ድርሳነ ዑራኤል (ዘጥቅምት ምዕራፍ ሁለት)
"አመድ በዘነመ በአምሳ ሰባት ዓመት የአረማውያን ጠላታቸው የሆነ ይነግሣል።አመድ ከዘነመ በኃላ የአረማውያን ነገሥታት አምላካችን የሰጣቸው ሰብዓ ሰባት ዘመን ካለቅ በኃላ ኃይልና ግዛት የላቸውም።ዳግመኛም መጋቢት ፱ ቀን ጥቂትች የከዋክብት ምልክቶች ይታያሉ።አመዳይ ወይም ውርጭ በዘነመ በሰብዓ ዓመት በኀዳር ፯ ቀን በእራሱ ላይ ሦስት የመስቀል ምልክት ያለው አንድ ኮከብ ይታያል።ከዚህ በኃላ የአረማውያን ዘመን ያልቅና የስሙ ምልክት #ና ተብሎ ከተመለከተው ንጉሥ የተወለዱ የኢትዮጵያ ነገሥታት ያሸንፏቸዋል።...."
#ሔኖክ #ሄ
ድርሳነ ዑራኤል (ዘጥቅምት ምዕራፍ ሁለት)
"አመድ በዘነመ በአምሳ ሰባት ዓመት የአረማውያን ጠላታቸው የሆነ ይነግሣል።አመድ ከዘነመ በኃላ የአረማውያን ነገሥታት አምላካችን የሰጣቸው ሰብዓ ሰባት ዘመን ካለቅ በኃላ ኃይልና ግዛት የላቸውም።ዳግመኛም መጋቢት ፱ ቀን ጥቂትች የከዋክብት ምልክቶች ይታያሉ።አመዳይ ወይም ውርጭ በዘነመ በሰብዓ ዓመት በኀዳር ፯ ቀን በእራሱ ላይ ሦስት የመስቀል ምልክት ያለው አንድ ኮከብ ይታያል።ከዚህ በኃላ የአረማውያን ዘመን ያልቅና የስሙ ምልክት #ና ተብሎ ከተመለከተው ንጉሥ የተወለዱ የኢትዮጵያ ነገሥታት ያሸንፏቸዋል።...."
#ሔኖክ #ሄ
"አመድ በዘነመ በአምሳ ሰባት ዓመት የአረማውያን ጠላታቸው የሆነ ይነግሣል።አመድ ከዘነመ በኃላ የአረማውያን ነገሥታት አምላካችን የሰጣቸው ሰብዓ ሰባት ዘመን ካለቅ በኃላ ኃይልና ግዛት የላቸውም።ዳግመኛም መጋቢት ፱ ቀን ጥቂትች የከዋክብት ምልክቶች ይታያሉ።አመዳይ ወይም ውርጭ በዘነመ በሰብዓ ዓመት በኀዳር ፯ ቀን በእራሱ ላይ ሦስት የመስቀል ምልክት ያለው አንድ ኮከብ ይታያል።ከዚህ በኃላ የአረማውያን ዘመን ያልቅና የስሙ ምልክት #ና ተብሎ ከተመለከተው ንጉሥ የተወለዱ የኢትዮጵያ ነገሥታት ያሸንፏቸዋል።...."
#ሔኖክ #ሄ
ድርሳነ ዑራኤል (ዘጥቅምት ምዕራፍ ሁለት)
"አመድ በዘነመ በአምሳ ሰባት ዓመት የአረማውያን ጠላታቸው የሆነ ይነግሣል።አመድ ከዘነመ በኃላ የአረማውያን ነገሥታት አምላካችን የሰጣቸው ሰብዓ ሰባት ዘመን ካለቅ በኃላ ኃይልና ግዛት የላቸውም።ዳግመኛም መጋቢት ፱ ቀን ጥቂትች የከዋክብት ምልክቶች ይታያሉ።አመዳይ ወይም ውርጭ በዘነመ በሰብዓ ዓመት በኀዳር ፯ ቀን በእራሱ ላይ ሦስት የመስቀል ምልክት ያለው አንድ ኮከብ ይታያል።ከዚህ በኃላ የአረማውያን ዘመን ያልቅና የስሙ ምልክት #ና ተብሎ ከተመለከተው ንጉሥ የተወለዱ የኢትዮጵያ ነገሥታት ያሸንፏቸዋል።...."
#ሔኖክ #ሄ
No comments:
Post a Comment