ንጹሕቁርባንየሚለውንምበማቴ
26
፥
26
፤ጌታኅብስቱንአንሥቶነገየሚቆረሰውሥጋዬይህነው፤ወይኑንምአንሥቶነገስለብዙዎችሀጢአትየሚፈሰውደሜይህነውብሎለሐዋርያትየሰጣቸውየክርስቶስሥጋናደምነው፡፡ንጹሕየተባለውእርሱበባሕርዩንጹሕሆኖየእኛንየኃጢአትእድፍስለሚያነጻነው፡፡በብሉይኪዳንበኢየሩሳሌምብቻመሆንየሚገባቸውቤተመቅደሱ፤ዕጣኑ፣ቁርባኑ፣በክርስቶስደምበአዲስሕይወት፣በአዲስተፈጥሮ፤በአዲስሥርዓት፣ክርስቲያኖችለሆንንለዓለምሕዝቦችበየሥፍራው
(
በያለንበት
)
እንድንጠቀምባቸውከተፈቀዱልንበኢየሩሳሌምይኖሩየነበሩትሁለቱጽላቶችከፀሐይመውጫእስከፀሐይመግቢያተባዝተውበዓለምያለንክርስቲያኖችበያለንበትበየቤተመቅደሳችንለሥጋውናለደሙየክብርዙፋንነትብንገለገልባቸውናየአምላካችንየኢየሱስክርስቶስንስምብናከብርባቸውምንየሚጎዳነገርተገኘ
?
የሚያስደነግጠውስምኑነው
?
ስህተቱስየቱላይነው
?
እንዲሁምዐሠርቱትእዛዛትየተጻፉባቸውሁለቱጽላቶችመባዛትመራባትየለባቸውምከተባለበጽላቶቹላይየተጻፉትዐሠርቱትእዛዛትመባዛትየለባቸውም፡፡ከኢየሩሳሌምምመውጣትየለባቸውምማለትአይደለም
?
ትእዛዛቱምተከለከሉማለትነውና፡፡በጽላቶችላይየተጻፉትትእዛዛትበእግዚአብሔርፈቃድበፀሐይመውጫእስከፀሐይመግቢያድረስበሚገኙክርስቲያኖችእጅገብተዋል፡፡ይህምያስደስታልእንጂአያሳዝንም፡፡ይህከሆነለሥጋውናለደሙ
(
ለክርስቶስ
)
ክብርሲባልበኢትዮጵያኦርቶዶክስተዋህዶቤተክርስቲያንውስጥየሚገኙጽላቶችምንበደልአስከተሉ፥እግዚአብሔርለቀደሙአባቶቻችንበታቦቱአድሮየሠራላቸውንድንቅሥራእያስታወስንእግዚአብሔርንከማመስገንውጭደግሞምጌታስለጸሎትሲያስተምረን
‹‹
አባታችንሆይበሚለውጸሎትውስጥፈቃድህበሰማይእንደሆነችእንዲሁምበምድርትሁን
››
በሉብሏል፡፡በዚህመሠረትበዮሐንስራዕይ
11
፥
19
ላይታቦቱንበሰማይአሳይቶናል፡፡ስለዚህየሙሴየቃልኪዳኑታቦትበሰማይእንዲገኝ፤በሰማይእንዲሆን፤በሰማይእንዲታይፈቃዱከሆነ፤በምድርምእንዲሆንፈቃድህይሁንብለንብንጠቀምበትስህተቱምንይሆን
?
ጥያቄ
3
፡
-
የሰሎሞንቤተመቅደስእስኪሠራድረስበእርግጥታቦቱከቦታወደቦታይዘዋወርነበር፤ቤተመቅደሱተሠርቶታቦቱወደቤተመቅደሱከገባበኋላግንካህናቱታቦቱንተሸክመውስለመውጣታቸውመጽሐፍቅዱስአይናገርም፡፡ታዲያዛሬክርስቶስደሙንካፈሰሰበኋላ፤በብሉይምሆነበሐዲስኪዳንመመሪያሳይኖር፤ከየትአምጥታችሁነውታቦትንበየጊዜውበማውጣትየክርስቲያኖችህሊናሁሉወደተሰቀለውክርስቶስመሆኑቀርቶወደታቦቱየሆነው
?
መልስ፡
-
በብሉይኪዳንእንኳንአይወጣምነበርማለትአንችልምምክንያቱምበችግራቸውጊዜለችግራቸውመፍትሔያገኙዘንድከነበረበትከድንኳኑምቢሆንያወጡትነበርናለምሳሌ፦
1.
በሙሴምትክ የተመረጠኢያሱሕዝበእስራኤልንእየመራወደምድረርስትሲሄድድንገትየዮርዳኖስወንዝሞልቶባገኘውጊዜወንዙንከፍሎአሕዛብንለማሻገርከእግዚአብሔርበተነገረውመሠረትካህናቱታቦቱንከነበረበትቦታተሸክመውወደወንዙበመሄድታቦቱንየተሸከሙትካህናትእግርወንዙንሲረግጥወንዙተከፍሎሕዝቡሁሉበሰላም
