንእሰጠዋለሁ፤የብርሃንመጽሐፍንምእሰጠዋለሁ፤በዚያመጽሐፍውስጥላይከተቀበለውበቀርማንምየሚያውቀውየሌለአዲስስምተጽፎበታል
››
ራእ
2
◌
17
፡፡ለዚህስምደግሞጉልበትሁሉመንበርከክእንደሚገባመጽሐፍቅዱስእንዲህይላል፤
‹‹
ይህምበሰማይናበምድርበቀላያትናከምድርምበታችያለጉልበትሁሉለኢየሱስክርስቶስስምይሰግድዘንድነው።
