562 አመት ሳይመገብ የኖረውና የኢትዮጵያን ህዝብ ያስማረው አባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ!
ስንክሳር ዘውርኀ መጋቢት አምስት
ገፅ17—25
562 አመት ሳይመገብ የቆው የኢትዮጵያን ህዝብ ሃጢያት ያስማረና ስላሶችን ያዘለው የአባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የእረፍት ቀን መታሰቢያ
ብዙወቻችን ይህን ሰው በፎቶ እናውቀዋለን
562 አመት ሳይመገብ የቆው የኢትዮጵያን ህዝብ ሃጢያት ያስማረና ስላሶችን ያዘለው የአባ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የእረፍት ቀን መታሰቢያ
ብዙወቻችን ይህን ሰው በፎቶ እናውቀዋለን
ታሪኩ ረጅም ስለሆነ አጠር አድርጌ ነው ያቀረብኩት
በተወለደበት ቀን ከናቱ እቅፍ ወርዶ ከጨለማ ወደ ብርሃን ያወጣኸኝ እያለ ለስላሴ ሰገደ ስላሴም የአንድነቱና የሶስትነቱን ሚስጥር እንደሚያሳዩት ቃል ገቡለት
ሶስት አመት ሲሞላው ገብርኤል ከእናቱ እቅፍ ተቀብሎ ብዙ ባሕታዊያን በሚኖሩበት ገዳም አስገባው
በተወለደበት ቀን ከናቱ እቅፍ ወርዶ ከጨለማ ወደ ብርሃን ያወጣኸኝ እያለ ለስላሴ ሰገደ ስላሴም የአንድነቱና የሶስትነቱን ሚስጥር እንደሚያሳዩት ቃል ገቡለት
ሶስት አመት ሲሞላው ገብርኤል ከእናቱ እቅፍ ተቀብሎ ብዙ ባሕታዊያን በሚኖሩበት ገዳም አስገባው
ከዚያም ተምሮ ዲቁና ተቀበለ
ከዚያም በበርኀ ብዙ ተጋድሎ አደረገ አንድ ቀን እየሱስ መጥቶ የብርሃን ሰረገላ ሰጠው ወደ ኢትዮጵያ ምድር እንዲሄድ አዘዘው ከዚያም በስልሳ አንበሳና በስልሳ ነበር ታጅቦ ኢትዮጵያ ገባ ዝቋላ እንደደረሰ በአራቱም አቅጣጫ ሲያይ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚሰሩትን ኃጢያታቸውን በዐይናቸው ፊት የተገለጠ ሁኖ አየ
ከዚያም በራሱ ተዘቅዝቆ ተወርውሮ (ዳይቭ) ወደ ባህሩ ገባ በእጅህ የፈጠርካቸውን እነዚህን ህዝቦች ካልማርካቸው ከዚህ ባህር አልወጣም ብሎ አርባ ቀን አርባ ለሊት ቆየ ስምህን የጠራ መታሰቢያህ ያደረገውን እምርልሃለው የሚል መልዕክት መላዕክ መጥቶ ነገረው አባታችንም መላውን የኢትዮጵያ ህዝብ ካልማርክልኝ አልወጣም ብሎ ለመልአኩ ነገረው አባታችንም በዚያ ባህር 100 አመት ስጋው አልቆ በአጥንቱ ብቻ በባህሩ ውስጥ ኖረ ሰባት መቶ ሽህ ሶስ መቶ ሚሆኑ አጋንንት በቀስትና በድንጋይ ወጉአቸው
ከዚያም በበርኀ ብዙ ተጋድሎ አደረገ አንድ ቀን እየሱስ መጥቶ የብርሃን ሰረገላ ሰጠው ወደ ኢትዮጵያ ምድር እንዲሄድ አዘዘው ከዚያም በስልሳ አንበሳና በስልሳ ነበር ታጅቦ ኢትዮጵያ ገባ ዝቋላ እንደደረሰ በአራቱም አቅጣጫ ሲያይ የኢትዮጵያ ህዝብ የሚሰሩትን ኃጢያታቸውን በዐይናቸው ፊት የተገለጠ ሁኖ አየ
ከዚያም በራሱ ተዘቅዝቆ ተወርውሮ (ዳይቭ) ወደ ባህሩ ገባ በእጅህ የፈጠርካቸውን እነዚህን ህዝቦች ካልማርካቸው ከዚህ ባህር አልወጣም ብሎ አርባ ቀን አርባ ለሊት ቆየ ስምህን የጠራ መታሰቢያህ ያደረገውን እምርልሃለው የሚል መልዕክት መላዕክ መጥቶ ነገረው አባታችንም መላውን የኢትዮጵያ ህዝብ ካልማርክልኝ አልወጣም ብሎ ለመልአኩ ነገረው አባታችንም በዚያ ባህር 100 አመት ስጋው አልቆ በአጥንቱ ብቻ በባህሩ ውስጥ ኖረ ሰባት መቶ ሽህ ሶስ መቶ ሚሆኑ አጋንንት በቀስትና በድንጋይ ወጉአቸው
ከዚያም እየሱስ ባህሩ ዳር ቆሞ መላውን የኢትዮጵያ ህዝብ ምሬልሃለው ውጣ አለው አባታችንም አጥንቶቹ እንደ ወንፊት ተቀዳዶ ወጣ
ከዚያም ወደ ላይ ወጥቶ ከፀሐይ በላይ ከሰማይ በታች ሰባት አመት ኖረ ዳግመኛም ወደ ምድር ወርዶ እንደ አምድ ተተክሎ ሰባት አመት ተተክሎ ኖረ ሰይጣን በቁራ ተመስሎ መጥቶ ሁለት አይኑን አንቁሮ አሳወረው እስከ ሁለት ሳምንትም ምንም ሳይንቀሳቀስ ቆሞ ፀለየ
ገብርኤልና ሚካኤል መጥተው አይኑ ላይ እፍ ሲሉበት አይኑ እንደቀድሞ ብርሃን ሆነ ወደ ዝቋላ ሲሄድ ሶስት ሽማግሌዎችን አገኘ አዝለህ ውሰደን ብለው ለመኑት ሲጠጋቸውም ሁለመናቸው የደከመ በሽበት የተከበቡ ሁነው አገኛቸው
አባታችንም እናተ አረጋዊያን ከወዴት ናችሁ ብሎ ጠያቃቸው እነሱም ተነስተው ቆሙ አንድ ሲሆኑ ሶስት ሶስት ሲሆኑ አንድ መሆናቸውን ገለጡለት የአባቶች አለቃ አብርሃም እንዳየ አያቸው ተንቀጥቅጦ መሬት ላይ ወደቀ
አንድ ጣኦት አምላኪ ንጉስ ጋር ተገናኝቶ ጣኦቱ አቡየን ሲያይ ተሰበረ የንጉሱ ሰራዊትም አደነቁት ንጉሱ ይህን አይቶ ስለተቆጣ ያደነቁትን ገድሎ እሳቸውን ሊገድል ከቀረው ሰራዊት ጋር ሲመጣ በታላቅ መብረቅ ተመቶ ከነ ሰራዊቱ ጠፍ ከንጉሱ ጋር አራት ሽህ ሰዎች ሞቱ አየሱስ መጥቶ እነዚህ የኔም ያንተም ጠላቶች ናቸው መላዕክት ወደ ሲኦል እንዲዎስዷቸው አዘዘ አባታችንም እነዚህን ማርልኝ ሲለው እየሱስ ከሱ ተሰወረ
አባታችንም እግሮቹን በገመድ አስሮ በገደል ውስጥ ተዘቅዝቆ ተሰቀለ ሰይጣን መጥቶ ገመዱን ቆረጠው ወደ ታች ተወርውሮ ወረደ ሚካኤል መጣቶ ያዘውና በራሳህ ላቁምህ ወይስ በግር ሲለው በራሴ አቁመኝ አለው አባታችን በጥርሱ ዲንጋ ነክሶ እስከ ሰላሳ አመት ኖረ ከሰላሳ አመት በኃላ እየሱሰ መጥቶ አባታችን ጠራው እነሆ እነዛን ከሃዲዎች ምሬልሃለው አለው በሽተኛን እንዲፈውስ ሙታንን እንዲያስነሳ ስልጣን ሰጠው
በእድሜው መጨረሻ እየሱስ ተገልጦ ስምህን ለሚጠራ መታሰቢያህን ለሚያደርግ እስከ አስራ አምስት ትውልድ ምሬልሃለው አለው የእድሜው ዘመን አምስት መቶ ስልሳ ሁለት ሲሆን አረፈ
ከዚያም ወደ ላይ ወጥቶ ከፀሐይ በላይ ከሰማይ በታች ሰባት አመት ኖረ ዳግመኛም ወደ ምድር ወርዶ እንደ አምድ ተተክሎ ሰባት አመት ተተክሎ ኖረ ሰይጣን በቁራ ተመስሎ መጥቶ ሁለት አይኑን አንቁሮ አሳወረው እስከ ሁለት ሳምንትም ምንም ሳይንቀሳቀስ ቆሞ ፀለየ
ገብርኤልና ሚካኤል መጥተው አይኑ ላይ እፍ ሲሉበት አይኑ እንደቀድሞ ብርሃን ሆነ ወደ ዝቋላ ሲሄድ ሶስት ሽማግሌዎችን አገኘ አዝለህ ውሰደን ብለው ለመኑት ሲጠጋቸውም ሁለመናቸው የደከመ በሽበት የተከበቡ ሁነው አገኛቸው
አባታችንም እናተ አረጋዊያን ከወዴት ናችሁ ብሎ ጠያቃቸው እነሱም ተነስተው ቆሙ አንድ ሲሆኑ ሶስት ሶስት ሲሆኑ አንድ መሆናቸውን ገለጡለት የአባቶች አለቃ አብርሃም እንዳየ አያቸው ተንቀጥቅጦ መሬት ላይ ወደቀ
አንድ ጣኦት አምላኪ ንጉስ ጋር ተገናኝቶ ጣኦቱ አቡየን ሲያይ ተሰበረ የንጉሱ ሰራዊትም አደነቁት ንጉሱ ይህን አይቶ ስለተቆጣ ያደነቁትን ገድሎ እሳቸውን ሊገድል ከቀረው ሰራዊት ጋር ሲመጣ በታላቅ መብረቅ ተመቶ ከነ ሰራዊቱ ጠፍ ከንጉሱ ጋር አራት ሽህ ሰዎች ሞቱ አየሱስ መጥቶ እነዚህ የኔም ያንተም ጠላቶች ናቸው መላዕክት ወደ ሲኦል እንዲዎስዷቸው አዘዘ አባታችንም እነዚህን ማርልኝ ሲለው እየሱስ ከሱ ተሰወረ
አባታችንም እግሮቹን በገመድ አስሮ በገደል ውስጥ ተዘቅዝቆ ተሰቀለ ሰይጣን መጥቶ ገመዱን ቆረጠው ወደ ታች ተወርውሮ ወረደ ሚካኤል መጣቶ ያዘውና በራሳህ ላቁምህ ወይስ በግር ሲለው በራሴ አቁመኝ አለው አባታችን በጥርሱ ዲንጋ ነክሶ እስከ ሰላሳ አመት ኖረ ከሰላሳ አመት በኃላ እየሱሰ መጥቶ አባታችን ጠራው እነሆ እነዛን ከሃዲዎች ምሬልሃለው አለው በሽተኛን እንዲፈውስ ሙታንን እንዲያስነሳ ስልጣን ሰጠው
በእድሜው መጨረሻ እየሱስ ተገልጦ ስምህን ለሚጠራ መታሰቢያህን ለሚያደርግ እስከ አስራ አምስት ትውልድ ምሬልሃለው አለው የእድሜው ዘመን አምስት መቶ ስልሳ ሁለት ሲሆን አረፈ
እግዚአብሔር ከጥፍት ውሃ በኃላ የሰው ልጅ እድሜ ስንት ይሁን ነበር ያለው የሰውልጅ መንግስተ ሰማያት ሚገባውስ በምንድን ነው ከመፅሐፍ ቅዱስ ጋር አስታርቁልን !!
No comments:
Post a Comment