Thursday 27 February 2020

የምትጸልየው የሌላውን ሕልም ለመፍታት ብለህ ሳይሆን ላንተው ለራስህ ሕልም የሆነብህን ልትፈታ ነው ክፍል ስምንት ... የምትጸልየው የሌላውን ሕልም ለመፍታት ብለህ ሳይሆን ላንተው ለራስህ ሕልም የሆነብህን ልትፈታ ነው ክፍል ስምንት ( ትንቢተ ዳንኤል 2 ፥ 13 ) ለሌላው ሳይሆን ለራስ የመጸለይ ጊዜ ፣ ራስን የመስበክ ፣ የማስተማርና የማዳን ጊዜ በፊት ለፊታችን እየመጣነው ሮሜ 2 : 17 - 24 ፣ የሉቃስ ወንጌል 23 : 28 እና 29 ፣ 1ኛ ጢሞቴዎስ 4 : 15 እና 16 ፣ ኦሪት ዘፍጥረት 19 : 17

No comments:

Post a Comment