ንዑ ንስገድ ወንግነይ ላቲ ለመድኃኒት ማርያም ድንግል ለዘግብርተ ብርሃናት አበይተ ባሕቲታ
ትርጉም ብቻዋን ታላላቅ ብርሃናትን(ፀሐይና ጨረቃ) ለፈጠረች ለመድኃኒት ድንግል ማርያም ኑ እንስገድላት ለርሷም እንገዛ
ዚቅ ዘየካቲት ኪዳነ ምህረት ገፅ 144
” ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤”
ትርጉም ብቻዋን ታላላቅ ብርሃናትን(ፀሐይና ጨረቃ) ለፈጠረች ለመድኃኒት ድንግል ማርያም ኑ እንስገድላት ለርሷም እንገዛ
ዚቅ ዘየካቲት ኪዳነ ምህረት ገፅ 144
” ብቻውን ታላላቅ ብርሃናትን የሠራ፤ ምሕረቱ ለዘላለም ነውና፤”
(መዝሙረ ዳዊት 136:7)
ፀሐይና ጨረቃን የፈጠረ ማን ነው ማርያም ወይስ እግዚአብሔር ስግደት የሚገባውስ?
” እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።”
ፀሐይና ጨረቃን የፈጠረ ማን ነው ማርያም ወይስ እግዚአብሔር ስግደት የሚገባውስ?
” እግዚአብሔርም ሁለት ታላላቆች ብርሃናትን አደረገ፤ ትልቁ ብርሃን በቀን እንዲሠለጥን፥ ትንሹም ብርሃን በሌሊት እንዲሰለጥን፤ ከዋክብትንም ደግሞ አደረገ።”
(ኦሪት ዘፍጥረት 1:16)
No comments:
Post a Comment