ምስጢርአናውቀውምነበር፡፡
››
እስራኤልምበጥጃምስልጣኦትአምልከውእንኳንበደሉእሥራኤልባይበድሉሙሴበእግዚአብሔርየተዘጋጁትሁለቱጽላቶች
’
የሰውልጅምእግዚአብሔርየሠራቸውንየፊተኞቹንአስመስሎለመሥራትስልጣንባልኖረውምቢሠራምለምንሠራህለሚለውመረጃባላቀረበምነበር
››
ይላሉ፡፡ያምሆነይህጽላትንአስመስለን፤አባዝተን፤አራብተንለመሥራትመሠረታችንሥልጣኑለኛለልጆቹየተላለፈልንከአባታችንከሙሴነው፡፡
››
ሙሴየተሰበሩትንአስመስለህሁለትጽላቶችቅረጽከሚልበቀርጽላቶችንአብዝታችሁ፤አራብታችሁተጠቀሙየሚልቀጥተኛቃልአምጡለሚለውግንነገሩእንዲህነው፡፡በብሉይኪዳንየጽላትምሆነየቤተመቅደስሥርዐት፤የመስዋዕቱየዕጣኑአገልግሎት፤በኢየሩሳሌምብቻስለነበረና፤የሌላውምአገርሕዝብየሚከተለውየጣዖትንሥርዓትእንጂየሙሴንሥርዐትባለመሆኑጽላቱተባዝቶተራብቶለሌላውአገርሕዝብአልተሰጠም፡፡እግዚአብሔርምከኢየሩሳሌምውጭአልፈቀደምየተቀደሰውንጣዖታውያኑአሕዛብያረክሱታልናስለዚህስግደቱምየቤተመቅደስሥርዐቱምበኢየሩሰሳሌምብቻነበር።
/
ዮሐ
4
፥
18-24/
በኢየሩሳሌምይኖሩየነበሩአሕዝቦችምሠሎሞንያሠራውታላቁቤተመቅደስናሁለቱጽላቶችአንሰውናል፤በርቀትየምንገኝእኛየመንገድድካምበዝቶብናልና፡፡ስለዚህበያለንበትቤተመቅደስሠርተንጽላቱንአክብረንመገልገልእንፈልጋለንናይፈቀድልንብለውሙሴምከሁለቱጽላቶችበቀርሌላአልተፈቀደምብሎመልስየሰጠበትቦታየለም፡፡ያምሆነይህበሐዲስኪዳንምበአምላካችንበኢየሱስክርስቶስአምነውበአብ፤በወልድ፤በመንፈስቅዱስስምተጠምቀው፤ሁለተኛየድኅነትልደትተወልደውየእግዚአብሔርልጆችእንዲሆኑሥልጣንሰጣቸው።ለክርስቲያኖችምከፀሐይመውጫእስከፀሐይመግቢያድረስእንደሚበዙናበአዲስኪዳንበአምላካችንበኢየሱስክርስቶስስምንጹሕየሆነውንቁርባንከኢየሩሳሌምውጭበየቦታውለእግዚአብሔርማቅረብእንደሚችሉመጽሐፍቅዱስእንዲህይላል፡፡
1. ‹‹
ከፀሐይመውጫጀምሮእስከመግቢያዋድረስስሜበአሕዛብዘንድይከበራልና፤በየስፍራውለስሜዕጣንያጥናሉ፤ንጹሕንምቁርባንያቀርባሉ፤ስሜበአሕዛብዘንድታላቅይሆናልናይላልሁሉንየሚችልእግዚአብሔር
››
ሚል
1
፥
11
፡፡
2. ‹‹
ቤቴለአሕዛብሁሉየጸሎትቤትትባላለችተብሎተጽፎየለምን
?
እናንተግንየወንበዴዎችዋሻአደረጋችኋትብሎአስተማራቸው
››
ማር
11
፥
17
፤ኢሳ
56
፥
7
፤ኤር
7
፥
11
፡፡ይህትንቢትበቀጥታለሐዲስኪዳንክርስቲያኖችመሆኑግልጥነው፡፡ምክንያቱምበብሉይኪዳንቤተመቅደስምሆነየዕጣን፤የቁርባንአገልግሎትእንኳንከፀሐይመውጫእስከፀሐይመግቢያድረስላሉአሕዛብበኢየሩሳሌምከሚኖሩየእግዚአብሔርሕዝቦችበቀርለእስራኤልጎረቤትአገሮችእንኳአልተፈቀደምና፡፡ነቢዩሚልክያስንጹሕዕጣንያለውበማቴ
2
፥
11
፡፡ወንጌልእንደተናገረውከአሕዛብወገንየሆኑሰብአሰገልበቤተልሔምዋሻለክርስቶስካቀረቡትጀምሮእስከዛሬድረስበዓለምያለንክርስቲያኖችበክርስቶስስምለክርስቶስየምናቀርበውቅዱስዕጣንነው፡፡