Saturday 8 February 2020

ድርሳነ ዑራኤል (ዘጥቅምት ምዕራፍ ሁለት)
"አመድ በዘነመ በአምሳ ሰባት ዓመት የአረማውያን ጠላታቸው የሆነ ይነግሣል።አመድ ከዘነመ በኃላ የአረማውያን ነገሥታት አምላካችን የሰጣቸው ሰብዓ ሰባት ዘመን ካለቅ በኃላ ኃይልና ግዛት የላቸውም።ዳግመኛም መጋቢት ፱ ቀን ጥቂትች የከዋክብት ምልክቶች ይታያሉ።አመዳይ ወይም ውርጭ በዘነመ በሰብዓ ዓመት በኀዳር ፯ ቀን በእራሱ ላይ ሦስት የመስቀል ምልክት ያለው አንድ ኮከብ ይታያል።ከዚህ በኃላ የአረማውያን ዘመን ያልቅና የስሙ ምልክት #ና ተብሎ ከተመለከተው ንጉሥ የተወለዱ የኢትዮጵያ ነገሥታት ያሸንፏቸዋል።...."
#ሔኖክ #ሄ



No photo description available.




ድርሳነ ዑራኤል (ዘጥቅምት ምዕራፍ ሁለት)
"አመድ በዘነመ በአምሳ ሰባት ዓመት የአረማውያን ጠላታቸው የሆነ ይነግሣል።አመድ ከዘነመ በኃላ የአረማውያን ነገሥታት አምላካችን የሰጣቸው ሰብዓ ሰባት ዘመን ካለቅ በኃላ ኃይልና ግዛት የላቸውም።ዳግመኛም መጋቢት ፱ ቀን ጥቂትች የከዋክብት ምልክቶች ይታያሉ።አመዳይ ወይም ውርጭ በዘነመ በሰብዓ ዓመት በኀዳር ፯ ቀን በእራሱ ላይ ሦስት የመስቀል ምልክት ያለው አንድ ኮከብ ይታያል።ከዚህ በኃላ የአረማውያን ዘመን ያልቅና የስሙ ምልክት #ና ተብሎ ከተመለከተው ንጉሥ የተወለዱ የኢትዮጵያ ነገሥታት ያሸንፏቸዋል።...."
#ሔኖክ #ሄ

No comments:

Post a Comment