Sunday 9 February 2020

እንኳን በሰላም በጤና ለጌታችን ልደት በሰላም አደረሳቹህ፡፡
ዛሬ ነጭ ጥበብ እና ጥቁር ጥበብን ለይታችሁ እንድታውቁ
የሚያደርግ መረጃ ይዠላቹህ ቀርቢያለው፡፡
ነጭ ጥበብ፡ ይኸ የጥበብ አይነት ሀሳቡ መልካም ከእግዚአብሔር
የወረደ መልካም ይዘት ያለው የሰውን ልጅ የሚጠቅም ባጠቃላይ
መልካም ገጽታን የተላበሰ ሲሆን ባጠቃላ በዚ በነጭ አስማት
የሚጠቃለሉት ጥበቦች፡-
1 መፍትሔ ስራይ ከሰኞ እስከ አርብ
2 የማዕሠረ አጋንንት ጸሎቶች
3 መልክአ ሚካኤል እና ድርሳነ ሚካኤል በገቢር ( ለልዕልና
ለስልጣን)
4 መልክአ ገብርኤል እስከነ ድርሳኑ በገቢር ( ለመካን ሴት
ለመንስኤ ለፍቅር ለትዳር)
5 መልክአ ራጉኤል እስከነ ድርሳኑ በገቢር (ለመፍትሔ ሀብት
ለሰው መውደድ)
6 መጽሐፈ ጠልሰማት ( ለተለያዩ ነገሮች በክታብ የሚያዙ)
7 ጸሎተ ቆጰርያኖስ (ለመፍትሔ ስራይ ለመፍትሔ ሀብት)
8 መልክአ ሩፋኤል እስከነ ድርሳኑ በገቢር ( ለቁስል ለደዌ
ለእውቀት )
9 መልክአ ኢየሱስ በገቢር ( ለትምህርት ዘኢያገድፍ )
10 መልክአ ማሪያም በገቢር ( ለግርማ ሞገስ ለመልክ ለቁንጅና)
11 መርበቡተ ሰለሞን ( ለመፍትሔ ስራይ ለመስጥመ አጋንንት)
12 የ ውናኤል እና የሰውርናኤል ጸሎቶች ( ለአቃቤ ርዕስ ዱላ
ጥይት እንዳይመታህ)
13 ዕጸ ደብዳቤዎች ( ባጠቃላይ ለበሽታ )
14 ምስሀበ መላእክት እና የምስሀበ ጻድቃን ጸሎቶች ( ከቅዱሳን
ጋር በራዕይም ሆነ በህልም ለመገናኘት)
15 የዳዊት ገቢሮች ( ራስን ከጠላት ከምቀኛ ለመጠበቅና
ለመሳሰሉት ነገሮች)
16 መጽሐፈ ግብጢ ( የተለያዩ ገቢሮች ለተለያዩ ነገሮች ድጋም
አስማት የለም በገቢር ብቻ ይሄ ከእስክንድርያ ሊቃውንት የወጣ
ጥበብ ነው የሀገራችን ጥበበኞች ይጠቀሙበታል)
17 አስማተ ሙሴ ( ልቦናን ለመግለጽ እና የተለያዩ ጥበቦችን
የሚሰራ)
18 አስማተ አብርሀም ( ለአቃቤ ርዕስ ከጠባቂ መላእክት
ለመነጋገር ለእድሜ ለመካን ወንድ የመሳሰሉትን ለመንስኤ
እስኪት )
19 መጽሐፈ ሄኖክ ( ስለ ከዋክብት አስማታዊ እና ቁጥራዊ ሁኔታ
ስለ ወደፊቱ ለማወቅ ባጠቃላይ የአንድን ሰው መረጃ የሚናገር
20 አስማተ ኤልያስ ( ለመሰውር ለአቃቤ ርዕስ)
የመሳሰሉትን አስማቶች ከብዙ በጥቂቱ ናቸው እንግዲህ እነዚህ
በእጄ ላይ ከሚገኙት መጻህፍቶች ነው የጠቀስኩላቹህ ምናልባት
በሌሎች ጥበበኞች ዘንድ ደግሞ ከዚህም የበለጡ ብዙ
መጻህፍት ነጭ አስማትን በተመለከተ ይኖራል፡፡
ጥቁር አስማትን በተመለከተ የፈለጉት ነገር ወዲያውኑ በፍጥነት
ለማግኘት የሚደረግና ሌላው የሚጎዳ ለጊዜውም ቢሆን ራስን
የሚጠቅም ሲሆን ከእነዚህም መካከል በአብዛኛው ጥበበኛ
የሚያውቃቸው፡-
1 ምስሀበ ራሙኤል ( ለንግድ ለገብያ)
2 የኮይ ኮላላይ ጸሎቶች ( የአንድን ሴት ፍቅር ለማግኘት )
3 መንግስትክሙ ( የጋኔን እና የዛር ጸሎት ለገብያ ለዝና ለፍቅር
ዛር ለማነጋገር)
4 ስሙ ለአብ የመንግስትክሙ አባት ነው ውእቱ ሽማግሌ ጋኔን
ነው አደገኛ እና ገዳይ ሲሆን ዋና ስራው መስለቦ መፍትሔ ሀብት
ምሰስሀበ ንዋይ ነው)
5 የኩማኤል ምስሀብ ( ለማጭበርበር አ፡ሰውን አታሎ የፈለጉት
አርጎ ለመሄድ ይሄም የሰውን ልብ በግርማ ሞገስ ለማቅለጥ )
6 አየራዊው ጴጥሮስ ወይም ጴጥሮናኤል ወይም ፍቁራዎች
ቢላል የሚሉት ( አደገኛና የታወቀ ጋኔን ስራው መድፍነ ጸር
ለፍርድ ቤት ለግርማ ሞገስ ለመሳሰሉት )
7 ናሁ መላእክ ( አደገኛ ጥቁር አስማት ጸሎት ነው ወደ 30
አይነት ገቢር የያዘ )
8 ምጅጅናኤል (የአየረ ጴጥረሮስ ጌደና ሲሆን ስረራውም
ተመሳሳይ ነው
9 ምስሀበ ጁሐም ( ጁሐም የሚለው ቃል ጀሐነም ከሚለው
የወጣ ሲሆን ገሐነማዊውን እሳት የሚጠራ ነው ብዙ ጊዜ
የሚጠቀሙበት ሌሎች አጋንንቶች እንዲተታዘዙ እንደማስገደጃ
ነው )
መጽሐፈ ዛር ( ከዛር ጋረር የተገናኙ ስረራዎችን መስሪያ ለተለያዩ
ነገሮች በሌላ ስመሙ መጽሐፈ ጠንቋሊ ወይም የጠንቋይ
መጽሐፍ )
10 ምስሀበ ሰዳክያል ( ለመድፍነ ጸር ለጠላት መስተሐምም
በሌላ ስመሙ ሩሩ ብሩ የሚባለው )
11 ምስሀበ ጠቋር ( ሌሎች ዛሮችነን እነንዲታዘዙ የሚያደርግ )
12 የአላንድሮስ ምስሀብ ( ሲደገም ሴትን ልጀጅ ከየትም ቦታ
በቀኑ ምድር አንቀልቅሎ የሚያመጣ እንግዲህ ራሱም ሴት
መስሎ ይምጣ አይታወቅም )
13 ምስሀበ ሸባቢት ( ሴት ጋነኔን ነች ስራዋ በቀን ከብዙ ሴቶች
ለመዋሰብ ይሏታል )
14 መጽሐፈ ፍቁራ ( የሙስሊም ደብታራዎች የሚጠቀሙበት
የአስማት መጽሐፍ በእኛ ደብተራ በሙስሊሞች ዘንድ ፍቀቁራ
ይባላል)
15 ምሰስሀበ ኪሩፍ ( አፈ ሕጻን በመስታወት ለማነጋገር)
16 ቅጥራኤል የሚባለው ( አንደርቢ ለመስራት ያለልሆነውን
እነንደሆነ አድርጎ ለመሳያት በሌላ ስመሙ ውሉደ ሰይጣን
ይባላል)
17 ምስሀበ ራሔሎ ( ሴት ጋኔን ገንዘብ በአጭር ጊዜ ለማግኘት
የሚደረግ)
18 ምስሀበ ዮሴፍ ( የሴትን ልብ በአይን እይታ ብቻ ለመማረክ)
19 ምስሀበ ወርቂት ሻነንቂት የተባሉ( ሴተት ገጋኔኖች ናቸው
ለገንዘብና ለሴት የሚጠሩ)
20 ለመዋሀድ ( ከማንኛውም ገቢረር ጋረር የሚያዋርስ)
21 መልከ ሳጥናኤል ( በሁለት ይከፈላል የአርብ አስማትና
የግዕዝ መልክ በጣም አደገኛ አንዴ ከገቡበት መውጣት
የማየይቻል ምህረተትና ንስሀ የሌለው ገሚሱ ክፍል ከባዕድ ሀገር
የመጣ የኛ ያልሆነ አብዛኛውን ስራዎች የሚሰሩበት )
21 ምሰሀበ በዓል ( አደገኛ የእግረ መልስ ሰውን ለማፍዘዝ
የሚሰራ)
22 ምስሀበ ወሮኤል ( ይሄ ደግሞ ከሚታሰበው በላይ አደገኛ
ጋኔን ነው ከወደቁት መላእክት ከእነ ስሚያዛ አንዱ እነንደነበር
በአንዳንድ ጥቂት ብረራናዎች ተጽፍዋል ዋነና ኃይሉ እና ስራው
ሴቶችን በዝሙት መሳብ ሲሆን በዚ የሚጠቀሙ ሰዎች ብዙ
ሴቶችን በየዕለት ተዕለት ውሎአቸው ለመዘሞት ይሄን ልዩ
የሚያደርገው ከአንድ በላይ ሴቶችን ስቦ የማምጣት ኃይሉ እነና
የሚሳቡት ሴቶች ገና ሰውየውን ሲየያዩት ተከትሎ እቤት ድረስ
በመሔድ ይሄም ታዲያ አንድም ሌሎች ሰዎች ሴት እንዲጠሉና
በሴት ተስፋ ቆረርጠው ወደእሱ እንዲሳቡ የሚያደርግበት ሌላው
የጋኔኑ ጥበብ ነው የዚህም ጋኔን ታሪክ የሚጀምረው እነ
ስመሚያዛ ወደ ሴት ልጆች በመጡ ጊዜ ሴቶች እነንዲሳቡ
የማድረጊያውን ጥበብ የዚህ የወደቀ መላእክ እጅ ላየይ
እነንደነበር የጥንት አባቶቻችን በመጻህፍታቸው ይተርኩታል )
የጥቁር አስማት ስራወዎች ምን ተዘርዝረው ያልቃሉ እነንደው
በጥቂቱ አእንዲህ አለ ለማለት የያክል ገለጽኳቸው እንጂ ታዲያ
በዚሁ አገጣሚ ጥቁር አስማት ለተደረገባቸው ሰዎች መፍትሔ
አለኝ በመሴጅ አናግሩኝ፡፡
ባጠቃላይ ከብዙ በጥቂቱ ነጭ ጥበብና ጥቁር ጥበብ እነዚህን
ይመስላሉ፡፡

No comments:

Post a Comment