መስተብቍእ ዘመስቀል በተባለው የቤተክርስቲያን የጸሎት ክፍል ውስጥ እንዲህ የሚል ይገኛል፦
«ለእሉ ክልዔቱ ፍጡራን/ለማርያም ወለመስቀል/ ስብሐተ ፈጣሪ ይደልዎሙ፤ እስመ #ተዐረዮሙ በክብሮሙ»
ለእነዚህ ሁለቱ ፍጡራን (ለማርያምና ለመስቀል) ለፈጣሪ የሚሰጠው ምስጋና ይገባቸዋል። በክብር ፈጣሪያቸውን #ተካክለዋልና!
Vs
«እንግዲህ #እተካከለው ዘንድ በማን #መሰላችሁኝ? ይላል ቅዱሱ። ኢሳ 40፤25»
በመስቀል መሰሉህ
No comments:
Post a Comment