መፍትሄ ሥረይ
"እግዚአብሔር መድሃኒትን ከምድር ፈጥሯልና አዋቂ ሰው ባለመድሃኒትን አይንቀውም " ሲራክ 38:4
ለመንፈሳዊው ህክምና አገልግሎት የሚሰጠውና በተለያዩ ቋንቋዎች ለአብነት ያህል በጀርመንኛ እና ፈረንሳይኛ ቋንቋ የተተረጎመው
" መፍትሄ ሥረይ መፅሀፍ"።
መፍትሄ ሥረይ መፅሀፍ ከኖህ ጊዜ አንስቶ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን የህክምና ጥበብ የያዘ መፅሀፍ ነው።
"እግዚአብሔር መድሃኒትን ከምድር ፈጥሯልና አዋቂ ሰው ባለመድሃኒትን አይንቀውም " ሲራክ 38:4
ለመንፈሳዊው ህክምና አገልግሎት የሚሰጠውና በተለያዩ ቋንቋዎች ለአብነት ያህል በጀርመንኛ እና ፈረንሳይኛ ቋንቋ የተተረጎመው
" መፍትሄ ሥረይ መፅሀፍ"።
መፍትሄ ሥረይ መፅሀፍ ከኖህ ጊዜ አንስቶ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን የህክምና ጥበብ የያዘ መፅሀፍ ነው።
No comments:
Post a Comment