ታቦት
ትምህርትሃይማኖት
(
የሃይማኖትትምህርት
)
በሁለትይከፈላል፡፡ይኸውም፦
1
ኛ፡
-
ዶግማ
2
ኛ፡
-
ቀኖናበሚልነው፡፡ዶግማ፡
-
ቃሉየግሪክሲሆንፍችውምእምነትማለትነው፡፡ቀኖና፡
-

(
ፈጣሪ
)
የአካልሦስትነትአለው፡፡በመለኮት፣በመፍጠር፣በሥልጣን፣በአገዛዝ፣በፈቃድግንአንድነው፡፡በሦስትነቱአብ፤ወልድ፤መንፈስቅዱስሲባልበአንድነቱአንድመለኮትአንድእግዚአብሔርይባላል፡፡በአዳምምክንያትከመጣውየዘለዓለምሞትናከዲያብሎስባርነትነጻየወጣነውከሦስቱአካላትበአንደኛውአካልማለትምበወልድበኢየሱስክርስቶስነው፡፡ይህዶግማወይምእምነትይባላል፡፡ቀኖናግንበአምላካችንበኢየሱስክርስቶስአምነውያደጉክርስቲያኖችየሚመሩበትሥርዓትስለሆነ፤በሃይማኖትአባቶችወይምበቅዱስሲኖዶስአማካኝነትእንደጊዜውሁኔታየሚሻሻልበመሆኑየሚጨመርበት፤የሚቀነስለትነው፡፡ለምሳሌያህልእኛኦርቶዶክሳውያንየምንጠመቀውሴትበሰማንያወንድበአርባቀናችንነው፡፡የተወለዱሕጻናትሴቷሰማንያወንዱምአርባቀንሳይሞላቸውቢታመሙናበሽታውአስጊከሆነበ
10
፣በ
20
፣በ
30…
ቀናቸውመጠመቅይችላሉቀኖናነውና፡፡በቤተክርስቲያናችንየቀዳስያንብዛትመነሻውአምስትነው፡፡ምናልባትከአምስቱአንዱ፤ሁለቱ፤ሦስቱቢታጡናሌላምተፈልጎእስከመጨረሻየማይገኝከሆነከአቅምበላይምየሆነችግርከገጠመሁለቱወይምአንዱብቻቀድሰውማቁረብይችላሉ፡፡ቀኖናነውና፡፡በቤተክርስቲያናችንታቦትሲከብርቤተክርስቲያኑንየሚዞረውሦስትጊዜነውችግርካለአንድጊዜብቻዑደትተፈጽሞሊገባይችላል።ቀኖናነውና፤ስለቀኖና
(
ስለሥርዐት
)
ቅዱስጳውሎስበመልእክቱእንዲህሲልጽፏል።
1. ‹‹
ነገርግንሁሉንበአግባብናበሥርዐትአድርጉ፡፡
›› 1
ኛቆሮ
. 14
፥
40
፡፡
2. ‹‹
ወንድሞችሆይበሠራንላቸውሥርዐትሳይሆንበተንኮልከሚሄዱትወንድሞችሁሉትለዩዘንድበጌታችንበኢየሱስክርስቶስስምእናዝዛችኋለን፡፡እኛንልትመስሉእንደሚገባችሁእኛምበእናንተመካከልያለሥራእንዳልኖርንራሳችሁታውቃላችሁ
›› 2
ኛተሰ
. 3
፥
6-7››
ቀኖና
(
ሥርዐት
)
የሚወሰነውበሃይማኖትአባቶችእንደሆነናወንጌልንየሚስተምርሰውለሚያስተምራቸውክርስቲያኖችበሃይማኖትአባቶችየተወሰነቀኖናማስተማርናመሰጠትእንዳለበትመጽሐፍቅዱስእንዲህሲልያስረዳል፡፡