Saturday 31 December 2016

የአዲሱ ዓመት መግቢያ የጸሎት ጊዜና የመሪ ጥቅስ ቃል መቀበያ ጊዜ ቃልህ ተገኘቷል ……..ኤርምያስ 15 ፥ 16 ቃልህ ተገኝቶአል እኔም በልቼዋለሁ አቤቱ፥ የሠራዊት አምላክ ሆይ፥ በስምህ ተጠርቻለሁና ቃልህ ሐሤትና የልብ ደስታ ሆነኝ ትንቢተ ኤርምያስ 15 ፥ 16 ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው የተወደዳችሁ ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን አሁንም በድጋሜ እንኳን ለሁለት ሺህ አስራ ሰባት ዓመተ ምሕረት አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ Happy new year 2017 All People of God ይህ ዓመት የበረከት የመጽናናት እና የምስጋና የድል ዓመት ይሁንላችሁ እያልኩ በትላንትናው ዕለት ማለትም ዓርብ ታህሳስ 30 2016 Friday December 30 2016 የአዲስ ዓመት መቀበያ የጸሎት ጊዜና መሪ ጥቅስ የምንወስድበት ጊዜ በመሆኑ ይህንኑ ጉዳይ አስመልክቶ ማስታወቅያ በመስራት በፌስ ቡክ ድኅረ ገጼ ላይ በለጠፍኩት መሠረት እናንተም ቅዱሳን ዛሬ Saturday December 31 10 : 30 A.M በሰዓቱ መጥታችሁ የዚሁ የጸሎቱና የዓመቱ መሪ ጥቅስ በረከት ተካፋይ ስለሆናችሁ ጌታ ይባርካችሁ ልላችሁ እወዳለሁ ይህ የምትቀበሉት አዲስ ዓመትም ወደ አዲስ የሕይወት ምዕራፍ የምትሻገሩበት ዓመት ስለሆነላችሁ ጌታን ከልብ እባርከዋለሁ በመቀጠልም ከላይ በመግቢያዬ በጠቀስኩት ቃል መሠረት ይህ አዲስ ዓመት የእግዚአብሔር ቃል ለቅዱሳኑ የሚገኝበት ዓመት ቅዱሳኑም በጸሎትና በእግዚአብሔር መንፈስ ጉልበት የተገኘውን ቃል የሚበሉበት ዓመት ከዚህ ፈቅደውና ገብቷቸው ከበሉት ቃል የተነሣም ሐሴታቸውና የልባቸውም ደስታ የሚመለስበት ዓመት ነው ታድያ ነገሩ ገብቶት ፈቅዶና ወዶ ይህን የጌታውን ቃል ሊበላ የተዘጋጀና የበላ ሁሉ ይሄ ይሆንለታል ይሁን እንጂ ይሄ መብል እንዲሁ ከጌታ ቸርነት የተነሳ በምህረቱና በጸጋው የተገኘ መብል ስለሆነ ብቻ ማንም ከሜዳ ተነስቶ የሚበላው አይሆንም ይህንን መብል ለመብላት ሕጻንነትን መሻርና የወተቱንም ወራት ማለፍን ይጠይቃል 1ኛ ቆሮንቶስ 3 ፥ 1 _ 4 ይህንን መብል የሚበሉ ሰዎች ደግሞ እንደ ወተቱ ዘመንና እንደ ለጋነቱም የዕድሜ ክልል ደረጂ የሚጋቱ ሰዎች ሳይሆኑ የምግቡን ጥቅም አውቀውና እንደ ሕጻንም ከመጋት ወጥተው እራሳቸውንም ችለው የሚመገቡ የተመገቡትንም የሚያጣጥሙ በማጣጣምም ላይ የሚገኙ ሰዎች ናቸው እንደገናም እነዚህ ሰዎች የተመገቡትን ዓይነት መልክ በተመገቡበት መጠንና ልክ ያወጣሉ ያም መልክ ኢየሱስን ሊመስሉ የተወሰነባቸው መልክ በመሆኑ የኢየሱስን ዓይነት መልክ ያሳያሉ ሮሜ 8 ፥ 29 ፤ 1ኛ ዮሐንስ 3 ፥ 2 ታድያ ይህንኑ ምግብ ተመግቦ ይህንን የኢየሱስን ዓይነት መልክ ለመያዝ ግን እንዲሁ በቀላሉ የሚሆን ነገር አይደለም ስለዚህም በሕዝቅኤል 2 ፥ 8 _ 10 ላይ አንተ ግን የሰው ልጅ ሆይ የምነግርህን ስማ እንደዚያ አመጸኛው ቤት አመጸኛ አትሁን አፍህን ክፈት የምሰጥህንም ብላ ሲል ቃሉ የመከረን በዚህ ምክንያት ነው እንግዲህ ጴጥሮስና ደቀመዛሙርቱ ዓሣ ልናጠምድ እንሄዳለን ሲሉ ወደ ጌንሳሬጥ በሄዱበት ዘመን በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ የተላለፉበት ጊዜ ስለነበር የወጡትም ያለ ቃል ነበረና ማለትም በተገኘ ቃል ስላልነበረ ሌሊቱን ሙሉ ሲደክሙ ከማደር በስተቀር ምንም ያገኙትም ሆነ ያጠመዱት ዓሣ አልነበረም ከዚህ የተነሣ ተስፋ ቆርጠው መረቦቻቸውን እያጠቡ ባሉበት ሰዓት ወደ ማለዳው ላይ ኢየሱስ መጥቶ ከታንኳቸው በአንዲቱ ተቀምጦ በማስተማር የሚበሉትን ቃል አስገኘላቸው ከዚህ በኋላ ነው እንግዲህ ታሪክ የተለወጠው የእግዚአብሔር ቃል ጥማተኛውና ፈጣኑ ጴጥሮስ እውነቱን በመናገር አቤቱ ሌሊቱን ሁሉ አድረን ስንደክም ምንም አልያዝንም አሁን ግን በቃልህ መረቦቹን እጥላሉ ሲል ወስኖ ባገኘው ቃል አማካኝነት መረቦቹን ከጣለበት ጊዜ ጀምሮ መረቦቻቸውን በመቅደድ ሊጎትቱት ሳይቀር ያቃቷቸው ዓሦች ከባሕሩ መካከል ተገኙ የሚበላ ቃል በተገኘበት ቦታ ሁሉ የኑሮ ለውጥና የሕይወት ለውጥ ጭምር ይሆናል ምርኮ ይመለሳል አሸናፊነትና ድልን መቀዳጀት ሁሉ ይመጣል የጌታና የጌታ ብቻ መሆንም ይቻላል ደቀመዛሙርቱ የሆኑት እንደዛ ነበረ ታንኳዎችንም ወደ ምድር አድርሰው የጌታና የጌታ ብቻ ሊሆኑ ሁሉን ትተው ተከተሉት የሉቃስ ወንጌል 5 ፥ 1 _ 11 ፤ ዮሐንስ ወንጌል 21 ፥ 1 _ 14 ስለዚህ ይሄ አዲስ ዓመት በተገኘው ቃልና እኔም በልቼዋለሁ በምንለው ቃል ለነጴጥሮስ የመጣው በረከት ለሁላችንም ይሆናል ቅዱሳን ዘመናችሁ የተባረከ ይሁን በማለት አዲሱ ዓመት ለሁላችሁም የተገኘውን የጌታን ቃል የምትበሉበትና እርሱኑ የምትመስሉበት እንደገናም ለጌታና የጌታ ብቻ የምትሆኑበት ዓመት እንዲሆንላችሁ የዘወትር ምኞቴም ጸሎቴም ነው መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ተባረኩ ሰላም ሁኑ ከአዕላፋት ወርቅና ብር ይልቅ የአፍህ ሕግ ይሻለኛል መዝሙር 118 : 72 ቃልህ ለጉሮሮዬ ጣፋጭ ነው ከማርና ከወለላ ይልቅ ለአፍህ ጣፈጠኝ መዝሙር 118 : 103 ፤ ሕዝቅኤል 3 ; 1 - 3 ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

Friday 30 December 2016

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: ሰላም ቅዱሳን የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሰላም ለእናንተ ይሁን የጌታ ጸጋና ሰ...

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry:



ሰላም ቅዱሳን የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሰላም ለእናንተ ይሁን የጌታ ጸጋና ሰ...
: ሰላም ቅዱሳን የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሰላም ለእናንተ ይሁን የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ Happy new year 2017 እንኳን ለሁለት ሺህ አስራ ሰባት አዲስ ዓመት በሰላም አደረሰ...
Image result for happy new year 2017



ሰላም ቅዱሳን የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሰላም ለእናንተ ይሁን የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ Happy new year 2017 እንኳን ለሁለት ሺህ አስራ ሰባት አዲስ ዓመት በሰላም አደረሰን አደረሳችሁ 



ይህ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry  ነው በነገው ዕለት ባለሁበት ከተማ በካናዳ ኦታዋ የሰዓት አቆጣጠር 10 ከ30 የማለዳ ጊዜ ላይ  10 : 30 In the Morning አዲሱን ዓመት ከእናንተ ከቅዱሳን ጋር በመሆን በጸሎት የምንቀበልበት ዓመት ስለሆነ በዚሁ ሰዓት ተገኝታችሁ የዚሁ ጸሎት ተካፋይ እንድትሆኑ በማክበር ጥሪዬን ለማስተላለፍ እወዳለሁ በዚህ የጸሎት አገልግሎት ውስጥ የዓመቱን መሪ ጥቅስ በጥቂቱ እንከፋፈላለን ከዚያ መልስ ግን በዚሁ ቃል ላይ እንጸልያለን ከዚህም ሌላ ጸሎት ለሚፈልጉ ሁሉና በሌሎችም አርዕስቶች ላይ ጌታ መንፈስቅዱስ እንደመራን በስፋት የምንጸልይ ይሆናል ይህንን ፕሮግራም የማስተላልፈው በፌስቡክ ላይቭ ስለሆነ በዚሁ መስመር ላይ በሰዓቱ ተገናኝተን የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ አሁንም በድጋሜ በአክብሮት ጥሪዬን ለማስተላለፍ እወዳለሁ ስለዚህ ቅዱሳን እንዳትቀሩ ሌሎችንም ወደዚሁ የፌስቡክ ላይቭ የጸሎት አገልግሎት በመስመሩ ላይ እንዲገኙ ጋብዙ ጌታ ዘመናችሁን ይባርክ አዲሱ ዓመት ለሁላችንም የደስታ የበረከት የመጽናናትና ለእግዚአብሔርም የሥራ ዓመት ሆኖልን ለወንጌሉ ሥራ ይበልጥ የምንነሳሳበት ዓመት እንዲሆን የሁላችንም ጸሎትና መሻት ነው መልካም አዲስ ዓመት ተባረኩ 



ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ 

Saturday 24 December 2016

የመልዕክት ርዕስ ፦ ለአምልኮ የሆነ የጌታ መገለጥ ለእረኞች ( የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 2 ፥ 20 )ወተመይጡ ኖሎት እንዘ ይሴብሕዎ ወየአኩትዎ ለእግዚአብሔር በእንተ ኵሉ ዘርእዩ ወሰምዑ ዘከመ ይቤልዎሙ ትርጉም ፦ እረኞችም እንደተባለላቸው ስለ ሰሙትና ስላዩት ሁሉ እግዚአብሔርን እያመሰገኑ እያከበሩ ተመለሱ የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 2 ፥ 20 የመልዕክት ርዕስ ፦ ለአምልኮ የሆነ የጌታ መገለጥ ለእረኞች ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ቅዱሳን ሰላም ለእናንተ ይሁን በመጀመርያ እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት የመታሰብያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ይህ በዓል ለሁላችሁም የበረከት የደስታና የሰላም በዓል እንዲሆንላችሁ ጸሎቴም ምኞቴም ነው በዛሬው ዕለት እረኞችም እንደተባለላቸው ስለ ሰሙትና ስላዩት ሁሉ እግዚአብሔርን እያመሰገኑ እያከበሩ ተመለሱ በሚለው የምንባብ ኃይለ ቃል የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ 2 ፥ 8 _ 20 መሠረትለአምልኮ የሆነ የጌታ መገለጥ ለእረኞች በሚል ርዕስ አጭር መልዕክት ይኖረኛል በዚህ መልዕክት ጌታ ሁላችንንም ይባርከናል መልዕክቱን ከሰማችሁ በኋሏ ለሌሎች ሼር በማድረግ ተባበሩ ጌታ ዘመናችሁን ይባርክ ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት ወሰላም በምድር ለእጓለ እመሕያው ሥምረቱ ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

Friday 2 December 2016

የትምህርት ርዕስ :---- እግዚአብሔርን መከተል ( 1ኛ ሳሙኤል 15 ፥ 10 እና 11 ) ክፍል አንድየተወደዳችሁ ቅዱሳን ወገኖች ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እግዚአብሔርን መከተል በሚል ርዕስ የተዘጋጀ ተከታታይ ትምህርት ዛሬ ጀምረናል በመሆኑም ይህ ትምህርት በተከታታይነት በተለያዩ ንዑሳን አርዕስቶች ዙርያ እየተዘጋጀ የሚቀርብ በመሆኑ እንዳያመልጣችሁ ስል ለማሳሰብ እወዳለሁ የክፍል አንድ ትምህርታችን እግዚአብሔርን መከተል በሚል ርዕስ የጀመረ ሲሆን የተነሳሁበት የመጽሐፍቅዱስ መነሻ ክፍል 1ኛ ሳሙኤል 15 ፥ 10 እና 11 ነው የዚህ መልዕክት ዋና ሃሳብ እግዚአብሔር ከሕይወታችን የሚፈልገው እርሱን መከተላችንን እንጂ ንግሥናችንን አገልግሎታችንን እና ለእርሱ የምናደርገውን ነገር አይደለም የሚል ነው እግዚአብሔርን መከተል ማለት ደግሞ ለቃሉ ታዞ ቃሉ የሚለውን ነገር ማድረግ ነው የሚለውንና ሌሎችንም ሃሳቦች ያካትታል ትምህርቱ በክፍል አንድ ይጀምር እንጂ ክፍል ሁለትና ክፍል ሦስት እያለ ይቀጥላል ቅዱሳን ወገኖች እንግዲህ ትምህርቱን ተከታተሉ ጌታ በነገር ሁሉ ይባርካችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

Saturday 12 November 2016

5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን እግዚአብሔርን በምድር ማክበር የትምህርቱ ዋና አርዕስት ፦ የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ የትምህርት መነሻ የመጽሐፍቅዱስ ክፍሎች ዮሐንስ ወንጌል 5 ፥ 15 ፤ ዮሐንስ ወንጌል 7 ፥ 24 ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ዛሬ ለእናንተ ለወገኖች የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ በሚለው ዋና አርዕስት ዙርያ በተለያዩ ንኡሳን አርዕስቶች የሚቀርቡ የቪዲዮ መልዕክቶችና ትምህርቶችን ወደ እናንተ ይዤ ቀርቤያለሁ የሚለቀቁትን ትምህርቶች እንደሚገባ መከታተል እንድትችሉ ጥቂት ማብራርያዎችን ለእናንተ ለአድማጮች መስጠት እፈልጋለሁ የተነሳሁበት የምንባብ ክፍሎች እንደሚያሳዩት 38 ዓመት የአልጋ ቁራኛ የነበረውን ሰው ኢየሱስ በሰንበት ፈወሰው ሰውየውም ያዳነው ኢየሱስ እንደሆነ ለአይሁድ ነገረ ስለዚህም በሰንበት ይህንን ስላደረገ አይሁድ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር ሊገድሉትም ይፈልጉ ነበር ይለናል ታድያ ኢየሱስን ለመግደልም ሆነ ለማሳደድ መነሻ ያደረጉት የኢየሱስ ይህንን ሰው መፈወስ ሳይሆን በሰንበት ቀን መፈወሱን ምክንያት አድርገው ሰንበትን ሻረ በሚል ሃሳብ ተነስተው ነው ኢየሱስ ይህንን ሰው ፈወሰ ብለው ቢቃወሙ እንዴት ታድያ የሰዎችን መፈወስ ትጠላላችሁ ትቃወማላችሁ ?ተብለው ሕዝብ ሊነሳባቸው ነው ስለዚህ በዚህ መንገድ የኢየሱስን አገልግሎት ቢቃወሙ የማያዛልቃቸው እንደሆነ ስለተገነዘቡ ሰንበታችንን በመሻር በሰንበት ፈወሰ ሲሉ ኢየሱስን ለማሳደድና ለመግደል ይፈልጉት ጀመር ዋናው ተቃውሞአቸው ግን ሰንበታቸው በሰዎች መፈወስ ምክንያት ስለተሻረ ፣ ኢየሱስም ሰዎችን በሰንበት ስለፈወሰ የሰንበት መሻር ጉዳይ ግድ ብሎአቸውና አስጨንቋቸው ሳይሆን የኢየሱስን አገልግሎት ስላልተቀበሉ በኢየሱስም የፈውስ አገልግሎት ስለቀኑ ከቅንዓትና ከምቀኝነት በመነሳት ነው ኢየሱስማ በሰንበት ፈወስክ ለሚለው ጥያቄያቸው ከእናንተ በሬው በጉድጓድ ቢገባበት የማያወጣው ማነው ? መልሱልኝ ሲል በጥያቄ አሳፍሯቸዋል ምክንያቱም በሬም ሆነ አህያ በሰንበት ጉድጓድ ቢገባባቸው ያወጡታልና ነው ከዚህም ሌላ እነርሱ በሰንበት ሰውን እንደሚገርዙ ከጠቆማቸው በኋላ የሙሴ ሕግ እንዳይሻር ሕጻን በሰንበት የሚገረዝ ከሆነ የሰውን ሁለንተና በሰንበት ስለፈወስሁ ለምን በእኔ ላይ ትቆጣላችሁ ? የሰውን ፊት በማየት መፍረድ ትታችሁ ቅን ፍርድ ፍረዱ ይላቸዋል ይህንን አባባል በመደበኛው መጽሐፍቅዱስ ስንመለከተው ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ ማለቱን ያመለክታል በመሆኑም እንግዲህ ቅን ፍርድ ሲጠፋ ብዙ የሚሰጥ ምክንያት አለ ለምን ስንል ሰዎች በቀላሉ ይህንን ቅን ፍርድ ማጥፋት ስለማይችሉ ስለዚህ ሰዎች ይህንን ቅን ፍርድ ለማጥፋት ሲሉ ብዙ ብዙ ምክንያቶችን ይዘው ይቀርባሉ ምክንያቶቹ ደግሞ ውጤቶችን ይዘው የሚመጡ ስለሆኑ ኢየሱስን ማሳደዱና ለመግደል መፈለጉ ከነዚህ ሁኔታዎች የተነሳ ነው ይለናል ትምህርቱ እንደገናም በዚህ ውስጥ ፈሪሳውያን ኢየሱስን ለመግደል አመቺ ጊዜን ከመፈለግ አኳያ ኢየሱስ ለጠየቃቸው ትክክለኛ ጥያቄ ቅን እውነተኛና ተገቢ የሆነውን መልስ ላለመስጠት ዝም ያሉበት ጊዜ እንደነበር ትምህርቱ ያብራራልናል ኢየሱስም እስከ ግድያ ያደረሳቸውን ተቃውሞና ማሳደድ በመመልከት አባቴ እስከ ዛሬ ይሰራል እኔም እሰራለሁ አለ ፣ አገልግሎቱን አላቆመም ወይም አልተወም አብ የሰጠውን ሥራም እንደሚገባ ፈጸመ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ትምህርቶቹ በእነዚህ ሃሳቦች ዙርያ ያጠነጠኑ ሲሆን ለትምህርቶቹ እንደ መነሻ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ንኡሳን አርዕስቶች ተዘጋጅተው ስላሉ እነዛን አርዕስቶች እንደሚከተለው ለእናንተ ማቅረብ እወዳለሁ የመጀመርያውን ክፍለ ጊዜ የሚይዘው የትምህርት አርዕስት 1ኛ) የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ 2ኛ ) የፈሪሳውያን ዝምታን መምረጥ ( ዝምታ ) 3ኛ ) አገልግሎትንም ሆነ የክርስትናን ጉዞ አለመተው ፣ አለማቆም ( Give up አለማድረግ ) 4ኛ) አገልግሎታቸውንም ሆነ የክርስትና ጉዞአቸውን ያቆሙ ሰዎችና ችግሮቻቸው ( Give up ያደረጉ ) 5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን እግዚአብሔርን በምድር ማክበር የሚሉት ናቸው እነዚህ ትምህርቶች እንግዲህ በቪዲዮ እንደሚገባ ተዘጋጅተው የቀረቡ ስለሆኑ አዳምጧቸው ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ አገልግሎት መስፋፋት ከልባችሁ በቤታችሁ ሆናችሁ ጸልዩ እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ በሚመጡት ቃሎች ያንጸናል ተባረኩልኝ በክርስቶስ ፍቅር ወዳችኋለሁ ጸልይላችኋለሁ ዘመናችሁ ይባረክ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ Show less

Friday 11 November 2016

3ኛ ) ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ የማለቱ ምሥጢር ዘፍጥረት 50 ፥ 15 _ 26 ፣ ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ 1 በሙሉበሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እርግጥ ነው በሕይወታችን የሚመጡ ወይም የመጡ እግዚአብሔርም የሚያመጣቸው አንዳንድ ሰዎች ለመባረካችን ለመብዛታችን ለመግቦታችን ለመጽናናታችን ደስ ለመሰኘታችን ምክንያቶች ናቸው ዮሴፍ ለእስራኤል ከፍርሃታቸው ለመላቀቃቸው ለመግቦታቸው ለመጽናናታቸውና ደስ ለመሰኘታቸው በጌሣም ምድር ለመቀመጣቸው ለመግዛታቸው ለመርባታቸው እየተጨመሩም ለመብዛታቸው ምክንያት ነበር ይህ ሁሉ የሆነው ግን ዮሴፍን የማያውቀው ሌላ ንጉሥ እስኪነሣ ነበር የሐዋርያት ሥራ 7 ፥ 18 አንዳንድ ሰዎች ሰዎችንና ነገሮቻቸውን ተስፋ አድርገው ይቀመጣሉ ለዚህም ነው በሕይወታቸው የበዛ ልቅሶና ጩኸት ውስጥ የሚገቡት ሰማይ ይከደንባቸዋል ምድሩም ናስ ይሆንባቸዋል ከዚህም ሌላ ትምህርቱ በዚህ ሳይጠቃለል በመቀጠል ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ስለተጠጋቻት ከእርስዋም ጋር ለመሄድ ስለቆረጠችው ስለ ሩት ይናገራል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ስንቀመጥ እንደ ሩት እግዚአብሔር አያሳፍረንም ሩት ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ተከትላ በሄደችበት ነገር ሁሉ አላፈረችም ታድያ መከተላችን ከጥቅምና ሥጋዊ ፍላጐታችንን ከማሟላት አንጻር ሊሆን አይገባም ሩት ኑሃሚንን ስትጠጋ ያየችው ምንም ዓይነት ጥቅም የለም ይህንንም እንድታይ የሚያደርጋት በኑሃሚን ዘንድ ያለ ምንም ዓይነት ጥቅማጥቅምም ሆነ አንድ ሁለት ተብሎ የሚቆጠር ሃብት የለም ምክንያቱም ኑሃሚን ሁሉን የሚችል አምላክ አስመርሮኛልና ማራ በሉኝ እንጂ ኑሃሚን አትበሉኝ በሙላት ወጣሁ እግዚአብሔርም ወደ ቤቴ ባዶዬን መለሰኝ እያለች ባዶ እጇን መሆንዋን እያወጀች ያለችበት ጊዜ በመሆኑ ኑሃሚን ባዶ እጇን የሆነች የምታሳዝን ሴት ናት ስለዚህ ሩት ያደረገችው አንድና አንድ ነገር ቢኖር አምላክሽ አምላኬ ሕዝብሽ ሕዝቤ …………… በማለት በቁርጥ ውሳኔ እርሱን እግዚአብሔርን መከተል ብቻ ነው በመጨረሻም የትምህርቱ ማጠቃለያ በዮሴፍ ሃሳብ የተቋጨ ነው ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ እግዚአብሔር መጎብኘትን ይጐበኛችኋል ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል ብሏቸው ነበርና ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ ማለቱ እስራኤል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር እንዲቀመጡ ለማድረግ ነው እነዚህ የዮሴፍ ወንድሞች ዮሴፍን ከሸጡበትና ዮሴፍ ሞቶአል አውሬም በልቶታል ብለው ከዋሹበት ጊዜ ጀምሮ የአባቶችን ተስፋ የጣሉ በያዕቆብም ተስፋ ሥር ሆነው እንዲሁ ተስፋ በሌለው ሕይወት ሲንከባለሉ ግብጽ የደረሱና በዮሴፍ እጅ የወደቁ ናቸው ይህንንም የምናውቀው ለዮሴፍ አማላጅ በላኩበት ጊዜ እና እኛ ለአንተ ባርያዎችህ ነን ሲሉ በሰገዱበት ሰዓት ነው ዘፍጥረት 50 ፥ 15 _ 18 የአባቶች የነአብርሃም ተስፋ ግን የጀመረው ከአባታችን ከአብርሃም ስለሆነ አባታችን አብርሃም የሌለውን እንዳለ አድርጎ በሚጠራ በአመነበት የሁላችን አባት ነው ስለሚል አብርሃም ስለራሱ ብቻ ሳይሆን ስለ እስራኤልም ሆነ ስለ አሕዛብ በእምነት የተቀበለው ተስፋ ነበርና አብርሃም የእነዚህ የውሸተኞች የዮሴፍ ወንድሞችም አባት ነው ዘፍጥረት 15 ፥ 12 _ 21 ፣ ሮሜ 4 ፥ 16 _ 21 አባታቸው ያዕቆብ ብቻ ነው ይህንን ተስፋ ያልጣለው ዘፍጥረት 46 ፥ 1 _ 4 ይሁን እንጂ ይህ ተስፋ በሐዲስ ኪዳን አካል ይዞአል ቆላስያስ 2 ፥ 16 _ 19 ፣ 2ኛ ቆሮንቶስ 1 ፥ 20 ስለዚህ አሁን ላይ ያለን እኛ ተስፋ ኪዳን መሐላ አካል ወደ ያዘበት ሕይወት መጥተናል ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ትጐበኛላችሁ ሳይሆን የሚለን ተጐብኝታችኋል ነው የሚለን የተወደዳችሁ ቅዱሳን እንግዲህ በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ተቀመጡ በሚል ዋና አርዕስት 1ኛ ) በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ 2ኛ ) ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ልትከተል የቆረጠችዋ ሩት 3ኛ ) ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ የማለቱ ምሥጢር የሚሉትን ንኡሳን አርዕስቶች ይዘን እንማማራለን ወገኖቼ ቅዱሳን ቪዲዮውም እንግዲህ በዚህ መልኩ የተለቀቀ በመሆኑ እንድትከታተሉ አበረታታለሁ ትባረካላችሁ የእግዚአብሔር ሰላም ይብዛላችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

( መ ) የኢየሱስ ምስክርነትና የደቀመዛሙርት ምስክርነት የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እንደምታስታውሱት የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 9 ን እየተማማርን ነው የዚህን ዓይኑ የበራለትን ሰው ከቤተሰቡ በተለየ ሁኔታ በጽኑ የመሠከረውን ምስክርነት በስፋት እንመለከታለን ከዚሁ ጋር አያይዘን ኢየሱስ ትምህርቱም ሆነ መልዕክቱ የአብ ስለሆነ ስለ አብ የመሠከረውንና ደቀመዛሙርት ከክርስቶስ ጋር ኖረው የመሠከሩ መሆኑን የምናይበት ክፍል ነው ለዛሬ ( ሐ ) በልዩነት የሚወጣ ሰው መስክሮ የሚወጣ ነው የሚለውን እናያለን በሚቀጥለው ክፍለጊዜያችን ደግሞ ( መ ) የኢየሱስን ምስክርነትና የደቀመዛሙርትን ምስክርነት እንመለከታለን ቅዱሳን ተከታተሉ ጌታ ይባርካችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

Thursday 10 November 2016

5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን እግዚአብሔርን በምድር ማክበር በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እርግጥ ነው በሕይወታችን የሚመጡ ወይም የመጡ እግዚአብሔርም የሚያመጣቸው አንዳንድ ሰዎች ለመባረካችን ለመብዛታችን ለመግቦታችን ለመጽናናታችን ደስ ለመሰኘታችን ምክንያቶች ናቸው ዮሴፍ ለእስራኤል ከፍርሃታቸው ለመላቀቃቸው ለመግቦታቸው ለመጽናናታቸውና ደስ ለመሰኘታቸው በጌሣም ምድር ለመቀመጣቸው ለመግዛታቸው ለመርባታቸው እየተጨመሩም ለመብዛታቸው ምክንያት ነበር ይህ ሁሉ የሆነው ግን ዮሴፍን የማያውቀው ሌላ ንጉሥ እስኪነሣ ነበር የሐዋርያት ሥራ 7 ፥ 18 አንዳንድ ሰዎች ሰዎችንና ነገሮቻቸውን ተስፋ አድርገው ይቀመጣሉ ለዚህም ነው በሕይወታቸው የበዛ ልቅሶና ጩኸት ውስጥ የሚገቡት ሰማይ ይከደንባቸዋል ምድሩም ናስ ይሆንባቸዋል ከዚህም ሌላ ትምህርቱ በዚህ ሳይጠቃለል በመቀጠል ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ስለተጠጋቻት ከእርስዋም ጋር ለመሄድ ስለቆረጠችው ስለ ሩት ይናገራል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ስንቀመጥ እንደ ሩት እግዚአብሔር አያሳፍረንም ሩት ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ተከትላ በሄደችበት ነገር ሁሉ አላፈረችም ታድያ መከተላችን ከጥቅምና ሥጋዊ ፍላጐታችንን ከማሟላት አንጻር ሊሆን አይገባም ሩት ኑሃሚንን ስትጠጋ ያየችው ምንም ዓይነት ጥቅም የለም ይህንንም እንድታይ የሚያደርጋት በኑሃሚን ዘንድ ያለ ምንም ዓይነት ጥቅማጥቅምም ሆነ አንድ ሁለት ተብሎ የሚቆጠር ሃብት የለም ምክንያቱም ኑሃሚን ሁሉን የሚችል አምላክ አስመርሮኛልና ማራ በሉኝ እንጂ ኑሃሚን አትበሉኝ በሙላት ወጣሁ እግዚአብሔርም ወደ ቤቴ ባዶዬን መለሰኝ እያለች ባዶ እጇን መሆንዋን እያወጀች ያለችበት ጊዜ በመሆኑ ኑሃሚን ባዶ እጇን የሆነች የምታሳዝን ሴት ናት ስለዚህ ሩት ያደረገችው አንድና አንድ ነገር ቢኖር አምላክሽ አምላኬ ሕዝብሽ ሕዝቤ …………… በማለት በቁርጥ ውሳኔ እርሱን እግዚአብሔርን መከተል ብቻ ነው በመጨረሻም የትምህርቱ ማጠቃለያ በዮሴፍ ሃሳብ የተቋጨ ነው ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ እግዚአብሔር መጎብኘትን ይጐበኛችኋል ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል ብሏቸው ነበርና ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ ማለቱ እስራኤል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር እንዲቀመጡ ለማድረግ ነው እነዚህ የዮሴፍ ወንድሞች ዮሴፍን ከሸጡበትና ዮሴፍ ሞቶአል አውሬም በልቶታል ብለው ከዋሹበት ጊዜ ጀምሮ የአባቶችን ተስፋ የጣሉ በያዕቆብም ተስፋ ሥር ሆነው እንዲሁ ተስፋ በሌለው ሕይወት ሲንከባለሉ ግብጽ የደረሱና በዮሴፍ እጅ የወደቁ ናቸው ይህንንም የምናውቀው ለዮሴፍ አማላጅ በላኩበት ጊዜ እና እኛ ለአንተ ባርያዎችህ ነን ሲሉ በሰገዱበት ሰዓት ነው ዘፍጥረት 50 ፥ 15 _ 18 የአባቶች የነአብርሃም ተስፋ ግን የጀመረው ከአባታችን ከአብርሃም ስለሆነ አባታችን አብርሃም የሌለውን እንዳለ አድርጎ በሚጠራ በአመነበት የሁላችን አባት ነው ስለሚል አብርሃም ስለራሱ ብቻ ሳይሆን ስለ እስራኤልም ሆነ ስለ አሕዛብ በእምነት የተቀበለው ተስፋ ነበርና አብርሃም የእነዚህ የውሸተኞች የዮሴፍ ወንድሞችም አባት ነው ዘፍጥረት 15 ፥ 12 _ 21 ፣ ሮሜ 4 ፥ 16 _ 21 አባታቸው ያዕቆብ ብቻ ነው ይህንን ተስፋ ያልጣለው ዘፍጥረት 46 ፥ 1 _ 4 ይሁን እንጂ ይህ ተስፋ በሐዲስ ኪዳን አካል ይዞአል ቆላስያስ 2 ፥ 16 _ 19 ፣ 2ኛ ቆሮንቶስ 1 ፥ 20 ስለዚህ አሁን ላይ ያለን እኛ ተስፋ ኪዳን መሐላ አካል ወደ ያዘበት ሕይወት መጥተናል ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ትጐበኛላችሁ ሳይሆን የሚለን ተጐብኝታችኋል ነው የሚለን የተወደዳችሁ ቅዱሳን እንግዲህ በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ተቀመጡ በሚል ዋና አርዕስት 1ኛ ) በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ 2ኛ ) ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ልትከተል የቆረጠችዋ ሩት 3ኛ ) ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ የማለቱ ምሥጢር የሚሉትን ንኡሳን አርዕስቶች ይዘን እንማማራለን ወገኖቼ ቅዱሳን ቪዲዮውም እንግዲህ በዚህ መልኩ የተለቀቀ በመሆኑ እንድትከታተሉ አበረታታለሁ ትባረካላችሁ የእግዚአብሔር ሰላም ይብዛላችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ የዚህን ቪዲዮ ሙሉ መልዕክት ከፌስቡክ ድኅረ ገጼ ላይ ማግኘት ትችላላችሁ ተባረኩ

3ኛ ) ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ የማለቱ ምሥጢር ዘፍጥረት 50 ፥ 15 _ 26 ፣ ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ 1 በሙሉበሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እርግጥ ነው በሕይወታችን የሚመጡ ወይም የመጡ እግዚአብሔርም የሚያመጣቸው አንዳንድ ሰዎች ለመባረካችን ለመብዛታችን ለመግቦታችን ለመጽናናታችን ደስ ለመሰኘታችን ምክንያቶች ናቸው ዮሴፍ ለእስራኤል ከፍርሃታቸው ለመላቀቃቸው ለመግቦታቸው ለመጽናናታቸውና ደስ ለመሰኘታቸው በጌሣም ምድር ለመቀመጣቸው ለመግዛታቸው ለመርባታቸው እየተጨመሩም ለመብዛታቸው ምክንያት ነበር ይህ ሁሉ የሆነው ግን ዮሴፍን የማያውቀው ሌላ ንጉሥ እስኪነሣ ነበር የሐዋርያት ሥራ 7 ፥ 18 አንዳንድ ሰዎች ሰዎችንና ነገሮቻቸውን ተስፋ አድርገው ይቀመጣሉ ለዚህም ነው በሕይወታቸው የበዛ ልቅሶና ጩኸት ውስጥ የሚገቡት ሰማይ ይከደንባቸዋል ምድሩም ናስ ይሆንባቸዋል ከዚህም ሌላ ትምህርቱ በዚህ ሳይጠቃለል በመቀጠል ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ስለተጠጋቻት ከእርስዋም ጋር ለመሄድ ስለቆረጠችው ስለ ሩት ይናገራል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ስንቀመጥ እንደ ሩት እግዚአብሔር አያሳፍረንም ሩት ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ተከትላ በሄደችበት ነገር ሁሉ አላፈረችም ታድያ መከተላችን ከጥቅምና ሥጋዊ ፍላጐታችንን ከማሟላት አንጻር ሊሆን አይገባም ሩት ኑሃሚንን ስትጠጋ ያየችው ምንም ዓይነት ጥቅም የለም ይህንንም እንድታይ የሚያደርጋት በኑሃሚን ዘንድ ያለ ምንም ዓይነት ጥቅማጥቅምም ሆነ አንድ ሁለት ተብሎ የሚቆጠር ሃብት የለም ምክንያቱም ኑሃሚን ሁሉን የሚችል አምላክ አስመርሮኛልና ማራ በሉኝ እንጂ ኑሃሚን አትበሉኝ በሙላት ወጣሁ እግዚአብሔርም ወደ ቤቴ ባዶዬን መለሰኝ እያለች ባዶ እጇን መሆንዋን እያወጀች ያለችበት ጊዜ በመሆኑ ኑሃሚን ባዶ እጇን የሆነች የምታሳዝን ሴት ናት ስለዚህ ሩት ያደረገችው አንድና አንድ ነገር ቢኖር አምላክሽ አምላኬ ሕዝብሽ ሕዝቤ …………… በማለት በቁርጥ ውሳኔ እርሱን እግዚአብሔርን መከተል ብቻ ነው በመጨረሻም የትምህርቱ ማጠቃለያ በዮሴፍ ሃሳብ የተቋጨ ነው ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ እግዚአብሔር መጎብኘትን ይጐበኛችኋል ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል ብሏቸው ነበርና ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ ማለቱ እስራኤል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር እንዲቀመጡ ለማድረግ ነው እነዚህ የዮሴፍ ወንድሞች ዮሴፍን ከሸጡበትና ዮሴፍ ሞቶአል አውሬም በልቶታል ብለው ከዋሹበት ጊዜ ጀምሮ የአባቶችን ተስፋ የጣሉ በያዕቆብም ተስፋ ሥር ሆነው እንዲሁ ተስፋ በሌለው ሕይወት ሲንከባለሉ ግብጽ የደረሱና በዮሴፍ እጅ የወደቁ ናቸው ይህንንም የምናውቀው ለዮሴፍ አማላጅ በላኩበት ጊዜ እና እኛ ለአንተ ባርያዎችህ ነን ሲሉ በሰገዱበት ሰዓት ነው ዘፍጥረት 50 ፥ 15 _ 18 የአባቶች የነአብርሃም ተስፋ ግን የጀመረው ከአባታችን ከአብርሃም ስለሆነ አባታችን አብርሃም የሌለውን እንዳለ አድርጎ በሚጠራ በአመነበት የሁላችን አባት ነው ስለሚል አብርሃም ስለራሱ ብቻ ሳይሆን ስለ እስራኤልም ሆነ ስለ አሕዛብ በእምነት የተቀበለው ተስፋ ነበርና አብርሃም የእነዚህ የውሸተኞች የዮሴፍ ወንድሞችም አባት ነው ዘፍጥረት 15 ፥ 12 _ 21 ፣ ሮሜ 4 ፥ 16 _ 21 አባታቸው ያዕቆብ ብቻ ነው ይህንን ተስፋ ያልጣለው ዘፍጥረት 46 ፥ 1 _ 4 ይሁን እንጂ ይህ ተስፋ በሐዲስ ኪዳን አካል ይዞአል ቆላስያስ 2 ፥ 16 _ 19 ፣ 2ኛ ቆሮንቶስ 1 ፥ 20 ስለዚህ አሁን ላይ ያለን እኛ ተስፋ ኪዳን መሐላ አካል ወደ ያዘበት ሕይወት መጥተናል ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ትጐበኛላችሁ ሳይሆን የሚለን ተጐብኝታችኋል ነው የሚለን የተወደዳችሁ ቅዱሳን እንግዲህ በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ተቀመጡ በሚል ዋና አርዕስት 1ኛ ) በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ 2ኛ ) ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ልትከተል የቆረጠችዋ ሩት 3ኛ ) ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ የማለቱ ምሥጢር የሚሉትን ንኡሳን አርዕስቶች ይዘን እንማማራለን ወገኖቼ ቅዱሳን ቪዲዮውም እንግዲህ በዚህ መልኩ የተለቀቀ በመሆኑ እንድትከታተሉ አበረታታለሁ ትባረካላችሁ የእግዚአብሔር ሰላም ይብዛላችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ የዚህን ቪዲዮ ሙሉ መልዕክት ከፌስቡክ ድኅረ ገጼ ላይ ማግኘት ትችላላችሁ ተባረኩ

2ኛ ) ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ልትከተል የቆረጠችዋ ( መጽሐፈ ሩት 1 : 14 --- 18 )በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እርግጥ ነው በሕይወታችን የሚመጡ ወይም የመጡ እግዚአብሔርም የሚያመጣቸው አንዳንድ ሰዎች ለመባረካችን ለመብዛታችን ለመግቦታችን ለመጽናናታችን ደስ ለመሰኘታችን ምክንያቶች ናቸው ዮሴፍ ለእስራኤል ከፍርሃታቸው ለመላቀቃቸው ለመግቦታቸው ለመጽናናታቸውና ደስ ለመሰኘታቸው በጌሣም ምድር ለመቀመጣቸው ለመግዛታቸው ለመርባታቸው እየተጨመሩም ለመብዛታቸው ምክንያት ነበር ይህ ሁሉ የሆነው ግን ዮሴፍን የማያውቀው ሌላ ንጉሥ እስኪነሣ ነበር የሐዋርያት ሥራ 7 ፥ 18 አንዳንድ ሰዎች ሰዎችንና ነገሮቻቸውን ተስፋ አድርገው ይቀመጣሉ ለዚህም ነው በሕይወታቸው የበዛ ልቅሶና ጩኸት ውስጥ የሚገቡት ሰማይ ይከደንባቸዋል ምድሩም ናስ ይሆንባቸዋል ከዚህም ሌላ ትምህርቱ በዚህ ሳይጠቃለል በመቀጠል ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ስለተጠጋቻት ከእርስዋም ጋር ለመሄድ ስለቆረጠችው ስለ ሩት ይናገራል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ስንቀመጥ እንደ ሩት እግዚአብሔር አያሳፍረንም ሩት ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ተከትላ በሄደችበት ነገር ሁሉ አላፈረችም ታድያ መከተላችን ከጥቅምና ሥጋዊ ፍላጐታችንን ከማሟላት አንጻር ሊሆን አይገባም ሩት ኑሃሚንን ስትጠጋ ያየችው ምንም ዓይነት ጥቅም የለም ይህንንም እንድታይ የሚያደርጋት በኑሃሚን ዘንድ ያለ ምንም ዓይነት ጥቅማጥቅምም ሆነ አንድ ሁለት ተብሎ የሚቆጠር ሃብት የለም ምክንያቱም ኑሃሚን ሁሉን የሚችል አምላክ አስመርሮኛልና ማራ በሉኝ እንጂ ኑሃሚን አትበሉኝ በሙላት ወጣሁ እግዚአብሔርም ወደ ቤቴ ባዶዬን መለሰኝ እያለች ባዶ እጇን መሆንዋን እያወጀች ያለችበት ጊዜ በመሆኑ ኑሃሚን ባዶ እጇን የሆነች የምታሳዝን ሴት ናት ስለዚህ ሩት ያደረገችው አንድና አንድ ነገር ቢኖር አምላክሽ አምላኬ ሕዝብሽ ሕዝቤ …………… በማለት በቁርጥ ውሳኔ እርሱን እግዚአብሔርን መከተል ብቻ ነው በመጨረሻም የትምህርቱ ማጠቃለያ በዮሴፍ ሃሳብ የተቋጨ ነው ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ እግዚአብሔር መጎብኘትን ይጐበኛችኋል ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል ብሏቸው ነበርና ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ ማለቱ እስራኤል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር እንዲቀመጡ ለማድረግ ነው እነዚህ የዮሴፍ ወንድሞች ዮሴፍን ከሸጡበትና ዮሴፍ ሞቶአል አውሬም በልቶታል ብለው ከዋሹበት ጊዜ ጀምሮ የአባቶችን ተስፋ የጣሉ በያዕቆብም ተስፋ ሥር ሆነው እንዲሁ ተስፋ በሌለው ሕይወት ሲንከባለሉ ግብጽ የደረሱና በዮሴፍ እጅ የወደቁ ናቸው ይህንንም የምናውቀው ለዮሴፍ አማላጅ በላኩበት ጊዜ እና እኛ ለአንተ ባርያዎችህ ነን ሲሉ በሰገዱበት ሰዓት ነው ዘፍጥረት 50 ፥ 15 _ 18 የአባቶች የነአብርሃም ተስፋ ግን የጀመረው ከአባታችን ከአብርሃም ስለሆነ አባታችን አብርሃም የሌለውን እንዳለ አድርጎ በሚጠራ በአመነበት የሁላችን አባት ነው ስለሚል አብርሃም ስለራሱ ብቻ ሳይሆን ስለ እስራኤልም ሆነ ስለ አሕዛብ በእምነት የተቀበለው ተስፋ ነበርና አብርሃም የእነዚህ የውሸተኞች የዮሴፍ ወንድሞችም አባት ነው ዘፍጥረት 15 ፥ 12 _ 21 ፣ ሮሜ 4 ፥ 16 _ 21 አባታቸው ያዕቆብ ብቻ ነው ይህንን ተስፋ ያልጣለው ዘፍጥረት 46 ፥ 1 _ 4 ይሁን እንጂ ይህ ተስፋ በሐዲስ ኪዳን አካል ይዞአል ቆላስያስ 2 ፥ 16 _ 19 ፣ 2ኛ ቆሮንቶስ 1 ፥ 20 ስለዚህ አሁን ላይ ያለን እኛ ተስፋ ኪዳን መሐላ አካል ወደ ያዘበት ሕይወት መጥተናል ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ትጐበኛላችሁ ሳይሆን የሚለን ተጐብኝታችኋል ነው የሚለን የተወደዳችሁ ቅዱሳን እንግዲህ በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ተቀመጡ በሚል ዋና አርዕስት 1ኛ ) በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ 2ኛ ) ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ልትከተል የቆረጠችዋ ሩት 3ኛ ) ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ የማለቱ ምሥጢር የሚሉትን ንኡሳን አርዕስቶች ይዘን እንማማራለን ወገኖቼ ቅዱሳን ቪዲዮውም እንግዲህ በዚህ መልኩ የተለቀቀ በመሆኑ እንድትከታተሉ አበረታታለሁ ትባረካላችሁ የእግዚአብሔር ሰላም ይብዛላችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

1ኛ ) በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ የሐዋርያት ሥራ 7 ፥ 17 --- 18 በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እርግጥ ነው በሕይወታችን የሚመጡ ወይም የመጡ እግዚአብሔርም የሚያመጣቸው አንዳንድ ሰዎች ለመባረካችን ለመብዛታችን ለመግቦታችን ለመጽናናታችን ደስ ለመሰኘታችን ምክንያቶች ናቸው ዮሴፍ ለእስራኤል ከፍርሃታቸው ለመላቀቃቸው ለመግቦታቸው ለመጽናናታቸውና ደስ ለመሰኘታቸው በጌሣም ምድር ለመቀመጣቸው ለመግዛታቸው ለመርባታቸው እየተጨመሩም ለመብዛታቸው ምክንያት ነበር ይህ ሁሉ የሆነው ግን ዮሴፍን የማያውቀው ሌላ ንጉሥ እስኪነሣ ነበር የሐዋርያት ሥራ 7 ፥ 18 አንዳንድ ሰዎች ሰዎችንና ነገሮቻቸውን ተስፋ አድርገው ይቀመጣሉ ለዚህም ነው በሕይወታቸው የበዛ ልቅሶና ጩኸት ውስጥ የሚገቡት ሰማይ ይከደንባቸዋል ምድሩም ናስ ይሆንባቸዋል ከዚህም ሌላ ትምህርቱ በዚህ ሳይጠቃለል በመቀጠል ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ስለተጠጋቻት ከእርስዋም ጋር ለመሄድ ስለቆረጠችው ስለ ሩት ይናገራል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ስንቀመጥ እንደ ሩት እግዚአብሔር አያሳፍረንም ሩት ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ተከትላ በሄደችበት ነገር ሁሉ አላፈረችም ታድያ መከተላችን ከጥቅምና ሥጋዊ ፍላጐታችንን ከማሟላት አንጻር ሊሆን አይገባም ሩት ኑሃሚንን ስትጠጋ ያየችው ምንም ዓይነት ጥቅም የለም ይህንንም እንድታይ የሚያደርጋት በኑሃሚን ዘንድ ያለ ምንም ዓይነት ጥቅማጥቅምም ሆነ አንድ ሁለት ተብሎ የሚቆጠር ሃብት የለም ምክንያቱም ኑሃሚን ሁሉን የሚችል አምላክ አስመርሮኛልና ማራ በሉኝ እንጂ ኑሃሚን አትበሉኝ በሙላት ወጣሁ እግዚአብሔርም ወደ ቤቴ ባዶዬን መለሰኝ እያለች ባዶ እጇን መሆንዋን እያወጀች ያለችበት ጊዜ በመሆኑ ኑሃሚን ባዶ እጇን የሆነች የምታሳዝን ሴት ናት ስለዚህ ሩት ያደረገችው አንድና አንድ ነገር ቢኖር አምላክሽ አምላኬ ሕዝብሽ ሕዝቤ …………… በማለት በቁርጥ ውሳኔ እርሱን እግዚአብሔርን መከተል ብቻ ነው በመጨረሻም የትምህርቱ ማጠቃለያ በዮሴፍ ሃሳብ የተቋጨ ነው ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ እግዚአብሔር መጎብኘትን ይጐበኛችኋል ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል ብሏቸው ነበርና ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ ማለቱ እስራኤል በእግዚአብሔር እውቅና ሥር እንዲቀመጡ ለማድረግ ነው እነዚህ የዮሴፍ ወንድሞች ዮሴፍን ከሸጡበትና ዮሴፍ ሞቶአል አውሬም በልቶታል ብለው ከዋሹበት ጊዜ ጀምሮ የአባቶችን ተስፋ የጣሉ በያዕቆብም ተስፋ ሥር ሆነው እንዲሁ ተስፋ በሌለው ሕይወት ሲንከባለሉ ግብጽ የደረሱና በዮሴፍ እጅ የወደቁ ናቸው ይህንንም የምናውቀው ለዮሴፍ አማላጅ በላኩበት ጊዜ እና እኛ ለአንተ ባርያዎችህ ነን ሲሉ በሰገዱበት ሰዓት ነው ዘፍጥረት 50 ፥ 15 _ 18 የአባቶች የነአብርሃም ተስፋ ግን የጀመረው ከአባታችን ከአብርሃም ስለሆነ አባታችን አብርሃም የሌለውን እንዳለ አድርጎ በሚጠራ በአመነበት የሁላችን አባት ነው ስለሚል አብርሃም ስለራሱ ብቻ ሳይሆን ስለ እስራኤልም ሆነ ስለ አሕዛብ በእምነት የተቀበለው ተስፋ ነበርና አብርሃም የእነዚህ የውሸተኞች የዮሴፍ ወንድሞችም አባት ነው ዘፍጥረት 15 ፥ 12 _ 21 ፣ ሮሜ 4 ፥ 16 _ 21 አባታቸው ያዕቆብ ብቻ ነው ይህንን ተስፋ ያልጣለው ዘፍጥረት 46 ፥ 1 _ 4 ይሁን እንጂ ይህ ተስፋ በሐዲስ ኪዳን አካል ይዞአል ቆላስያስ 2 ፥ 16 _ 19 ፣ 2ኛ ቆሮንቶስ 1 ፥ 20 ስለዚህ አሁን ላይ ያለን እኛ ተስፋ ኪዳን መሐላ አካል ወደ ያዘበት ሕይወት መጥተናል ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ትጐበኛላችሁ ሳይሆን የሚለን ተጐብኝታችኋል ነው የሚለን የተወደዳችሁ ቅዱሳን እንግዲህ በእግዚአብሔር እውቅና ሥር ተቀመጡ በሚል ዋና አርዕስት 1ኛ ) በሰዎች እውቅና ሥር አትቀመጡ 2ኛ ) ለእግዚአብሔር እውቅና ሰጥታ ኑሃሚንን ልትከተል የቆረጠችዋ ሩት 3ኛ ) ዮሴፍ እኔ እሞታለሁ የማለቱ ምሥጢር የሚሉትን ንኡሳን አርዕስቶች ይዘን እንማማራለን ወገኖቼ ቅዱሳን ቪዲዮውም እንግዲህ በዚህ መልኩ የተለቀቀ በመሆኑ እንድትከታተሉ አበረታታለሁ ትባረካላችሁ የእግዚአብሔር ሰላም ይብዛላችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

Tuesday 8 November 2016

እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ኦሪትና ነቢያትን የሚፈጽማቸው እንደመጣ እናውቃለን ( ክፍል አንድ )እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ክፍል አንድ ኢንተገዘር እንከ ከመ አይሁድ ነአምር ከመ መጽአ ዘይፌጽም ኦሪተ ወነቢያተ ትርጉም፦ እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ኦሪትና ነቢያትን የሚፈጽማቸው እንደመጣ እናውቃለን ( ምንጭ አመክንዮ ዘሐዋርያት ወዘሠለስቱ ምዕት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት የእምነት መግለጫ ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ምዕመናን ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን አዕይንተ እግዚአብሔር ካህናት አረጋውያን አባቶችና እናቶች እንዲሁም እህቶቼና ወንድሞቼ በሙሉ እንደምን ሰንብታችኋል ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ እንደሚታወቀው የፊት መጨማደድ የሌለባትን እውነተኛዋን ቤተክርስቲያን በእግዚአብሔር ቃል እውቀት በክርስቶስም ትምህርት ለራሱ ለሙሽራው ለክርስቶስ የሚያዘጋጅና የሚያቀርብ ቢሆንም በዚያው መጠን ደግሞ ጥንታዊት ኦርቶዶክሳዊት ሐዋርያዊትና ዓለማቀፋዊቷን ቤተክርስቲያን ወደ ጥንተ መሠረትዋ ወደ ወንጌል እንድትመለስ የእግዚአብሔርን ቃል በማስተማርና በመስበክ የሚያገለግል ነው ከላይ በትምህርት ርዕሴ ላይ እንዳሰፈርኩላችሁ እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ኦሪትና ነቢያትን የሚፈጽማቸው እንደመጣ እናውቃለን የሚል ቃል በእምነት መግለጫዋ ላይ ተጽፎአል በመሆኑም ዛሬ ለእናንተ ለወገኖቼ ይህንን ሃሳብ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር በማስተያየት ትክክለኛውን እውነት ለማስጨበጥና ግንዛቤም ለመስጠት ይህንን ትምህርት ይዤ ወደ እናንተ ቀርቤያለሁ ይህቺ ቤተክርስቲያን በእምነት መግለጫዋ እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ስትል አይሁድን ማንሳት የፈለገችበትን ምክንያት ትምህርቱ በስፋት ይተነትናል ከዚህም ሌላ ሐዋርያው ጳውሎስ በገላትያ መጽሐፉ በምዕራፍ 5 ቊጥር 2 ላይ ናሁ አነ ጳውሎስ እብለክሙ እምከመ ትትገዘሩ በኀበ ክርስቶስ ኢይበቊዐክሙ ምንተኒ ብሏል ወደ አማርኛው ስተረጉመው እነሆ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም አለ ይለናል ታድያ ጳውሎስ ለምን ይህን ተናገረ ? ስንል አሁን ማዳን የግዝረት ሳይሆን የእግዚአብሔር ስለሆነ የአምላካችን ማዳንና ኃይል የክርስቶስም ሥልጣን ሆኗል እንደገናም በቀንና በሌሊትም በአምላካችን ፊት የሚከሰን የወንድሞች ከሳሽ ተጥሎአል ተብሎ የተጻፈልን ነውና የወንድሞች ከሳሽ የተጣለው በግዝረት ሳይሆን በበጉ ደም ነው ስለዚህም እነርሱም ከበጉ ደም የተነሣ ከምስክራቸውም ቃል የተነሣ ድል ነሡት ነፍሳቸውንም እስከሞት ድረስ አልወደዱም ይለናል ራዕይ 12 ፥ 7 _ 13 በመሆኑም ይሄ ትምህርት በአሁኑ ሰዓት የሚረዳው በዚሁ ቃል መሠረት ሐዋርያዊት የሆነችው ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን በእምነት መግለጫዋ ላይ እንዳስተላለፈችው እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ኦሪትና ነቢያትን የሚፈጽማቸው እንደመጣ እናውቃለን ብላለችና እኛም እንደ አይሁድ አንገረዝም ስንል ከመገረዝ ሠፈር ወጥተን በአጠቃላይ ማዳንን ወደ ሰጠን ወደ በጉ ደም በመምጣት መዳናችንን አሁኑኑ ለማረጋገጥ እንድንችል የቀረበ ትምህርት በመሆኑ ይህንን የቃል እውነት አምነን እንድንቀበል ኢየሱስንም ከግዝረትና ከሌሎችም ሥርዓቶች ጋር ሳንቀላቅለው ብቸኛ የሕይወታችን አዳኝና ጌታ አድርገን በመወሰን ዛሬውኑ ወደሕይወታችን እንድንጋብዘው ፣ የእርሱና የእርሱም ብቻ ሆነን እንድንድን ለማድረግ ነው መዳን በኢየሱስ ብቻ ስለሆነ የመዳን ቀን አሁን ነው የሐዋርያት ሥራ 4 ፥ 12 ፤ 2ኛ ቆሮንቶስ 6 ፥ 2 ነው ትምህርቱ በዚህ ሳያበቃ በክፍል ሁለት ቀጥሎ ግዝረት ማለት ምን ማለት እንደሆነና ግዝረት የሚከተሉትን ሦስት ነገሮች እንደሚያመለክት በትንታኔ ያቀርባል ስለዚህ ይህ ትምህርት ሳያመልጣችሁ እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ ከተከታተላችሁ በኋላ ደግሞ ለሌሎች ሰዎች ሼር በማድረግ ተባበሩ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ኦሪትና ነቢያትን የሚፈጽማቸው እንደመጣ እናውቃለን ( ክፍል አንድ )እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ክፍል አንድ ኢንተገዘር እንከ ከመ አይሁድ ነአምር ከመ መጽአ ዘይፌጽም ኦሪተ ወነቢያተ ትርጉም፦ እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ኦሪትና ነቢያትን የሚፈጽማቸው እንደመጣ እናውቃለን ( ምንጭ አመክንዮ ዘሐዋርያት ወዘሠለስቱ ምዕት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት የእምነት መግለጫ ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ምዕመናን ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን አዕይንተ እግዚአብሔር ካህናት አረጋውያን አባቶችና እናቶች እንዲሁም እህቶቼና ወንድሞቼ በሙሉ እንደምን ሰንብታችኋል ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ እንደሚታወቀው የፊት መጨማደድ የሌለባትን እውነተኛዋን ቤተክርስቲያን በእግዚአብሔር ቃል እውቀት በክርስቶስም ትምህርት ለራሱ ለሙሽራው ለክርስቶስ የሚያዘጋጅና የሚያቀርብ ቢሆንም በዚያው መጠን ደግሞ ጥንታዊት ኦርቶዶክሳዊት ሐዋርያዊትና ዓለማቀፋዊቷን ቤተክርስቲያን ወደ ጥንተ መሠረትዋ ወደ ወንጌል እንድትመለስ የእግዚአብሔርን ቃል በማስተማርና በመስበክ የሚያገለግል ነው ከላይ በትምህርት ርዕሴ ላይ እንዳሰፈርኩላችሁ እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ኦሪትና ነቢያትን የሚፈጽማቸው እንደመጣ እናውቃለን የሚል ቃል በእምነት መግለጫዋ ላይ ተጽፎአል በመሆኑም ዛሬ ለእናንተ ለወገኖቼ ይህንን ሃሳብ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር በማስተያየት ትክክለኛውን እውነት ለማስጨበጥና ግንዛቤም ለመስጠት ይህንን ትምህርት ይዤ ወደ እናንተ ቀርቤያለሁ ይህቺ ቤተክርስቲያን በእምነት መግለጫዋ እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ስትል አይሁድን ማንሳት የፈለገችበትን ምክንያት ትምህርቱ በስፋት ይተነትናል ከዚህም ሌላ ሐዋርያው ጳውሎስ በገላትያ መጽሐፉ በምዕራፍ 5 ቊጥር 2 ላይ ናሁ አነ ጳውሎስ እብለክሙ እምከመ ትትገዘሩ በኀበ ክርስቶስ ኢይበቊዐክሙ ምንተኒ ብሏል ወደ አማርኛው ስተረጉመው እነሆ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም አለ ይለናል ታድያ ጳውሎስ ለምን ይህን ተናገረ ? ስንል አሁን ማዳን የግዝረት ሳይሆን የእግዚአብሔር ስለሆነ የአምላካችን ማዳንና ኃይል የክርስቶስም ሥልጣን ሆኗል እንደገናም በቀንና በሌሊትም በአምላካችን ፊት የሚከሰን የወንድሞች ከሳሽ ተጥሎአል ተብሎ የተጻፈልን ነውና የወንድሞች ከሳሽ የተጣለው በግዝረት ሳይሆን በበጉ ደም ነው ስለዚህም እነርሱም ከበጉ ደም የተነሣ ከምስክራቸውም ቃል የተነሣ ድል ነሡት ነፍሳቸውንም እስከሞት ድረስ አልወደዱም ይለናል ራዕይ 12 ፥ 7 _ 13 በመሆኑም ይሄ ትምህርት በአሁኑ ሰዓት የሚረዳው በዚሁ ቃል መሠረት ሐዋርያዊት የሆነችው ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን በእምነት መግለጫዋ ላይ እንዳስተላለፈችው እንግዲህ እንደ አይሁድ አንገዘር ኦሪትና ነቢያትን የሚፈጽማቸው እንደመጣ እናውቃለን ብላለችና እኛም እንደ አይሁድ አንገረዝም ስንል ከመገረዝ ሠፈር ወጥተን በአጠቃላይ ማዳንን ወደ ሰጠን ወደ በጉ ደም በመምጣት መዳናችንን አሁኑኑ ለማረጋገጥ እንድንችል የቀረበ ትምህርት በመሆኑ ይህንን የቃል እውነት አምነን እንድንቀበል ኢየሱስንም ከግዝረትና ከሌሎችም ሥርዓቶች ጋር ሳንቀላቅለው ብቸኛ የሕይወታችን አዳኝና ጌታ አድርገን በመወሰን ዛሬውኑ ወደሕይወታችን እንድንጋብዘው ፣ የእርሱና የእርሱም ብቻ ሆነን እንድንድን ለማድረግ ነው መዳን በኢየሱስ ብቻ ስለሆነ የመዳን ቀን አሁን ነው የሐዋርያት ሥራ 4 ፥ 12 ፤ 2ኛ ቆሮንቶስ 6 ፥ 2 ነው ትምህርቱ በዚህ ሳያበቃ በክፍል ሁለት ቀጥሎ ግዝረት ማለት ምን ማለት እንደሆነና ግዝረት የሚከተሉትን ሦስት ነገሮች እንደሚያመለክት በትንታኔ ያቀርባል ስለዚህ ይህ ትምህርት ሳያመልጣችሁ እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ ከተከታተላችሁ በኋላ ደግሞ ለሌሎች ሰዎች ሼር በማድረግ ተባበሩ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Saturday 5 November 2016

ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት የይሁዳ መልዕክት ፳ ፍጻሜ ቊጥር ፪ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት ምዕራፍ 3 ( ክፍል ሦስት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ምዕመናን በምዕራፍ አንድ ክፍል አንድ ትምህርታችን ላይ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብለን ተመልክተናል በምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት ትምህርታችን ላይ ደግሞ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ብለን ሰፊ የሆኑ ትምህርታዊ ማብራርያዎችን ሰጥተናል በምዕራፍ ሦስት ክፍል ሦስት ትምህርታችንም ላይ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት በሚል ቀጣዩንና ሰፊውን ትምህርት እንማማራለን ይህቺ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት በኦርቶዶክስ መጽሐፍ ሠለስቱ ምዕት ዘእለ እስክንድሮስ ምዕራፍ ፲፯ ላይ እንደተጠቀሰው ከአባቶች ሐዋርያት ስትያያዝ የመጣች ሃይማኖት የቀናች ናት ይለናልና ይህቺ የቀናች የተባለችው ሃይማኖት ማን እንደሆነችና የቀናች መባልዋም ከምን አንጻር እንደሆነ እንደገናም ይህቺ ከሐዋርያት ስትያያዝ የመጣችና የቀናች ሃይማኖት ሰዎችን ለዚሁ እምነት ወይም ሃይማኖት የተገቡ እንዲሆኑና ለሐሰት ትምህርትም የተጋለጡ እንዳይሆኑ በተጨማሪም ሰዎች ጌታን የሕይወታቸው ጌታ ባደረጉበት መጠን በጌታ በሆነው ትምህርት ሥር እንዲሰዱና እንዲታነጹ የምታደርግ ከዚም ሌላ ለዚሁ ሃይማኖት የተገቡ ሆነው በባሕርይ ለውጥ ምዕመኖችዋንና አገልጋዮችዋ ባደጉ ጊዜ የሚሆኑትን ነገር ትምህርቱ በሰፊው ያብራራል ወገኖቼ ትምህርቱ እንግዲህ ይህንን የሚመለከት ስለሆነ በቪድዮ ተለቋል ስለዚህ ይህን በሺዲዮ የተለቀቁትን ትምርቶች በመስማት ተጠቃሚዎች እንድትሆኑና ለሌሎችም ሰዎች ሼር እንድታደርጉ ከትልቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ Show less

ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት የይሁዳ መልዕክት ፳ ፍጻሜ ቊጥር ፪ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት ምዕራፍ 3 ( ክፍል ሦስት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ምዕመናን በምዕራፍ አንድ ክፍል አንድ ትምህርታችን ላይ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብለን ተመልክተናል በምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት ትምህርታችን ላይ ደግሞ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ብለን ሰፊ የሆኑ ትምህርታዊ ማብራርያዎችን ሰጥተናል በምዕራፍ ሦስት ክፍል ሦስት ትምህርታችንም ላይ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት በሚል ቀጣዩንና ሰፊውን ትምህርት እንማማራለን ይህቺ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት በኦርቶዶክስ መጽሐፍ ሠለስቱ ምዕት ዘእለ እስክንድሮስ ምዕራፍ ፲፯ ላይ እንደተጠቀሰው ከአባቶች ሐዋርያት ስትያያዝ የመጣች ሃይማኖት የቀናች ናት ይለናልና ይህቺ የቀናች የተባለችው ሃይማኖት ማን እንደሆነችና የቀናች መባልዋም ከምን አንጻር እንደሆነ እንደገናም ይህቺ ከሐዋርያት ስትያያዝ የመጣችና የቀናች ሃይማኖት ሰዎችን ለዚሁ እምነት ወይም ሃይማኖት የተገቡ እንዲሆኑና ለሐሰት ትምህርትም የተጋለጡ እንዳይሆኑ በተጨማሪም ሰዎች ጌታን የሕይወታቸው ጌታ ባደረጉበት መጠን በጌታ በሆነው ትምህርት ሥር እንዲሰዱና እንዲታነጹ የምታደርግ ከዚም ሌላ ለዚሁ ሃይማኖት የተገቡ ሆነው በባሕርይ ለውጥ ምዕመኖችዋንና አገልጋዮችዋ ባደጉ ጊዜ የሚሆኑትን ነገር ትምህርቱ በሰፊው ያብራራል ወገኖቼ ትምህርቱ እንግዲህ ይህንን የሚመለከት ስለሆነ በቪድዮ ተለቋል ስለዚህ ይህን በሺዲዮ የተለቀቁትን ትምርቶች በመስማት ተጠቃሚዎች እንድትሆኑና ለሌሎችም ሰዎች ሼር እንድታደርጉ ከትልቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ Show less

2ኛ ) የፈሪሳውያን ዝምታን መምረጥ ( ዝምታ ) የማርቆስ ወንጌል 3 ፥ 1 _ 6 ፤ የሉቃስ ወንጌል 14 ፥ 1 _ 6የትምህርቱ ዋና አርዕስት ፦ የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ የትምህርት መነሻ የመጽሐፍቅዱስ ክፍሎች ዮሐንስ ወንጌል 5 ፥ 15 ፤ ዮሐንስ ወንጌል 7 ፥ 24 ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ዛሬ ለእናንተ ለወገኖች የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ በሚለው ዋና አርዕስት ዙርያ በተለያዩ ንኡሳን አርዕስቶች የሚቀርቡ የቪዲዮ መልዕክቶችና ትምህርቶችን ወደ እናንተ ይዤ ቀርቤያለሁ የሚለቀቁትን ትምህርቶች እንደሚገባ መከታተል እንድትችሉ ጥቂት ማብራርያዎችን ለእናንተ ለአድማጮች መስጠት እፈልጋለሁ የተነሳሁበት የምንባብ ክፍሎች እንደሚያሳዩት 38 ዓመት የአልጋ ቁራኛ የነበረውን ሰው ኢየሱስ በሰንበት ፈወሰው ሰውየውም ያዳነው ኢየሱስ እንደሆነ ለአይሁድ ነገረ ስለዚህም በሰንበት ይህንን ስላደረገ አይሁድ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር ሊገድሉትም ይፈልጉ ነበር ይለናል ታድያ ኢየሱስን ለመግደልም ሆነ ለማሳደድ መነሻ ያደረጉት የኢየሱስ ይህንን ሰው መፈወስ ሳይሆን በሰንበት ቀን መፈወሱን ምክንያት አድርገው ሰንበትን ሻረ በሚል ሃሳብ ተነስተው ነው ኢየሱስ ይህንን ሰው ፈወሰ ብለው ቢቃወሙ እንዴት ታድያ የሰዎችን መፈወስ ትጠላላችሁ ትቃወማላችሁ ?ተብለው ሕዝብ ሊነሳባቸው ነው ስለዚህ በዚህ መንገድ የኢየሱስን አገልግሎት ቢቃወሙ የማያዛልቃቸው እንደሆነ ስለተገነዘቡ ሰንበታችንን በመሻር በሰንበት ፈወሰ ሲሉ ኢየሱስን ለማሳደድና ለመግደል ይፈልጉት ጀመር ዋናው ተቃውሞአቸው ግን ሰንበታቸው በሰዎች መፈወስ ምክንያት ስለተሻረ ፣ ኢየሱስም ሰዎችን በሰንበት ስለፈወሰ የሰንበት መሻር ጉዳይ ግድ ብሎአቸውና አስጨንቋቸው ሳይሆን የኢየሱስን አገልግሎት ስላልተቀበሉ በኢየሱስም የፈውስ አገልግሎት ስለቀኑ ከቅንዓትና ከምቀኝነት በመነሳት ነው ኢየሱስማ በሰንበት ፈወስክ ለሚለው ጥያቄያቸው ከእናንተ በሬው በጉድጓድ ቢገባበት የማያወጣው ማነው ? መልሱልኝ ሲል በጥያቄ አሳፍሯቸዋል ምክንያቱም በሬም ሆነ አህያ በሰንበት ጉድጓድ ቢገባባቸው ያወጡታልና ነው ከዚህም ሌላ እነርሱ በሰንበት ሰውን እንደሚገርዙ ከጠቆማቸው በኋላ የሙሴ ሕግ እንዳይሻር ሕጻን በሰንበት የሚገረዝ ከሆነ የሰውን ሁለንተና በሰንበት ስለፈወስሁ ለምን በእኔ ላይ ትቆጣላችሁ ? የሰውን ፊት በማየት መፍረድ ትታችሁ ቅን ፍርድ ፍረዱ ይላቸዋል ይህንን አባባል በመደበኛው መጽሐፍቅዱስ ስንመለከተው ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ ማለቱን ያመለክታል በመሆኑም እንግዲህ ቅን ፍርድ ሲጠፋ ብዙ የሚሰጥ ምክንያት አለ ለምን ስንል ሰዎች በቀላሉ ይህንን ቅን ፍርድ ማጥፋት ስለማይችሉ ስለዚህ ሰዎች ይህንን ቅን ፍርድ ለማጥፋት ሲሉ ብዙ ብዙ ምክንያቶችን ይዘው ይቀርባሉ ምክንያቶቹ ደግሞ ውጤቶችን ይዘው የሚመጡ ስለሆኑ ኢየሱስን ማሳደዱና ለመግደል መፈለጉ ከነዚህ ሁኔታዎች የተነሳ ነው ይለናል ትምህርቱ እንደገናም በዚህ ውስጥ ፈሪሳውያን ኢየሱስን ለመግደል አመቺ ጊዜን ከመፈለግ አኳያ ኢየሱስ ለጠየቃቸው ትክክለኛ ጥያቄ ቅን እውነተኛና ተገቢ የሆነውን መልስ ላለመስጠት ዝም ያሉበት ጊዜ እንደነበር ትምህርቱ ያብራራልናል ኢየሱስም እስከ ግድያ ያደረሳቸውን ተቃውሞና ማሳደድ በመመልከት አባቴ እስከ ዛሬ ይሰራል እኔም እሰራለሁ አለ ፣ አገልግሎቱን አላቆመም ወይም አልተወም አብ የሰጠውን ሥራም እንደሚገባ ፈጸመ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ትምህርቶቹ በእነዚህ ሃሳቦች ዙርያ ያጠነጠኑ ሲሆን ለትምህርቶቹ እንደ መነሻ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ንኡሳን አርዕስቶች ተዘጋጅተው ስላሉ እነዛን አርዕስቶች እንደሚከተለው ለእናንተ ማቅረብ እወዳለሁ የመጀመርያውን ክፍለ ጊዜ የሚይዘው የትምህርት አርዕስት 1ኛ) የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ 2ኛ ) የፈሪሳውያን ዝምታን መምረጥ ( ዝምታ ) 3ኛ ) አገልግሎትንም ሆነ የክርስትናን ጉዞ አለመተው ፣ አለማቆም ( Give up አለማድረግ ) 4ኛ) አገልግሎታቸውንም ሆነ የክርስትና ጉዞአቸውን ያቆሙ ሰዎችና ችግሮቻቸው ( Give up ያደረጉ ) 5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን እግዚአብሔርን በምድር ማክበር የሚሉት ናቸው እነዚህ ትምህርቶች እንግዲህ በቪዲዮ እንደሚገባ ተዘጋጅተው የቀረቡ ስለሆኑ አዳምጧቸው ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ አገልግሎት መስፋፋት ከልባችሁ በቤታችሁ ሆናችሁ ጸልዩ እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ በሚመጡት ቃሎች ያንጸናል ተባረኩልኝ በክርስቶስ ፍቅር ወዳችኋለሁ ጸልይላችኋለሁ ዘመናችሁ ይባረክ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ Show less

Friday 4 November 2016

ሐ )በልዩነት የሚወጣ ሰው መስክሮ የሚወጣ ነው You do not know where he comes from , and ...የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እንደምታስታውሱት የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 9 ን እየተማማርን ነው የዚህን ዓይኑ የበራለትን ሰው ከቤተሰቡ በተለየ ሁኔታ በጽኑ የመሠከረውን ምስክርነት በስፋት እንመለከታለን ከዚሁ ጋር አያይዘን ኢየሱስ ትምህርቱም ሆነ መልዕክቱ የአብ ስለሆነ ስለ አብ የመሠከረውንና ደቀመዛሙርት ከክርስቶስ ጋር ኖረው የመሠከሩ መሆኑን የምናይበት ክፍል ነው ለዛሬ ( ሐ ) በልዩነት የሚወጣ ሰው መስክሮ የሚወጣ ነው የሚለውን እናያለን በሚቀጥለው ክፍለጊዜያችን ደግሞ ( መ ) የኢየሱስን ምስክርነትና የደቀመዛሙርትን ምስክርነት እንመለከታለን ቅዱሳን ተከታተሉ ጌታ ይባርካችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

ሐ )በልዩነት የሚወጣ ሰው መስክሮ የሚወጣ ነው You do not know where he comes from , and ...የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው እንደምታስታውሱት የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፱ ን እየተማማርን ነው የዚህን ዓይኑ የበራለትን ሰው ከቤተሰቡ በተለየ ሁኔታ በጽኑ የመሠከረውን ምስክርነት በስፋት እንመለከታለን ከዚሁ ጋር አያይዘን ኢየሱስ ትምህርቱም ሆነ መልዕክቱ የአብ ስለሆነ ስለ አብ የመሠከረውንና ደቀመዛሙርት ከክርስቶስ ጋር ኖረው የሚመሠክሩ መሆኑን የምናይበት ክፍል ነው ለዛሬ ሐ )በልዩነት የሚወጣ ሰው መስክሮ የሚወጣ ነው የሚለውን እናያለን በሚቀጥለው ክፍለጊዜያችን ደግሞ መ )የኢየሱስን ምስክርነትና ደቀመዝሙርን ምስክርነት እንመለከታለን ቅዱሳን ተከታተሉ ጌታ ይባርካችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

3ኛ ) አገልግሎትንም ሆነ የክርስትናን ጉዞ አለመተው ፣ አለማቆም ( Give up አለማድረግየትምህርቱ ዋና አርዕስት ፦ የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ የትምህርት መነሻ የመጽሐፍቅዱስ ክፍሎች ዮሐንስ ወንጌል 5 ፥ 15 ፤ ዮሐንስ ወንጌል 7 ፥ 24 ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ዛሬ ለእናንተ ለወገኖች የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ በሚለው ዋና አርዕስት ዙርያ በተለያዩ ንኡሳን አርዕስቶች የሚቀርቡ የቪዲዮ መልዕክቶችና ትምህርቶችን ወደ እናንተ ይዤ ቀርቤያለሁ የሚለቀቁትን ትምህርቶች እንደሚገባ መከታተል እንድትችሉ ጥቂት ማብራርያዎችን ለእናንተ ለአድማጮች መስጠት እፈልጋለሁ የተነሳሁበት የምንባብ ክፍሎች እንደሚያሳዩት 38 ዓመት የአልጋ ቁራኛ የነበረውን ሰው ኢየሱስ በሰንበት ፈወሰው ሰውየውም ያዳነው ኢየሱስ እንደሆነ ለአይሁድ ነገረ ስለዚህም በሰንበት ይህንን ስላደረገ አይሁድ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር ሊገድሉትም ይፈልጉ ነበር ይለናል ታድያ ኢየሱስን ለመግደልም ሆነ ለማሳደድ መነሻ ያደረጉት የኢየሱስ ይህንን ሰው መፈወስ ሳይሆን በሰንበት ቀን መፈወሱን ምክንያት አድርገው ሰንበትን ሻረ በሚል ሃሳብ ተነስተው ነው ኢየሱስ ይህንን ሰው ፈወሰ ብለው ቢቃወሙ እንዴት ታድያ የሰዎችን መፈወስ ትጠላላችሁ ትቃወማላችሁ ?ተብለው ሕዝብ ሊነሳባቸው ነው ስለዚህ በዚህ መንገድ የኢየሱስን አገልግሎት ቢቃወሙ የማያዛልቃቸው እንደሆነ ስለተገነዘቡ ሰንበታችንን በመሻር በሰንበት ፈወሰ ሲሉ ኢየሱስን ለማሳደድና ለመግደል ይፈልጉት ጀመር ዋናው ተቃውሞአቸው ግን ሰንበታቸው በሰዎች መፈወስ ምክንያት ስለተሻረ ፣ ኢየሱስም ሰዎችን በሰንበት ስለፈወሰ የሰንበት መሻር ጉዳይ ግድ ብሎአቸውና አስጨንቋቸው ሳይሆን የኢየሱስን አገልግሎት ስላልተቀበሉ በኢየሱስም የፈውስ አገልግሎት ስለቀኑ ከቅንዓትና ከምቀኝነት በመነሳት ነው ኢየሱስማ በሰንበት ፈወስክ ለሚለው ጥያቄያቸው ከእናንተ በሬው በጉድጓድ ቢገባበት የማያወጣው ማነው ? መልሱልኝ ሲል በጥያቄ አሳፍሯቸዋል ምክንያቱም በሬም ሆነ አህያ በሰንበት ጉድጓድ ቢገባባቸው ያወጡታልና ነው ከዚህም ሌላ እነርሱ በሰንበት ሰውን እንደሚገርዙ ከጠቆማቸው በኋላ የሙሴ ሕግ እንዳይሻር ሕጻን በሰንበት የሚገረዝ ከሆነ የሰውን ሁለንተና በሰንበት ስለፈወስሁ ለምን በእኔ ላይ ትቆጣላችሁ ? የሰውን ፊት በማየት መፍረድ ትታችሁ ቅን ፍርድ ፍረዱ ይላቸዋል ይህንን አባባል በመደበኛው መጽሐፍቅዱስ ስንመለከተው ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ ማለቱን ያመለክታል በመሆኑም እንግዲህ ቅን ፍርድ ሲጠፋ ብዙ የሚሰጥ ምክንያት አለ ለምን ስንል ሰዎች በቀላሉ ይህንን ቅን ፍርድ ማጥፋት ስለማይችሉ ስለዚህ ሰዎች ይህንን ቅን ፍርድ ለማጥፋት ሲሉ ብዙ ብዙ ምክንያቶችን ይዘው ይቀርባሉ ምክንያቶቹ ደግሞ ውጤቶችን ይዘው የሚመጡ ስለሆኑ ኢየሱስን ማሳደዱና ለመግደል መፈለጉ ከነዚህ ሁኔታዎች የተነሳ ነው ይለናል ትምህርቱ እንደገናም በዚህ ውስጥ ፈሪሳውያን ኢየሱስን ለመግደል አመቺ ጊዜን ከመፈለግ አኳያ ኢየሱስ ለጠየቃቸው ትክክለኛ ጥያቄ ቅን እውነተኛና ተገቢ የሆነውን መልስ ላለመስጠት ዝም ያሉበት ጊዜ እንደነበር ትምህርቱ ያብራራልናል ኢየሱስም እስከ ግድያ ያደረሳቸውን ተቃውሞና ማሳደድ በመመልከት አባቴ እስከ ዛሬ ይሰራል እኔም እሰራለሁ አለ ፣ አገልግሎቱን አላቆመም ወይም አልተወም አብ የሰጠውን ሥራም እንደሚገባ ፈጸመ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ትምህርቶቹ በእነዚህ ሃሳቦች ዙርያ ያጠነጠኑ ሲሆን ለትምህርቶቹ እንደ መነሻ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ንኡሳን አርዕስቶች ተዘጋጅተው ስላሉ እነዛን አርዕስቶች እንደሚከተለው ለእናንተ ማቅረብ እወዳለሁ የመጀመርያውን ክፍለ ጊዜ የሚይዘው የትምህርት አርዕስት 1ኛ) የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ 2ኛ ) የፈሪሳውያን ዝምታን መምረጥ ( ዝምታ ) 3ኛ ) አገልግሎትንም ሆነ የክርስትናን ጉዞ አለመተው ፣ አለማቆም ( Give up አለማድረግ ) 4ኛ) አገልግሎታቸውንም ሆነ የክርስትና ጉዞአቸውን ያቆሙ ሰዎችና ችግሮቻቸው ( Give up ያደረጉ ) 5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን እግዚአብሔርን በምድር ማክበር የሚሉት ናቸው እነዚህ ትምህርቶች እንግዲህ በቪዲዮ እንደሚገባ ተዘጋጅተው የቀረቡ ስለሆኑ አዳምጧቸው ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ አገልግሎት መስፋፋት ከልባችሁ በቤታችሁ ሆናችሁ ጸልዩ እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ በሚመጡት ቃሎች ያንጸናል ተባረኩልኝ በክርስቶስ ፍቅር ወዳችኋለሁ ጸልይላችኋለሁ ዘመናችሁ ይባረክ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

Thursday 3 November 2016

4ኛ) አገልግሎታቸውንም ሆነ የክርስትና ጉዞአቸውን ያቆሙ ሰዎችና ችግሮቻቸው ( Give up ያደረጉ )የትምህርቱ ዋና አርዕስት ፦ የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ የትምህርት መነሻ የመጽሐፍቅዱስ ክፍሎች ዮሐንስ ወንጌል 5 ፥ 15 ፤ ዮሐንስ ወንጌል 7 ፥ 24 ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ዛሬ ለእናንተ ለወገኖች የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ በሚለው ዋና አርዕስት ዙርያ በተለያዩ ንኡሳን አርዕስቶች የሚቀርቡ የቪዲዮ መልዕክቶችና ትምህርቶችን ወደ እናንተ ይዤ ቀርቤያለሁ የሚለቀቁትን ትምህርቶች እንደሚገባ መከታተል እንድትችሉ ጥቂት ማብራርያዎችን ለእናንተ ለአድማጮች መስጠት እፈልጋለሁ የተነሳሁበት የምንባብ ክፍሎች እንደሚያሳዩት 38 ዓመት የአልጋ ቁራኛ የነበረውን ሰው ኢየሱስ በሰንበት ፈወሰው ሰውየውም ያዳነው ኢየሱስ እንደሆነ ለአይሁድ ነገረ ስለዚህም በሰንበት ይህንን ስላደረገ አይሁድ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር ሊገድሉትም ይፈልጉ ነበር ይለናል ታድያ ኢየሱስን ለመግደልም ሆነ ለማሳደድ መነሻ ያደረጉት የኢየሱስ ይህንን ሰው መፈወስ ሳይሆን በሰንበት ቀን መፈወሱን ምክንያት አድርገው ሰንበትን ሻረ በሚል ሃሳብ ተነስተው ነው ኢየሱስ ይህንን ሰው ፈወሰ ብለው ቢቃወሙ እንዴት ታድያ የሰዎችን መፈወስ ትጠላላችሁ ትቃወማላችሁ ?ተብለው ሕዝብ ሊነሳባቸው ነው ስለዚህ በዚህ መንገድ የኢየሱስን አገልግሎት ቢቃወሙ የማያዛልቃቸው እንደሆነ ስለተገነዘቡ ሰንበታችንን በመሻር በሰንበት ፈወሰ ሲሉ ኢየሱስን ለማሳደድና ለመግደል ይፈልጉት ጀመር ዋናው ተቃውሞአቸው ግን ሰንበታቸው በሰዎች መፈወስ ምክንያት ስለተሻረ ፣ ኢየሱስም ሰዎችን በሰንበት ስለፈወሰ የሰንበት መሻር ጉዳይ ግድ ብሎአቸውና አስጨንቋቸው ሳይሆን የኢየሱስን አገልግሎት ስላልተቀበሉ በኢየሱስም የፈውስ አገልግሎት ስለቀኑ ከቅንዓትና ከምቀኝነት በመነሳት ነው ኢየሱስማ በሰንበት ፈወስክ ለሚለው ጥያቄያቸው ከእናንተ በሬው በጉድጓድ ቢገባበት የማያወጣው ማነው ? መልሱልኝ ሲል በጥያቄ አሳፍሯቸዋል ምክንያቱም በሬም ሆነ አህያ በሰንበት ጉድጓድ ቢገባባቸው ያወጡታልና ነው ከዚህም ሌላ እነርሱ በሰንበት ሰውን እንደሚገርዙ ከጠቆማቸው በኋላ የሙሴ ሕግ እንዳይሻር ሕጻን በሰንበት የሚገረዝ ከሆነ የሰውን ሁለንተና በሰንበት ስለፈወስሁ ለምን በእኔ ላይ ትቆጣላችሁ ? የሰውን ፊት በማየት መፍረድ ትታችሁ ቅን ፍርድ ፍረዱ ይላቸዋል ይህንን አባባል በመደበኛው መጽሐፍቅዱስ ስንመለከተው ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ ማለቱን ያመለክታል በመሆኑም እንግዲህ ቅን ፍርድ ሲጠፋ ብዙ የሚሰጥ ምክንያት አለ ለምን ስንል ሰዎች በቀላሉ ይህንን ቅን ፍርድ ማጥፋት ስለማይችሉ ስለዚህ ሰዎች ይህንን ቅን ፍርድ ለማጥፋት ሲሉ ብዙ ብዙ ምክንያቶችን ይዘው ይቀርባሉ ምክንያቶቹ ደግሞ ውጤቶችን ይዘው የሚመጡ ስለሆኑ ኢየሱስን ማሳደዱና ለመግደል መፈለጉ ከነዚህ ሁኔታዎች የተነሳ ነው ይለናል ትምህርቱ እንደገናም በዚህ ውስጥ ፈሪሳውያን ኢየሱስን ለመግደል አመቺ ጊዜን ከመፈለግ አኳያ ኢየሱስ ለጠየቃቸው ትክክለኛ ጥያቄ ቅን እውነተኛና ተገቢ የሆነውን መልስ ላለመስጠት ዝም ያሉበት ጊዜ እንደነበር ትምህርቱ ያብራራልናል ኢየሱስም እስከ ግድያ ያደረሳቸውን ተቃውሞና ማሳደድ በመመልከት አባቴ እስከ ዛሬ ይሰራል እኔም እሰራለሁ አለ ፣ አገልግሎቱን አላቆመም ወይም አልተወም አብ የሰጠውን ሥራም እንደሚገባ ፈጸመ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ትምህርቶቹ በእነዚህ ሃሳቦች ዙርያ ያጠነጠኑ ሲሆን ለትምህርቶቹ እንደ መነሻ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ንኡሳን አርዕስቶች ተዘጋጅተው ስላሉ እነዛን አርዕስቶች እንደሚከተለው ለእናንተ ማቅረብ እወዳለሁ የመጀመርያውን ክፍለ ጊዜ የሚይዘው የትምህርት አርዕስት 1ኛ) የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ 2ኛ ) የፈሪሳውያን ዝምታን መምረጥ ( ዝምታ ) 3ኛ ) አገልግሎትንም ሆነ የክርስትናን ጉዞ አለመተው ፣ አለማቆም ( Give up አለማድረግ ) 4ኛ) አገልግሎታቸውንም ሆነ የክርስትና ጉዞአቸውን ያቆሙ ሰዎችና ችግሮቻቸው ( Give up ያደረጉ ) 5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን እግዚአብሔርን በምድር ማክበር የሚሉት ናቸው እነዚህ ትምህርቶች እንግዲህ በቪዲዮ እንደሚገባ ተዘጋጅተው የቀረቡ ስለሆኑ አዳምጧቸው ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ አገልግሎት መስፋፋት ከልባችሁ በቤታችሁ ሆናችሁ ጸልዩ እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ በሚመጡት ቃሎች ያንጸናል ተባረኩልኝ በክርስቶስ ፍቅር ወዳችኋለሁ ጸልይላችኋለሁ ዘመናችሁ ይባረክ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን እግዚአብሔርን በምድር ማክበር የትምህርቱ ዋና አርዕስት ፦ የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ የትምህርት መነሻ የመጽሐፍቅዱስ ክፍሎች ዮሐንስ ወንጌል 5 ፥ 15 ፤ ዮሐንስ ወንጌል 7 ፥ 24 ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ዛሬ ለእናንተ ለወገኖች የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ በሚለው ዋና አርዕስት ዙርያ በተለያዩ ንኡሳን አርዕስቶች የሚቀርቡ የቪዲዮ መልዕክቶችና ትምህርቶችን ወደ እናንተ ይዤ ቀርቤያለሁ የሚለቀቁትን ትምህርቶች እንደሚገባ መከታተል እንድትችሉ ጥቂት ማብራርያዎችን ለእናንተ ለአድማጮች መስጠት እፈልጋለሁ የተነሳሁበት የምንባብ ክፍሎች እንደሚያሳዩት 38 ዓመት የአልጋ ቁራኛ የነበረውን ሰው ኢየሱስ በሰንበት ፈወሰው ሰውየውም ያዳነው ኢየሱስ እንደሆነ ለአይሁድ ነገረ ስለዚህም በሰንበት ይህንን ስላደረገ አይሁድ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር ሊገድሉትም ይፈልጉ ነበር ይለናል ታድያ ኢየሱስን ለመግደልም ሆነ ለማሳደድ መነሻ ያደረጉት የኢየሱስ ይህንን ሰው መፈወስ ሳይሆን በሰንበት ቀን መፈወሱን ምክንያት አድርገው ሰንበትን ሻረ በሚል ሃሳብ ተነስተው ነው ኢየሱስ ይህንን ሰው ፈወሰ ብለው ቢቃወሙ እንዴት ታድያ የሰዎችን መፈወስ ትጠላላችሁ ትቃወማላችሁ ?ተብለው ሕዝብ ሊነሳባቸው ነው ስለዚህ በዚህ መንገድ የኢየሱስን አገልግሎት ቢቃወሙ የማያዛልቃቸው እንደሆነ ስለተገነዘቡ ሰንበታችንን በመሻር በሰንበት ፈወሰ ሲሉ ኢየሱስን ለማሳደድና ለመግደል ይፈልጉት ጀመር ዋናው ተቃውሞአቸው ግን ሰንበታቸው በሰዎች መፈወስ ምክንያት ስለተሻረ ፣ ኢየሱስም ሰዎችን በሰንበት ስለፈወሰ የሰንበት መሻር ጉዳይ ግድ ብሎአቸውና አስጨንቋቸው ሳይሆን የኢየሱስን አገልግሎት ስላልተቀበሉ በኢየሱስም የፈውስ አገልግሎት ስለቀኑ ከቅንዓትና ከምቀኝነት በመነሳት ነው ኢየሱስማ በሰንበት ፈወስክ ለሚለው ጥያቄያቸው ከእናንተ በሬው በጉድጓድ ቢገባበት የማያወጣው ማነው ? መልሱልኝ ሲል በጥያቄ አሳፍሯቸዋል ምክንያቱም በሬም ሆነ አህያ በሰንበት ጉድጓድ ቢገባባቸው ያወጡታልና ነው ከዚህም ሌላ እነርሱ በሰንበት ሰውን እንደሚገርዙ ከጠቆማቸው በኋላ የሙሴ ሕግ እንዳይሻር ሕጻን በሰንበት የሚገረዝ ከሆነ የሰውን ሁለንተና በሰንበት ስለፈወስሁ ለምን በእኔ ላይ ትቆጣላችሁ ? የሰውን ፊት በማየት መፍረድ ትታችሁ ቅን ፍርድ ፍረዱ ይላቸዋል ይህንን አባባል በመደበኛው መጽሐፍቅዱስ ስንመለከተው ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ ማለቱን ያመለክታል በመሆኑም እንግዲህ ቅን ፍርድ ሲጠፋ ብዙ የሚሰጥ ምክንያት አለ ለምን ስንል ሰዎች በቀላሉ ይህንን ቅን ፍርድ ማጥፋት ስለማይችሉ ስለዚህ ሰዎች ይህንን ቅን ፍርድ ለማጥፋት ሲሉ ብዙ ብዙ ምክንያቶችን ይዘው ይቀርባሉ ምክንያቶቹ ደግሞ ውጤቶችን ይዘው የሚመጡ ስለሆኑ ኢየሱስን ማሳደዱና ለመግደል መፈለጉ ከነዚህ ሁኔታዎች የተነሳ ነው ይለናል ትምህርቱ እንደገናም በዚህ ውስጥ ፈሪሳውያን ኢየሱስን ለመግደል አመቺ ጊዜን ከመፈለግ አኳያ ኢየሱስ ለጠየቃቸው ትክክለኛ ጥያቄ ቅን እውነተኛና ተገቢ የሆነውን መልስ ላለመስጠት ዝም ያሉበት ጊዜ እንደነበር ትምህርቱ ያብራራልናል ኢየሱስም እስከ ግድያ ያደረሳቸውን ተቃውሞና ማሳደድ በመመልከት አባቴ እስከ ዛሬ ይሰራል እኔም እሰራለሁ አለ ፣ አገልግሎቱን አላቆመም ወይም አልተወም አብ የሰጠውን ሥራም እንደሚገባ ፈጸመ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ትምህርቶቹ በእነዚህ ሃሳቦች ዙርያ ያጠነጠኑ ሲሆን ለትምህርቶቹ እንደ መነሻ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ንኡሳን አርዕስቶች ተዘጋጅተው ስላሉ እነዛን አርዕስቶች እንደሚከተለው ለእናንተ ማቅረብ እወዳለሁ የመጀመርያውን ክፍለ ጊዜ የሚይዘው የትምህርት አርዕስት 1ኛ) የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ 2ኛ ) የፈሪሳውያን ዝምታን መምረጥ ( ዝምታ ) 3ኛ ) አገልግሎትንም ሆነ የክርስትናን ጉዞ አለመተው ፣ አለማቆም 4ኛ) አገልግሎታቸውንም ሆነ የክርስትና ጉዞአቸውን የሚያቆሙ ሰዎችና ችግሮቻቸው 5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን እግዚአብሔርን በምድር ማክበር የሚሉት ናቸው እነዚህ ትምህርቶች እንግዲህ በቪዲዮ እንደሚገባ ተዘጋጅተው የቀረቡ ስለሆኑ አዳምጧቸው ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ አገልግሎት መስፋፋት ከልባችሁ በቤታችሁ ሆናችሁ ጸልዩ እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ በሚመጡት ቃሎች ያንጸናል ተባረኩልኝ በክርስቶስ ፍቅር ወዳችኋለሁ ጸልይላችኋለሁ ዘመናችሁ ይባረክ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

1ኛ) የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ የትምህርቱ ዋና አርዕስት ፦ የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ የትምህርት መነሻ የመጽሐፍቅዱስ ክፍሎች ዮሐንስ ወንጌል 5 ፥ 15 ፤ ዮሐንስ ወንጌል 7 ፥ 24 ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ዛሬ ለእናንተ ለወገኖች የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ በሚለው ዋና አርዕስት ዙርያ በተለያዩ ንኡሳን አርዕስቶች የሚቀርቡ የቪዲዮ መልዕክቶችና ትምህርቶችን ወደ እናንተ ይዤ ቀርቤያለሁ የሚለቀቁትን ትምህርቶች እንደሚገባ መከታተል እንድትችሉ ጥቂት ማብራርያዎችን ለእናንተ ለአድማጮች መስጠት እፈልጋለሁ የተነሳሁበት የምንባብ ክፍሎች እንደሚያሳዩት 38 ዓመት የአልጋ ቁራኛ የነበረውን ሰው ኢየሱስ በሰንበት ፈወሰው ሰውየውም ያዳነው ኢየሱስ እንደሆነ ለአይሁድ ነገረ ስለዚህም በሰንበት ይህንን ስላደረገ አይሁድ ኢየሱስን ያሳድዱት ነበር ሊገድሉትም ይፈልጉ ነበር ይለናል ታድያ ኢየሱስን ለመግደልም ሆነ ለማሳደድ መነሻ ያደረጉት የኢየሱስ ይህንን ሰው መፈወስ ሳይሆን በሰንበት ቀን መፈወሱን ምክንያት አድርገው ሰንበትን ሻረ በሚል ሃሳብ ተነስተው ነው ኢየሱስ ይህንን ሰው ፈወሰ ብለው ቢቃወሙ እንዴት ታድያ የሰዎችን መፈወስ ትጠላላችሁ ትቃወማላችሁ ?ተብለው ሕዝብ ሊነሳባቸው ነው ስለዚህ በዚህ መንገድ የኢየሱስን አገልግሎት ቢቃወሙ የማያዛልቃቸው እንደሆነ ስለተገነዘቡ ሰንበታችንን በመሻር በሰንበት ፈወሰ ሲሉ ኢየሱስን ለማሳደድና ለመግደል ይፈልጉት ጀመር ዋናው ተቃውሞአቸው ግን ሰንበታቸው በሰዎች መፈወስ ምክንያት ስለተሻረ ፣ ኢየሱስም ሰዎችን በሰንበት ስለፈወሰ የሰንበት መሻር ጉዳይ ግድ ብሎአቸውና አስጨንቋቸው ሳይሆን የኢየሱስን አገልግሎት ስላልተቀበሉ በኢየሱስም የፈውስ አገልግሎት ስለቀኑ ከቅንዓትና ከምቀኝነት በመነሳት ነው ኢየሱስማ በሰንበት ፈወስክ ለሚለው ጥያቄያቸው ከእናንተ በሬው በጉድጓድ ቢገባበት የማያወጣው ማነው ? መልሱልኝ ሲል በጥያቄ አሳፍሯቸዋል ምክንያቱም በሬም ሆነ አህያ በሰንበት ጉድጓድ ቢገባባቸው ያወጡታልና ነው ከዚህም ሌላ እነርሱ በሰንበት ሰውን እንደሚገርዙ ከጠቆማቸው በኋላ የሙሴ ሕግ እንዳይሻር ሕጻን በሰንበት የሚገረዝ ከሆነ የሰውን ሁለንተና በሰንበት ስለፈወስሁ ለምን በእኔ ላይ ትቆጣላችሁ ? የሰውን ፊት በማየት መፍረድ ትታችሁ ቅን ፍርድ ፍረዱ ይላቸዋል ይህንን አባባል በመደበኛው መጽሐፍቅዱስ ስንመለከተው ቅን ፍርድ ፍረዱ እንጂ በመልክ አትፍረዱ ማለቱን ያመለክታል በመሆኑም እንግዲህ ቅን ፍርድ ሲጠፋ ብዙ የሚሰጥ ምክንያት አለ ለምን ስንል ሰዎች በቀላሉ ይህንን ቅን ፍርድ ማጥፋት ስለማይችሉ ስለዚህ ሰዎች ይህንን ቅን ፍርድ ለማጥፋት ሲሉ ብዙ ብዙ ምክንያቶችን ይዘው ይቀርባሉ ምክንያቶቹ ደግሞ ውጤቶችን ይዘው የሚመጡ ስለሆኑ ኢየሱስን ማሳደዱና ለመግደል መፈለጉ ከነዚህ ሁኔታዎች የተነሳ ነው ይለናል ትምህርቱ እንደገናም በዚህ ውስጥ ፈሪሳውያን ኢየሱስን ለመግደል አመቺ ጊዜን ከመፈለግ አኳያ ኢየሱስ ለጠየቃቸው ትክክለኛ ጥያቄ ቅን እውነተኛና ተገቢ የሆነውን መልስ ላለመስጠት ዝም ያሉበት ጊዜ እንደነበር ትምህርቱ ያብራራልናል ኢየሱስም እስከ ግድያ ያደረሳቸውን ተቃውሞና ማሳደድ በመመልከት አባቴ እስከ ዛሬ ይሰራል እኔም እሰራለሁ አለ ፣ አገልግሎቱን አላቆመም ወይም አልተወም አብ የሰጠውን ሥራም እንደሚገባ ፈጸመ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ትምህርቶቹ በእነዚህ ሃሳቦች ዙርያ ያጠነጠኑ ሲሆን ለትምህርቶቹ እንደ መነሻ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ንኡሳን አርዕስቶች ተዘጋጅተው ስላሉ እነዛን አርዕስቶች እንደሚከተለው ለእናንተ ማቅረብ እወዳለሁ የመጀመርያውን ክፍለ ጊዜ የሚይዘው የትምህርት አርዕስት 1ኛ) የቅን ፍርድ መታጣት ምክንያቶችና ውጤቶቹ 2ኛ ) የፈሪሳውያን ዝምታን መምረጥ ( ዝምታ ) 3ኛ ) አገልግሎትንም ሆነ የክርስትናን ጉዞ አለመተው ፣ አለማቆም 4ኛ) አገልግሎታቸውንም ሆነ የክርስትና ጉዞአቸውን የሚያቆሙ ሰዎችና ችግሮቻቸው 5ኛ ) የሰጠንን ሥራ ፈጽመን በምድር ማክበር የሚሉት ናቸው እነዚህ ትምህርቶች እንግዲህ በቪዲዮ እንደሚገባ ተዘጋጅተው የቀረቡ ስለሆኑ አዳምጧቸው ከዚህ በተጨማሪም ለዚህ አገልግሎት መስፋፋት ከልባችሁ በቤታችሁ ሆናችሁ ጸልዩ እግዚአብሔር መልካም ስለሆነ በሚመጡት ቃሎች ያንጸናል ተባረኩልኝ በክርስቶስ ፍቅር ወዳችኋለሁ ጸልይላችኋለሁ ዘመናችሁ ይባረክ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

Tuesday 1 November 2016

በልዩነት መውጣት ሥር ሀ ) ተጣልቶ መውጣት ሳይሆን ተጠልቶ መውጣት የተወደዳችሁ ወገኖች ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ለተከታታይ ሳምንታት የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 9 ን እንማማራለን የምንማማርበት መንገድም ይህንኑ ምዕራፍ በተለያዩ ንኡሳን አርዕስቶች በመከፋፈል እና ለእናንተ ለአድማጮች እንደሚከተለው በማቅረብ ይሆናል ታድያ በዛሬው ዕለት ልነሳበት የወደድኩት የምንባቡ ክፍል የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 9 ቊጥር 34 ሲሆን ቃሉም እንዲህ የሚል ነው መልሰው አንተ በኃጢአት ተወለድህ አንተም እኛን ታስተምረናለህን ? አሉት ወደ ውጪም አወጡት ይለናል ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ የትምህርቱን ዋና አርዕስትና ንዑስ አርዕስቱን ለእናንተ ለወገኖች እሰጣለሁ የትምህርቱ ዋና አርዕስት 1ኛ ) በልዩነት መውጣት የሚል ሲሆን በልዩነት መውጣት ስል በምንባቡ መሠረት ይህ ዓይኑ የበራለት ወይንም የተፈወሰው ሰው ወደ ውጪ መውጣቱ ከልዩነት የተነሣ የመጣ መውጣት እንጂ ከጥላቻ የሆነ መውጣት አልነበረም እና የመልዕክቱ ንዑስ አርዕት ደግሞ ሀ ) ተጣልቶ መውጣት ሳይሆን ተጠልቶ መውጣት ፦ የሚለውን ሃሳብ ይዞአል ስለዚህ ተጣልቶ መውጣት ሳይሆን ተጠልቶ መውጣት ምን እንደሚመስል ከክፍሉ ሃሳብ ተነስቼ ለእናንተ ለአድማጮች የማብራራው ይሆናል ቅዱሳን ወገኖች ትምህርቱ ተከታታይነት እና ቀጣይነት ያለው ስለሆነ ይኸው አንድ ብሎ ለእናንተ ጀምሮአል እናንተም ትወዱታላችሁ ትባረኩበታላችሁ ስለዚህ ሳያመልጣችሁ ሁሉንም ትምህርት ተከታተሉ ጌታ ይባርካችሁ

በልዩነት መውጣት ሥር ሀ ) ተጠልቶ መውጣት እንጂ ተጣልቶ አለመውጣት

የመልዕክት ርዕስ ፦ ዮሴፍ ፍሬያማ የሆነ የወይን ተክል ነው ዘፍጥረት 49 ፥ 22 _ 25

Monday 24 October 2016

የመልዕክት ርዕስ ፦ ልታዋርደውም ጀመረች ኃይሉም ከእርሱ ሄደ መጽሐፈ መሣፍንት 16 በሙሉ 19 _ 22.የመልዕክት ርዕስ ልታዋርደውም ጀመረች ኃይሉም ከእርሱ ሄደ መሣፍንት 16 በሙሉ ፥ ፣ 19 _ 22 Topic Then she began to torment him and his strength left him Judges 16 : 19 _ 22 የተወደዳችሁ ወገኖች ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ልታዋርደውም ጀመረች ኃይሉም ከእርሱ ሄደ በሚል የቪዲዮ የመልዕክት ርዕስ ወደ እናንተ ብቅ ብያለሁ በዚህ መልዕክትም በብዙ እንደምትጠቀሙ ፣ ይህም መልዕክት ለሕይወታችሁ መልሕቅ የሆነ ቃል እንደሚሆንላችሁ አምናለሁ መጽሐፈ መሣፍንት ምዕራፍ 16 ሙሉ ሃሳቡን በተመለከተ በተለያዩ ጊዜያቶች አንዳንድ ጠቃሚ ሃሳቦችን አንስተን በጽሑፍም ሆነ በቪዲዮ ለእናንተ ለአድማጮች ማስተላለፌን አስታውሳለሁ ዛሬ ግን ከዚህ በተለየ መልኩ ይህ ከላይ በዋና አርዕስት መልክ የሰጠኋችሁ የመልዕክት ሃሳብ ወደ ልቤ ስለመጣ ይህንን የእግዚአብሔር ቃል እውነት ላካፍላችሁ ወድጃለሁ ፣ እንድትከታተሉትም በአክብሮት እጠይቃለሁ ሶምንን ልታዋርድ የጀመረች ደሊላ ጅማሬዋ ማዋረድ አልነበረም ጅማሬዋ ወዳጅነት ነው ነገር ግን ወዳጅነት የጀመረና ወድሃለሁ ያለ ሁሉ ወዳጅ ነው ማለት አይደለምና ደሊላ ወዳጅ ሳትሆን አሸናፊነትን ለጠላቶች ልታቀዳጅ ከጠላቶች ሠፈር የተላከች ሽንጋይ ነበረች አሁንም ነች መሣፍንት 16 ፥ 4 _ 7 አሽናፊዎችና ድል በመንሳትም የምንዞር መሆናችንን አውቀው በሠፈራቸው ፣ ሊያዋርዱንም በሚፈልጉት አደባባዮቻቸው መሽነፋችንንም ሆነ መዋረዳችንን የሚፈልጉ ፣ አብዝተውም የሚናፍቁ አጋንንቶችም ሆኑ አንዳንድ ሥጋውያን ክርስቲያኖች እንዲሁም የዓለም ሰዎች እንዳሉ ልንዘነጋ አይገባም ታድያ እነዚህ ሰዎች ከእኛ የተደበቁ ቢሆኑም ከእግዚአብሔር ግን የተደበቁ አይደሉም የሶምሶንን መዋረድ የሚጠብቁ በሶምሶን ያልታዩ እግዚአብሔር ግን ያያቸው በደሊላ ጓዳ ተደብቀው ደሊላን የሚያማክሩ ሶምሶን የሚታሠርበትንም እርጥብ ጠፍር የሚያቀብሉ በዚያን ዘመን እንደነበሩ ሁሉ ዛሬም በዘመናችን አሉ መሣፍንት 16 ፥ 7 _ 9 ወዳጅ መሠል ሸንጋይዋ ደሊላ ሁልጊዜ በሶምሶን ሕይወት ፍልስጥኤማውያን መጡብህ እያለች ጨዋታ በሚመስል የማዘናግያ ቃል ሶምሶንን በመፈታተን የምትኖር ነበረች አሁንም አለች ወደፊትም ትኖራለች በመሆኑም ዕድሉን ከሰጠናት ይህቺ ደሊላ ዛሬ ላይ ላለነው ለእኛም እንዲሁ ናት አሽናፊነታችንን ሳይሆን ተሽናፊነታችንን ፣ ድል ነሺነታችንን ሳይሆን ድል መነሳታችንን ፣ መዋረዳችንንም ጭምር የምትጠብቅ ናት በሶምሶን ሕይወት ውስጥ ደሊላ እንዲህ ነበረች ዛሬም መልኳን ሳትቀይር እንዲሁ አለች ሁልጊዜ የሶምሶንን ሽንፈት እና ውድቀት በታላቅ ጉጉት የምትጠብቅ ወዳጅ መሠል ጠላት ናት ቅዱሳን ወገኖች ዛሬም በሕይወታችን የሚመጡ እንዲህም ዓይነት ሰዎች መኖራቸውን አንዘንጋ ወገኖች ሆይ የዚች የደሊላ ቋንቋዋ ፤ እባክህ ንገረኝ ፣ አታለልከኝና ልብህ ከእኔ ጋር አይደለም የሚል የመሸንገያ ቋንቋ ነው ታድያ ይሄ ሁሉ ጣዕመ ዜማ ባላቸው ቃላት የተከሸኑ ልመናዋና ተማኅጽኖዋ ወዳጅነትዋን ፣ ለሶምሶንም ያላትን ታማኝነትና ጠቀሜታዋን ጭምር ለማሳየት የመጡ ሳይሆን ሶምሶንን አማለው የሶምሶንን ልብ ለማግኘት የተዘጋጁ የድለላ ቃላት ናቸው በመሆኑም ይሄ ሁሉ ሶምሶንን ለማጥመድ የነበረው የደሊላ ምኞት ከደቂቃዎች በኋላ እውን ሆነ ይሕንንም ስኬትና ታላቅ ድል ያገኘችው ደሊላ ከራስዋ የግል ጥረት ብቻ ሳይሆን ከሶምሶንም ንዝሕላልነት የተነሣ ነበር መሣፍንት 16 ፥ 17 እና 18 የሶምሶንን ግዴለሽነትና ንዝሕላል መሆን በእርግጠኝነት ያወቀችው ደሊላ ያለመታከት ዕለት ዕለት በቃልዋ ስለነዘነዘችው ፣ ስላስቸገረችውም ሶምሶን ነፍሱ እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች እርሱም ከእናቴ ማኅጸን ጀምሬ ለእግዚአብሔር የተለየሁ ነኝና በራሴ ላይ ምላጭ አልደረሰም የራሴንም ጠጉር ብላጭ ኃይሌ ከእኔ ይሄዳል እደክማለሁም እንደሌላም ሰው እሆናለሁ ብሎ የልቡን ሁሉ ገለጠላት ከዚህ በኋላ ነው እንግዲህ የደሊላ የክፋትና የማዋረድ እርምጃዋ የተገለጠው ብቸኛ አፍቃሪና የልብ ወዳጅ የመሠለችው ደሊላ ብቻዋን አለመሆንዋን ከወዳጅነትዋ ይልቅ በተቃራኒ በኩል የቆመች ከጠላትም ወገን የተሰለፈች ኃይለኛና ክፉ ባላንጣም መሆንዋን በሶምሶን ዋነኛ ጠላቶች ፊት አስመሠከረች ይሄ ፍልስጥኤማውያን መጡብህ የሚል በደሊላ ድምጽ ውስጥ የተቃኘ ሆኖ እያቃጨለ በመደጋገሞ የሚመጣ ፍቅር መሠል የጥሪ ደወል ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለሶምሶን የሽንፈት ፣ የውርደት እና የማብቂያ ደወል ሆኖ ተደወለ ይህ ደወል ታድያ ሶምሶንን ሳያስበው ከጨዋታ ውጪ ያደረገው ደወል ነበር ታድያ ወገኖች ሆይ ይህ ደወል በሶምሶን ላይ የመጨረሻ ሆኖና ተደወሎ የቀረ አይደለም ዛሬም እኛ ጋር ደርሶ ለእኛም ለአንዳንዶቻችን በጊዜ ካልነቃን መጨረሻችንን ይዞ ሊያዋርደንና ሊያሳፍረን መደወሉ አይቀርም በሬ ከአራጁ ጋር ዋለ እንደሚባለው እኛን ከእንደዚህ ዓይነቱ ለማውጣት ፣ ውሎአችንንም ሆነ አካሄዳችንን ለመለወጥ እንደገናም እኛነታችንንም ጭምር ለመቀስቀስና ለማንቃት ይህ ደወል ከደወልነቱ አልፎ በዘመናችን እንዳለ የቤታችን አላርም ዓይነት ድምጽ ሳይቀር አብዝቶ እየጮኸና እየተጣራ እየተደወለም እንዳለ መዘንጋት የለብንም ለማንኛውም ጌታ እግዚአብሔር ደሊላንና ደሊላን ከመሠሉ ሽንጋዮቻችን ሊያተርፈን በደሊላ ደወል ሳይሆን በራሱ ደወል ቀስቅሶና አንቅቶ ያትርፈን ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ

ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት የይሁዳ መልዕክት ፳ ፍጻሜ ቊጥር ፭ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት ምዕራፍ 3 ( ክፍል ሦስት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ምዕመናን በምዕራፍ አንድ ክፍል አንድ ትምህርታችን ላይ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብለን ተመልክተናል በምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት ትምህርታችን ላይ ደግሞ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ብለን ሰፊ የሆኑ ትምህርታዊ ማብራርያዎችን ሰጥተናል በምዕራፍ ሦስት ክፍል ሦስት ትምህርታችንም ላይ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት በሚል ቀጣዩንና ሰፊውን ትምህርት እንማማራለን ይህቺ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት በኦርቶዶክስ መጽሐፍ ሠለስቱ ምዕት ዘእለ እስክንድሮስ ምዕራፍ ፲፯ ላይ እንደተጠቀሰው ከአባቶች ሐዋርያት ስትያያዝ የመጣች ሃይማኖት የቀናች ናት ይለናልና ይህቺ የቀናች የተባለችው ሃይማኖት ማን እንደሆነችና የቀናች መባልዋም ከምን አንጻር እንደሆነ እንደገናም ይህቺ ከሐዋርያት ስትያያዝ የመጣችና የቀናች ሃይማኖት ሰዎችን ለዚሁ እምነት ወይም ሃይማኖት የተገቡ እንዲሆኑና ለሐሰት ትምህርትም የተጋለጡ እንዳይሆኑ በተጨማሪም ሰዎች ጌታን የሕይወታቸው ጌታ ባደረጉበት መጠን በጌታ በሆነው ትምህርት ሥር እንዲሰዱና እንዲታነጹ የምታደርግ ከዚም ሌላ ለዚሁ ሃይማኖት የተገቡ ሆነው በባሕርይ ለውጥ ምዕመኖችዋንና አገልጋዮችዋ ባደጉ ጊዜ የሚሆኑትን ነገር ትምህርቱ በሰፊው ያብራራል ወገኖቼ ትምህርቱ እንግዲህ ይህንን የሚመለከት ስለሆነ በቪድዮ ተለቋል ስለዚህ ይህን በሺዲዮ የተለቀቁትን ትምርቶች በመስማት ተጠቃሚዎች እንድትሆኑና ለሌሎችም ሰዎች ሼር እንድታደርጉ ከትልቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Sunday 23 October 2016

ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት የይሁዳ መልዕክት ፳ ፍጻሜ ቊጥር ፬ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት ምዕራፍ 3 ( ክፍል ሦስት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ምዕመናን በምዕራፍ አንድ ክፍል አንድ ትምህርታችን ላይ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብለን ተመልክተናል በምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት ትምህርታችን ላይ ደግሞ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ብለን ሰፊ የሆኑ ትምህርታዊ ማብራርያዎችን ሰጥተናል በምዕራፍ ሦስት ክፍል ሦስት ትምህርታችንም ላይ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት በሚል ቀጣዩንና ሰፊውን ትምህርት እንማማራለን ይህቺ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት በኦርቶዶክስ መጽሐፍ ሠለስቱ ምዕት ዘእለ እስክንድሮስ ምዕራፍ ፲፯ ላይ እንደተጠቀሰው ከአባቶች ሐዋርያት ስትያያዝ የመጣች ሃይማኖት የቀናች ናት ይለናልና ይህቺ የቀናች የተባለችው ሃይማኖት ማን እንደሆነችና የቀናች መባልዋም ከምን አንጻር እንደሆነ እንደገናም ይህቺ ከሐዋርያት ስትያያዝ የመጣችና የቀናች ሃይማኖት ሰዎችን ለዚሁ እምነት ወይም ሃይማኖት የተገቡ እንዲሆኑና ለሐሰት ትምህርትም የተጋለጡ እንዳይሆኑ በተጨማሪም ሰዎች ጌታን የሕይወታቸው ጌታ ባደረጉበት መጠን በጌታ በሆነው ትምህርት ሥር እንዲሰዱና እንዲታነጹ የምታደርግ ከዚም ሌላ ለዚሁ ሃይማኖት የተገቡ ሆነው በባሕርይ ለውጥ ምዕመኖችዋንና አገልጋዮችዋ ባደጉ ጊዜ የሚሆኑትን ነገር ትምህርቱ በሰፊው ያብራራል ወገኖቼ ትምህርቱ እንግዲህ ይህንን የሚመለከት ስለሆነ በቪድዮ ተለቋል ስለዚህ ይህን በሺዲዮ የተለቀቁትን ትምርቶች በመስማት ተጠቃሚዎች እንድትሆኑና ለሌሎችም ሰዎች ሼር እንድታደርጉ ከትልቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Friday 21 October 2016

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: የመልዕክት ርዕስ በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ1ኛ ሳሙኤል 16 ፥ 1...

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: የመልዕክት ርዕስ 

በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ
1ኛ ሳሙኤል 16 ፥ 1



...
: የመልዕክት ርዕስ  በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ 1ኛ ሳሙኤል 16 ፥ 1 የተወደዳችሁ ወገኖች ይህ  የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry...


የመልዕክት ርዕስ 


በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ

1ኛ ሳሙኤል 16 ፥ 1
Image result for the lord rejected saul
Image result for the lord rejected saul

Image result for harmful spirit from god to saulImage result for harmful spirit from god to saul
Image result for the anointed david
Image result for David Anointed king





የተወደዳችሁ ወገኖች ይህ  የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry   ነው ዛሬ ለእናንተ ለወገኖች በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ በሚል ርዕስ ተዘጋጅቶ የቀረበ አጭር መልዕክት አለኝ እርሱን እንደሚከተለው በጽሑፍ አቀርብላችኋለሁና ተከታተሉ እግዚአብሔርም ሳሙኤልን፦ በእስራኤል ላይ እንዳይነግሥ ለናቅሁት ለሳኦል የምታለቅስለት እስከ መቼ ነው ? በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ፤ በልጆቹ መካከል ንጉሥ አዘጋጅቻለሁና ወደ እሴይ ወደ ቤተ ልሔም እልክሃለሁ አለው ይለናል ይህ ትዕዛዝ ሳሙኤል ለሳኦል እያለቀሰለት ያለ ስለሆነ እግዚአብሔር ደግሞ በእስራኤል ላይ እንዳይነግሥ ለናቅሁት ለሳኦል የምታለቅስለት እስከ መቼ ነው ? ያለበት ጉዳይ ነው በመሆኑም ይህንን ሁኔታ በእርግጠኝነት መናገር ቢያስፈልግ  ለሳሙኤል እጅግ ከባድ ነው እንደገናም ሳኦል ለእግዚአብሔር ሰገድኩ እያለ ነው ሳሙኤል ደግሞ ምንም እንኳ ሳኦልን አግኝቶ የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና እግዚአብሔር ንጉሥ እንዳትሆን ናቀህ በማለት የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ያስተላለፈለት ፣ ሳኦልንም እስከሞተበት ቀን ድረስ  ዳግመኛ ለማየት ያልሄደበት ጉዳይ ቢሆንም የሳኦል ነገር ግን ከሳሙኤል ጨርሶ ያልቆረጠለትና ከልቡም ያልወጣለት ሰው በመሆኑ የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ተቀብሎና በቀንዱም ዘይቱን ሞልቶ  ቅባልኝ ወደተባለው ሰው መሄድ ለሳሙኤል የሞት ያህል አዳጋች ነበር ለዚሁ ለእግዚአብሔር ትዕዛዝም ይሄው ሳሙኤል ምላሽ በመስጠት ሳኦል ቢሰማ ይገድለኛል ማለቱ አሁንም የሳኦል ነገር በሳሙኤል ሕይወት ውስጥ የሚያስከትለውን  የስጋት ሃይልና የክብደት መጠን በጉልህ የሚያሳይ ነው ለእግዚአብሔር እሰግድ ዘንድ ከእኔ ጋር ተመለስ እያለ በመለማመጥ የልብስን ጫፍ ይዞ የሚቀድን ሰው ፣ አልፎም ሄዶ ለእግዚአብሔር ሰገደ የተባለን ሰውና የተለቀሰለትን ሰው ትቶ  የተዘጋጀውን አዲስ ንጉሥ ለመቀባት በቀንድ ዘይትን ሞልቶ መሄድ ለሳሙኤል አሁንም ፍጹም የማይታሰብና  ድንገተኛም  ዱብዳ ነው ታድያ በዚህ ጉዳይ ላይ ሳሙኤል እንዲህ ከሚጨነቅ ይልቅ ይህንን ሁኔታ እግዚአብሔር ባየበት ዓይን ለማየት  ዓይኑን ቢከፍት እንዲህ ባልተቸገረ ነበር ታድያ ይህንን በሳኦልና በሳሙኤል ዘመን የነበረን አጀንዳ ወደ እኛም ዘመን ስናመጣው ዛሬም በዘመናችን አቅም አግኝተው ንስሐን በሚመስሉ የማግባብያና የለበጣ  ቃሎች ተውጠንጥነውና እና ተቀምመው እንደ ሳኦል ዘመን  የቀጠሉ የሚመስሉ አምልኮዎች ፣ አገልግሎቶች  ፣ የክህነት ሥራዎች እና ክህነቶችም ጭምር በእግዚአብሔር ዘንድ ያበቃላቸው ሆነው የተናቁና የተነወሩ ተቀባይነትም የሌላቸው ናቸው ሳሙኤልንም በመሠሉ የእግዚአብሔር ማላጆችና የእንባ ሰዎች ሊስተካከሉና ማሻሻያም ሊሰጥባቸው የማይፈለጉ ስለሆኑ እግዚአብሔር አሁንም ሳሙኤልን ለመሰሉ ታማኝ ባርያዎች ጊዜን ሳያባክኑ ለቀጣዩ እርምጃ የተዘጋጁ እንዲሆኑ  እስከመቼ ? ………ሂድ ………..አዘጋጅቻለሁ  የሚል ቃል አውጥቶባቸዋል ጌታ እግዚአብሔር እስከመቼ ? ባለበትና ባንገሽገሸው ነገር ሲያለቅሱም ሆነ እንባን ሲያፈሱ  መገኘት ራስን እንደ ማሞኘት በሳኦልና በመሰሎቹም ዘንድ እንደ መሞኘት ያስቆጥራልና አይሆንም  ከዚህም ሌላ ሳኦልንም ሆነ ሳኦልን ለመሰሉ የዘመናችን ሰዎች የሚጠቅም አይደለም እግዚአብሔር በማይቀበለው ነገር እንዲህ ላሉ ሰዎች ሲደክሙ መገኘት መልካም አይደለም ስለዚህ ለዚሁ ለሳሙኤል በመጣው መልዕክት መሠረት በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ ማለት ከተናቀውና ከተነወረው የሳኦል አምልኮና አገልግሎት የንግሥናም ዘመን ጭምር ውጣ እንደማለት ነው ሳሙኤል ከዚህ የሳኦል የንግሥና ፣ የአምልኮና የአገልግሎት ዘመን ካልወጣ በቀንዱ ዘይቱን መሙላት እንደገናም በቀንዱ ዘይቱን ሞልቶ እግዚአብሔር ወዳዘጋጀው ንጉሥ መሄድ አይችልም ነበርና ይህንኑ ለማድረግ ሳሙኤል  ከእግዚአብሔር ጋር ተስማምቶ ወጣ እግዚአብሔር የተናገረውንም አደረገ ወደ ቤተልሔምም መጣ ይለናል ይህ ነው እርምጃ ማለት እንግዲህ እግዚአብሔር ሁልጊዜ በአዲስ መንፈስና በአዲስ አሠራር የሚያምን ስለሆነ በዚሁ አሠራራየሚነሱ አዳዲስ ዳዊቶች ዛሬም አሉትና በቀንዱ ዘይቱን ሞልቶ እንደሄደው እንደ ሳሙኤል ለእኛም እንዲሁ ወደነዚህ ሰዎች መሄድ ይሁንልን ሳሙኤል በዚህ ጉዳይ በብዙ ያቅማማና የተቸገረ ቢሆንም ግን ከምንም በላይ እግዚአብሔር ያለውን በመታመን ለእግዚአብሔር ሊታዘዝ ፈቃደኛ በመሆኑ እግዚአብሔር የተናገረውን ማድረግ ቻለ ለእኛም ይሄ ይሁንልን ሌላው ከምታለቅስበት ነገር ወጥተህ በቀንድህ ዘይቱን ሞልተህ ሂድ የሚለው የእግዚአብሔር ትዕዛዝ ለሳሙኤል እጅግ ከባድና ፈታኝ የሆነበት ምክንያት ሳሙኤል ይህንን የእግዚአብሔርን ትዕዛዝ ታዘዘና አደረገው ማለት የእግዚአብሔር መንፈስ ከሳኦል ራቀ ክፉም መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ አሠቃየው ማለት ስለሆነ  ለሳኦል እጅግ ከባድና የከፋ ነገር   ነው ታድያ አሁንም በዚህ ጉዳይ ሳሙኤል ለእግዚአብሔር የታዘዘ በመሆኑ ይህም ስቃይ በሳኦል ሕይወት ሆነ በመሆኑም የሳኦል ሕይወት ያላቸው ሰዎች ዛሬም ከዚህ ሕይወት ያመለጡ አይሆኑም ነገር ግን አሁን ላይ ባለ ሕይወታቸው ሳኦል እንዳላሰበ ይህ ይሆንብናል ይመጣብናልም ብለው አያስቡም ነገር ግን ውሎ አድሮ በሕይወታቸው ይህ ከመሆን አይቀርም የእግዚአብሔር መንፈስ በሐዲስ ኪዳን ከኛ ጋር ሊኖር የተሰጠን ቢሆንም ከተመረረ ግን ምን ሊፈጠር እንደሚችል እኔ መናገር አልችልም ለዚህም ነው ለቤዛ ቀን የታተምንበትን ቅዱሱን መንፈስ እንዳናሳዝንና እንዳናስመርር ጌታ በቃሉ የተናገረን እንደ ሳኦል ዓይነት ሰዎች ዛሬ ላይ ባለ ንስሐን በማይፈልግ ሕይወታቸው ይህንን ቢያደርጉም የነገው የሕይወት ምልልሳቸው ግን የጌታ አብሮነት የሌለበት በመሆኑ በሕይወታቸው የሚሆነው ከዚህ የከፋ ነው ጌታ እግዚአብሔር ከእንዲህ ዓይነቱ የከፋ ነገር ይጠብቀን 







ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ 

Monday 17 October 2016

ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት የይሁዳ መልዕክት ፳ ፍጻሜ ቊጥር ፫ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት ምዕራፍ 3 ( ክፍል ሦስት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ምዕመናን በምዕራፍ አንድ ክፍል አንድ ትምህርታችን ላይ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብለን ተመልክተናል በምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት ትምህርታችን ላይ ደግሞ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ብለን ሰፊ የሆኑ ትምህርታዊ ማብራርያዎችን ሰጥተናል በምዕራፍ ሦስት ክፍል ሦስት ትምህርታችንም ላይ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት በሚል ቀጣዩንና ሰፊውን ትምህርት እንማማራለን ይህቺ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት በኦርቶዶክስ መጽሐፍ ሠለስቱ ምዕት ዘእለ እስክንድሮስ ምዕራፍ ፲፯ ላይ እንደተጠቀሰው ከአባቶች ሐዋርያት ስትያያዝ የመጣች ሃይማኖት የቀናች ናት ይለናልና ይህቺ የቀናች የተባለችው ሃይማኖት ማን እንደሆነችና የቀናች መባልዋም ከምን አንጻር እንደሆነ እንደገናም ይህቺ ከሐዋርያት ስትያያዝ የመጣችና የቀናች ሃይማኖት ሰዎችን ለዚሁ እምነት ወይም ሃይማኖት የተገቡ እንዲሆኑና ለሐሰት ትምህርትም የተጋለጡ እንዳይሆኑ በተጨማሪም ሰዎች ጌታን የሕይወታቸው ጌታ ባደረጉበት መጠን በጌታ በሆነው ትምህርት ሥር እንዲሰዱና እንዲታነጹ የምታደርግ ከዚም ሌላ ለዚሁ ሃይማኖት የተገቡ ሆነው በባሕርይ ለውጥ ምዕመኖችዋንና አገልጋዮችዋ ባደጉ ጊዜ የሚሆኑትን ነገር ትምህርቱ በሰፊው ያብራራል ወገኖቼ ትምህርቱ እንግዲህ ይህንን የሚመለከት ስለሆነ በቪድዮ ተለቋል ስለዚህ ይህን በሺዲዮ የተለቀቁትን ትምርቶች በመስማት ተጠቃሚዎች እንድትሆኑና ለሌሎችም ሰዎች ሼር እንድታደርጉ ከትልቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Thursday 13 October 2016

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: እምነትን ማካፈል

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: እምነትን ማካፈል: እምነትን ማካፈል     እምነትን ለሌሎች ማካፈል የክርስቲያን የሕይወት ክፍል ነው እምነታችንን ለሌሎች ማካፈል በኢየሱስ መታዘዝ የተሠራ እና የተከናወነ ታላቁ ተልእኮ ...

Friday 7 October 2016

ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት የይሁዳ መልዕክት ፳ ፍጻሜ ቊጥር ፪ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት ምዕራፍ 3 ( ክፍል ሦስት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ምዕመናን በምዕራፍ አንድ ክፍል አንድ ትምህርታችን ላይ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብለን ተመልክተናል በምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት ትምህርታችን ላይ ደግሞ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ብለን ሰፊ የሆኑ ትምህርታዊ ማብራርያዎችን ሰጥተናል በምዕራፍ ሦስት ክፍል ሦስት ትምህርታችንም ላይ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት በሚል ቀጣዩንና ሰፊውን ትምህርት እንማማራለን ይህቺ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት በኦርቶዶክስ መጽሐፍ ሠለስቱ ምዕት ዘእለ እስክንድሮስ ምዕራፍ ፲፯ ላይ እንደተጠቀሰው ከአባቶች ሐዋርያት ስትያያዝ የመጣች ሃይማኖት የቀናች ናት ይለናልና ይህቺ የቀናች የተባለችው ሃይማኖት ማን እንደሆነችና የቀናች መባልዋም ከምን አንጻር እንደሆነ እንደገናም ይህቺ ከሐዋርያት ስትያያዝ የመጣችና የቀናች ሃይማኖት ሰዎችን ለዚሁ እምነት ወይም ሃይማኖት የተገቡ እንዲሆኑና ለሐሰት ትምህርትም የተጋለጡ እንዳይሆኑ በተጨማሪም ሰዎች ጌታን የሕይወታቸው ጌታ ባደረጉበት መጠን በጌታ በሆነው ትምህርት ሥር እንዲሰዱና እንዲታነጹ የምታደርግ ከዚም ሌላ ለዚሁ ሃይማኖት የተገቡ ሆነው በባሕርይ ለውጥ ምዕመኖችዋንና አገልጋዮችዋ ባደጉ ጊዜ የሚሆኑትን ነገር ትምህርቱ በሰፊው ያብራራል ወገኖቼ ትምህርቱ እንግዲህ ይህንን የሚመለከት ስለሆነ በቪድዮ ተለቋል ስለዚህ ይህን በሺዲዮ የተለቀቁትን ትምርቶች በመስማት ተጠቃሚዎች እንድትሆኑና ለሌሎችም ሰዎች ሼር እንድታደርጉ ከትልቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Sunday 2 October 2016

ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት የይሁዳ መልዕክት ቊጥር ፳_ ፍጻሜ ቊጥር ፩ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት ምዕራፍ 3 ( ክፍል ሦስት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ የተወደዳችሁ የእግዚአብሔር ሕዝቦች ምዕመናን በምዕራፍ አንድ ክፍል አንድ ትምህርታችን ላይ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብለን ተመልክተናል በምዕራፍ ሁለት ክፍል ሁለት ትምህርታችን ላይ ደግሞ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ብለን ሰፊ የሆኑ ትምህርታዊ ማብራርያዎችን ሰጥተናል በምዕራፍ ሦስት ክፍል ሦስት ትምህርታችንም ላይ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት የምታንጽ ናት በሚል ቀጣዩንና ሰፊውን ትምህርት እንማማራለን ይህቺ ከእግዚአብሔር የተሰጠች ሃይማኖት በኦርቶዶክስ መጽሐፍ ሠለስቱ ምዕት ዘእለ እስክንድሮስ ምዕራፍ ፲፯ ላይ እንደተጠቀሰው ከአባቶች ሐዋርያት ስትያያዝ የመጣች ሃይማኖት የቀናች ናት ይለናልና ይህቺ የቀናች የተባለችው ሃይማኖት ማን እንደሆነችና የቀናች መባልዋም ከምን አንጻር እንደሆነ እንደገናም ይህቺ ከሐዋርያት ስትያያዝ የመጣችና የቀናች ሃይማኖት ሰዎችን ለዚሁ እምነት ወይም ሃይማኖት የተገቡ እንዲሆኑና ለሐሰት ትምህርትም የተጋለጡ እንዳይሆኑ በተጨማሪም ሰዎች ጌታን የሕይወታቸው ጌታ ባደረጉበት መጠን በጌታ በሆነው ትምህርት ሥር እንዲሰዱና እንዲታነጹ የምታደርግ ከዚም ሌላ ለዚሁ ሃይማኖት የተገቡ ሆነው በባሕርይ ለውጥ ምዕመኖችዋንና አገልጋዮችዋ ባደጉ ጊዜ የሚሆኑትን ነገር ትምህርቱ በሰፊው ያብራራል ወገኖቼ ትምህርቱ እንግዲህ ይህንን የሚመለከት ስለሆነ በቪድዮ ተለቋል ስለዚህ ይህን በሺዲዮ የተለቀቁትን ትምርቶች በመስማት ተጠቃሚዎች እንድትሆኑና ለሌሎችም ሰዎች ሼር እንድታደርጉ ከትልቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Wednesday 21 September 2016

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: ማገልገል Serving

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: ማገልገል Serving: ማገልገል   Serving እያንዳንዱ ክርስቲያን የአገልግሎትን ሁኔታ ይጠብቃል እግዚአብሔር በስጦታና በችሎታ በጥበብና በብልሃት በመንፈሳዊ ስጦታም እያንዳንዱን ሰው ማዘጋጀት ይፈል...

Tuesday 20 September 2016

ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት በሚለው ዋና አርዕስት ሥር ፦ ከድንጋይ አፍልቆ አጠጣቸው እርሱም ክርስቶስ ነው...ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ በዚህ ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) ትምህርት እንግዲህ የምናየው ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን ነው ታድያ አሁንም ይኸው የሃይማኖተ አበው ዘእልመስጦአግያ ምዕራፍ 5 በከመ ይቤ ሙሴ ወባዕዳንሂ ቅዱሳን ነቢያት ከመ ይእቲ እግዚአብሔራዊት ወደ አማርኛው ስተረጉመው ሙሴ ሌሎቹም ቅዱሳን ነቢያት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን እንደተናገሩ መጽሐፉ ይናገራል ታድያ ይህ ትምህርት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ በመሆንዋ ለእስራኤል የተላለፈውን ትዕዛዝ ፣ ሦስቱ ወጣቶች እግዚአብሔርን በማምለክ ላይ የነበራቸውን እምነትና ያሳዩትን አቋም ትምህርቱ ይጠቁማል ፣ ከክርስቲያን የሚጠበቀው ነገር ምን እንደሆነ ያብራራል በእምነት መኖር የክርስቲያን ድርሻ መሆኑንም ይጠቁማል ከዚህም ሌላ በእምነት ስንኖር በጸጋ እንደምንድን ፣ እንደገናም በእምነት መኖር በትዕግስት መጠበቅን ያስተምራል ይለናል እንደገናም አስተዮሙ ማየ እምኮክሕ ዘውእቱ ክርስቶስ እንዲል ከድንጋይ አፍልቆ አጠጣቸው ይኸውም ክርስቶስ ነው በማለት ከብሉ ኪዳን ዘመን ጀምሮ ጌታ ውሃን ከድንጋይ አፍልቆ ለእሥራኤል እንዳጠጣቸው ወደ ሐዲስ ኪዳንም ስንመጣ ይከተላቸው ከነበረው ዓለት ጠጥተዋልና ያም ዓለት ክርስቶስ ነው ስለሚል ክርስቶስ ኢየሱስ ላመንበት ለእኛ ለዘላለም ሕይወት የሚመነጭ መንፈሳዊ ውሃን የሰጠን መሆኑን እንገነዘባለን ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ቅዱሳን ወገኖች ትምህርቱን ይበልጥ በስፋት ለመከታተል ለምትፈልጉ ከዚህ እንደሚከተለው በቪዲዮ ለቅቄዋለሁ እና ተከታተሉ ጌታ እግዚአብሔር በዚህ ትምህርት ሁላችንንም ይባርከን አሜን ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

M2U00296 ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት በሚለው ዋና አርዕስት ሥር ፦ ከድንጋይ አፍልቆ አጠጣቸው እርሱም...ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ በዚህ ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) ትምህርት እንግዲህ የምናየው ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን ነው ታድያ አሁንም ይኸው የሃይማኖተ አበው ዘእልመስጦአግያ ምዕራፍ 5 በከመ ይቤ ሙሴ ወባዕዳንሂ ቅዱሳን ነቢያት ከመ ይእቲ እግዚአብሔራዊት ወደ አማርኛው ስተረጉመው ሙሴ ሌሎቹም ቅዱሳን ነቢያት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን እንደተናገሩ መጽሐፉ ይናገራል ታድያ ይህ ትምህርት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ በመሆንዋ ለእስራኤል የተላለፈውን ትዕዛዝ ፣ ሦስቱ ወጣቶች እግዚአብሔርን በማምለክ ላይ የነበራቸውን እምነትና ያሳዩትን አቋም ትምህርቱ ይጠቁማል ፣ ከክርስቲያን የሚጠበቀው ነገር ምን እንደሆነ ያብራራል በእምነት መኖር የክርስቲያን ድርሻ መሆኑንም ይጠቁማል ከዚህም ሌላ በእምነት ስንኖር በጸጋ እንደምንድን ፣ እንደገናም በእምነት መኖር በትዕግስት መጠበቅን ያስተምራል ይለናል እንደገናም አስተዮሙ ማየ እምኮክሕ ዘውእቱ ክርስቶስ እንዲል ከድንጋይ አፍልቆ አጠጣቸው ይኸውም ክርስቶስ ነው በማለት ከብሉ ኪዳን ዘመን ጀምሮ ጌታ ውሃን ከድንጋይ አፍልቆ ለእሥራኤል እንዳጠጣቸው ወደ ሐዲስ ኪዳንም ስንመጣ ይከተላቸው ከነበረው ዓለት ጠጥተዋልና ያም ዓለት ክርስቶስ ነው ስለሚል ክርስቶስ ኢየሱስ ላመንበት ለእኛ ለዘላለም ሕይወት የሚመነጭ መንፈሳዊ ውሃን የሰጠን መሆኑን እንገነዘባለን ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ቅዱሳን ወገኖች ትምህርቱን ይበልጥ በስፋት ለመከታተል ለምትፈልጉ ከዚህ እንደሚከተለው በቪዲዮ ለቅቄዋለሁ እና ተከታተሉ ጌታ እግዚአብሔር በዚህ ትምህርት ሁላችንንም ይባርከን አሜን ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Sunday 18 September 2016

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: ጸሎት

Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry: ጸሎት: ጸሎት ጸሎት በቀላሉ ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ነው እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር በግንኙነት በንግጝር ሁልጊዜም በጸሎት ግንኙነት እንድናደርግ አጥብቆ ይፈልጋል ጌታ እግዚአብሔር ስለ ጸሎት ምን እንዳለ እ...

Saturday 17 September 2016

M2U00293 ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ክፍል ሁለት ቁጥር ፫ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ በዚህ ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) ትምህርት እንግዲህ የምናየው ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን ነው ታድያ አሁንም ይኸው የሃይማኖተ አበው ዘእልመስጦአግያ ምዕራፍ 5 በከመ ይቤ ሙሴ ወባዕዳንሂ ቅዱሳን ነቢያት ከመ ይእቲ እግዚአብሔራዊት ወደ አማርኛው ስተረጉመው ሙሴ ሌሎቹም ቅዱሳን ነቢያት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን እንደተናገሩ መጽሐፉ ይናገራል ታድያ ይህ ትምህርት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ በመሆንዋ ለእስራኤል የተላለፈውን ትዕዛዝ ፣ ሦስቱ ወጣቶች እግዚአብሔርን በማምለክ ላይ የነበራቸውን እምነትና ያሳዩትን አቋም ትምህርቱ ይጠቁማል ፣ ከክርስቲያን የሚጠበቀው ነገር ምን እንደሆነ ያብራራል በእምነት መኖር የክርስቲያን ድርሻ መሆኑንም ይጠቁማል ከዚህም ሌላ በእምነት ስንኖር በጸጋ እንደምንድን ፣ እንደገናም በእምነት መኖር በትዕግስት መጠበቅን ያስተምራል ይለናል እንደገናም አስተዮሙ ማየ እምኮክሕ ዘውእቱ ክርስቶስ እንዲል ከድንጋይ አፍልቆ አጠጣቸው ይኸውም ክርስቶስ ነው በማለት ከብሉ ኪዳን ዘመን ጀምሮ ጌታ ውሃን ከድንጋይ አፍልቆ ለእሥራኤል እንዳጠጣቸው ወደ ሐዲስ ኪዳንም ስንመጣ ይከተላቸው ከነበረው ዓለት ጠጥተዋልና ያም ዓለት ክርስቶስ ነው ስለሚል ክርስቶስ ኢየሱስ ላመንበት ለእኛ ለዘላለም ሕይወት የሚመነጭ መንፈሳዊ ውሃን የሰጠን መሆኑን እንገነዘባለን ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ቅዱሳን ወገኖች ትምህርቱን ይበልጥ በስፋት ለመከታተል ለምትፈልጉ ከዚህ እንደሚከተለው በቪዲዮ ለቅቄዋለሁ እና ተከታተሉ ጌታ እግዚአብሔር በዚህ ትምህርት ሁላችንንም ይባርከን አሜን ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ክፍል ሁለት ቁጥር ፪ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ በዚህ ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) ትምህርት እንግዲህ የምናየው ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን ነው ታድያ አሁንም ይኸው የሃይማኖተ አበው ዘእልመስጦአግያ ምዕራፍ 5 በከመ ይቤ ሙሴ ወባዕዳንሂ ቅዱሳን ነቢያት ከመ ይእቲ እግዚአብሔራዊት ወደ አማርኛው ስተረጉመው ሙሴ ሌሎቹም ቅዱሳን ነቢያት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን እንደተናገሩ መጽሐፉ ይናገራል ታድያ ይህ ትምህርት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ በመሆንዋ ለእስራኤል የተላለፈውን ትዕዛዝ ፣ ሦስቱ ወጣቶች እግዚአብሔርን በማምለክ ላይ የነበራቸውን እምነትና ያሳዩትን አቋም ትምህርቱ ይጠቁማል ፣ ከክርስቲያን የሚጠበቀው ነገር ምን እንደሆነ ያብራራል በእምነት መኖር የክርስቲያን ድርሻ መሆኑንም ይጠቁማል ከዚህም ሌላ በእምነት ስንኖር በጸጋ እንደምንድን ፣ እንደገናም በእምነት መኖር በትዕግስት መጠበቅን ያስተምራል ይለናል እንደገናም አስተዮሙ ማየ እምኮክሕ ዘውእቱ ክርስቶስ እንዲል ከድንጋይ አፍልቆ አጠጣቸው ይኸውም ክርስቶስ ነው በማለት ከብሉ ኪዳን ዘመን ጀምሮ ጌታ ውሃን ከድንጋይ አፍልቆ ለእሥራኤል እንዳጠጣቸው ወደ ሐዲስ ኪዳንም ስንመጣ ይከተላቸው ከነበረው ዓለት ጠጥተዋልና ያም ዓለት ክርስቶስ ነው ስለሚል ክርስቶስ ኢየሱስ ላመንበት ለእኛ ለዘላለም ሕይወት የሚመነጭ መንፈሳዊ ውሃን የሰጠን መሆኑን እንገነዘባለን ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ቅዱሳን ወገኖች ትምህርቱን ይበልጥ በስፋት ለመከታተል ለምትፈልጉ ከዚህ እንደሚከተለው በቪዲዮ ለቅቄዋለሁ እና ተከታተሉ ጌታ እግዚአብሔር በዚህ ትምህርት ሁላችንንም ይባርከን አሜን ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Friday 16 September 2016

M2U00291 ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ክፍል ሁለት ቁጥር ፩ ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ በዚህ ምዕራፍ 2 ( ክፍል ሁለት ) ትምህርት እንግዲህ የምናየው ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን ነው ታድያ አሁንም ይኸው የሃይማኖተ አበው ዘእልመስጦአግያ ምዕራፍ 5 በከመ ይቤ ሙሴ ወባዕዳንሂ ቅዱሳን ነቢያት ከመ ይእቲ እግዚአብሔራዊት ወደ አማርኛው ስተረጉመው ሙሴ ሌሎቹም ቅዱሳን ነቢያት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ መሆንዋን እንደተናገሩ መጽሐፉ ይናገራል ታድያ ይህ ትምህርት ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ በመሆንዋ ለእስራኤል የተላለፈውን ትዕዛዝ ፣ ሦስቱ ወጣቶች እግዚአብሔርን በማምለክ ላይ የነበራቸውን እምነትና ያሳዩትን አቋም ትምህርቱ ይጠቁማል ፣ ከክርስቲያን የሚጠበቀው ነገር ምን እንደሆነ ያብራራል በእምነት መኖር የክርስቲያን ድርሻ መሆኑንም ይጠቁማል ከዚህም ሌላ በእምነት ስንኖር በጸጋ እንደምንድን ፣ እንደገናም በእምነት መኖር በትዕግስት መጠበቅን ያስተምራል ይለናል እንደገናም አስተዮሙ ማየ እምኮክሕ ዘውእቱ ክርስቶስ እንዲል ከድንጋይ አፍልቆ አጠጣቸው ይኸውም ክርስቶስ ነው በማለት ከብሉ ኪዳን ዘመን ጀምሮ ጌታ ውሃን ከድንጋይ አፍልቆ ለእሥራኤል እንዳጠጣቸው ወደ ሐዲስ ኪዳንም ስንመጣ ይከተላቸው ከነበረው ዓለት ጠጥተዋልና ያም ዓለት ክርስቶስ ነው ስለሚል ክርስቶስ ኢየሱስ ላመንበት ለእኛ ለዘላለም ሕይወት የሚመነጭ መንፈሳዊ ውሃን የሰጠን መሆኑን እንገነዘባለን ሃይማኖት የእግዚአብሔር ገንዘብ ናት ቅዱሳን ወገኖች ትምህርቱን ይበልጥ በስፋት ለመከታተል ለምትፈልጉ ከዚህ እንደሚከተለው በቪዲዮ ለቅቄዋለሁ እና ተከታተሉ ጌታ እግዚአብሔር በዚህ ትምህርት ሁላችንንም ይባርከን አሜን ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት የይሁዳ መልዕክት 3 ፣ 20 _23 no.1 ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ( የይሁዳ መልዕክት 3 ፣ 20 _ 23 ) ምዕራፍ ፩ ( ክፍል አንድ ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ ከላይ በጠቀስኩት ሃሳብ መሠረት ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብያለሁ ይህንንም ያልኩበት ምክንያት በይሁዳ መልዕክት ቊጥር 3 ላይ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለ ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኳችሁ እጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ ይለናል ስለዚህ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠ እንጂ አንድ ዓይነት ወይም የተስማሙ ሰዎች ያቀነባበሩትና ያዘጋጁት በተዋረድም ወደ እኛ የመጣ አይደለም ሃይማኖተ አበው ዘእልመስጦአግያ ምዕራፍ 5 ላይም በግዕዙ ቃል እንዲህ ይላል ወከመ ትንስእዋ ለእንታክቲ እንተ ይቤ ከመ የኃብክሙ ኪያሃ ወደ አማርኛው ስተረጉመው እርስዋን ይሰጣችሁ ዘንድ የተናገራት ሃይማኖትን ገንዘብ ታድርጓት ዘንድ ይለናል በመሆኑም በዚህ ትምህርት ውስጥ ከእግዚአብሔር የተሰጠችዋ ሃይማኖት ምን እንደሆነች በቪዲዮ በተከታታይ በተለቀቀው ትምህርት በሰፊው ተብራርቶ ቀርቦልናል ስለዚህ ይህ በቪዲዮ የቀረበው ትምህርት እንዳያመልጣችሁ ተከታትላችሁም እንድትጠቀሙ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት የይሁዳ መልዕክት 3 ፣ 20 _23 no.2 ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ( የይሁዳ መልዕክት 3 ፣ 20 _ 23 ) ምዕራፍ ፩ ( ክፍል አንድ ) የተወደዳችሁ ቅዱሳን ይህ የ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው ይህ ሚኒስትሪ ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት እንድትመለስ ከእግዚአብሔር ቃል ጋር የሚስማሙትን ሃሳቦች ከመጻሕፍቶችዋ ውስጥ በማውጣት ሕዝባችን ትክክለኛውን የእግዚአብሔርን ቃል አውቆ ወደ ቃሉ እውነት እንዲመጣ የሚረዳ ነው በዚያው መጠን ደግሞ ይህ አገልግሎት አማኞችን በእግዚአብሔር ቃል ማስታጠቅና ደቀመዝሙር ማድረግን ከዚያም መልስ እውነተኛዋንና የፊት መጨማደድ የሌለባትን ቤተክርስቲያን ለክርስቶስ በማዘጋጀት የሚያገለግል ሲሆን ከዚህ በመቀጠል እንግዲህ በዚሁ ሃሳብ መሠረት በዛሬው ዕለት ኦርቶዶክስን ወደ ጥንተ መሠረት ወደ እግዚአብሔር ቃል እውነት ለመመለስ የሚያስችሉ ትምህርቶችን እንደሚከተለው ይዤ ቀርቤያለሁና እንድትከታተሉ በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ ከላይ በጠቀስኩት ሃሳብ መሠረት ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠች ናት ብያለሁ ይህንንም ያልኩበት ምክንያት በይሁዳ መልዕክት ቊጥር 3 ላይ ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለ ተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኳችሁ እጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ ይለናል ስለዚህ ሃይማኖት ከእግዚአብሔር የተሰጠ እንጂ አንድ ዓይነት ወይም የተስማሙ ሰዎች ያቀነባበሩትና ያዘጋጁት በተዋረድም ወደ እኛ የመጣ አይደለም ሃይማኖተ አበው ዘእልመስጦአግያ ምዕራፍ 5 ላይም በግዕዙ ቃል እንዲህ ይላል ወከመ ትንስእዋ ለእንታክቲ እንተ ይቤ ከመ የኃብክሙ ኪያሃ ወደ አማርኛው ስተረጉመው እርስዋን ይሰጣችሁ ዘንድ የተናገራት ሃይማኖትን ገንዘብ ታድርጓት ዘንድ ይለናል በመሆኑም በዚህ ትምህርት ውስጥ ከእግዚአብሔር የተሰጠችዋ ሃይማኖት ምን እንደሆነች በቪዲዮ በተከታታይ በተለቀቀው ትምህርት በሰፊው ተብራርቶ ቀርቦልናል ስለዚህ ይህ በቪዲዮ የቀረበው ትምህርት እንዳያመልጣችሁ ተከታትላችሁም እንድትጠቀሙ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ

Saturday 27 August 2016

ግንኙነት Connecting

ግንኙነት    Connecting



Image result for connecting pictures


እግዚአብሔር የሰውን ዘር የፈጠረው ጥገኛ  ወይንም የሚወሰን  አድርጎ ነው በመጀመርያና በላቀ ሁኔታ እኛ ለእግዚአብሔር አስፈላጊዎች ነን እግዚአብሔርም እኛን የፈጠረን እርስ በእርሳችን ለመጠቃቀም ነው እግዚአብሔር አማኞች በፍቅር እና በዓላማ አንድ እንዲሆኑ እቅድ አለው ግንኙነታችንን ከሌሎች አማኞች ጋር ማሳደግ  ለመንፈሳዊ ዕድገትና ብስለት በጣም አስፈላጊ ነው አንዱና ትልቁ የክርስቲያን ሕይወት ከሌሎች ክርስቲያኖች ጋር  የፍቅር ሕዝብ የመሆን ክፍል ነው ከሌሎች ጋር መያያዝን በተመለከተ መጽሐፍቅዱስ ምን እንደሚል እስቲ እንመልከት 


ዘፍጥረት 2 15 _ 18 እንመልከት 



በቁጥር 18 ለሰው መልካም አይደለም ሲል እግዚአብሔር ምን እያለ ነው ?




1ኛ ሳሙኤል 18 1 _ 3




ዮናታን ታማኝ ጓደኛ በነበረበት ወቅት ለእኛ ትልቅ ምሳሌ ነው ዮናታን ዳዊትን ሲወድ ከብዙዎች መሐል እንደማን ሰው ነው ?




1ኛ ሳሙኤል 23 15 _ 18


Image result for Jonathan loved David pictures




ዳዊት ትልቅ ተስፋ መቁረጥ ውስጥ እንዳለ ሳኦል ስላወቀ ሊገድለው ወጣ ዮናታን ደግሞ ለዳዊት የሚያበረታታ ቃል አቀረበለት  ጥንካሬን መፈለግን  በተመለከተ ዳዊትን የረዳው ዮናታን ምን አደረገ  ?     

Image result for Jonathan encouraged David for strength in pictures


ምሣሌ 27 ፥ 17 ይነበብ 




አንድ ሰው ሌላውን ሲስለው ማለት ምን ማለት ነው ?




የማቴዎስ ወንጌል 18 ፥ 19 _ 20 ይነበብ




አማኞች በኅብረት በጸለዩ ጊዜ በጸሎት ኃይል እንዳላቸው ኢየሱስ አስተምሮአል ?




ሁለትና ሦስት ሆነው በስሙ በተሰበሰቡ ጊዜ ኢየሱስ የት አለ ?




የዮሐንስ ወንጌል 17 ፥ 20 _ 23 ይነበብ 




አማኞች ኅብረት ኖሮአቸው አንድ እንዲሆኑ ኢየሱስ አጥብቆ ይፈልጋል ?



Image result for christian unity



አማኞች በአንድነት ሲሄዱ ምን ይሆናል ?




የሐዋርያት ሥራ 2 ፥ 42 _ 47 ይነበብ 





በቁጥር 42 መሠረት ብዙዎቹ ለወንጌል ምላሽ ከሰጡ በኋላ ደቀመዛሙርት ምን አደረጉ ?






እንዲህ ዓይነት ፍላጎት ያላት ቤተክርስቲያንና ማልዳ , ቀደም ወይንም ፈጠን ብላ የምትነሳ ቤተክርስቲያን ምን ማድረግ አለባት ?






ከመቅደሱ ሌላ በመጀመርያ ላይ ያሉ ደቀመዛሙርት የት ነው የሚገናኙት  ?





1ኛ ቆሮንቶስ 12 ፥ 12 _ 27 ይነበብ 






የአማኞችን አንድነት ለማብራራት ጳውሎስ ምን ተጠቀመ ?











የየግል አማኞችን በልዩ ልዩ የሰውነት የአካል ክፍል ውስጥ ካሉ አማኞች ጋር ጳውሎስ አወዳደረ እያንዳንዱ የአካል ክፍል ዓላማ አለው ታድያ በቤተክርስቲያን ውስጥ እያንዳንዱ ክርስቲያን ሚና ወይም ጠቀሜታ አለውን ?





ሌላው ክርስቲያን ሲሰቃይ ወይንም ሲከብር ክርስቲያኖች መልሳቸው ምን ይመስላል ማለትም እንዴት ይመልሳሉ ?






ዕብራውያን 10 ፥ 24 _ 25 ይነበብ







በዚህ ጥቅስ መሠረት ማድረግ የሌለብን ምንድነው ?








በአንድ ላይ ስንገናኝ ምን ማድረግ ያስፈልገናል ?





ክርስቶስ በቅርበት ሲመለስ ሳለ ክርስቲያኖች በበለጠ ወይም ባነሰ ሁኔታ መገናኘት ጠቃሚ ነውን ?




ስንደመድመው ከሌሎች ክርስቲያኖች ጋር በመደበኛነት ግንኙነት ለማድረግ መፈለግ አለብን ይህ ደግሞ ራሳችንን ለማበረታታትና ሌሎችንም ለማበረታታት ይፈቅድልናል በቤተክርስቲያን ክርስቲያኖች ስጦታቸውን ሲያካፍሉ ሁሉም ወደ ብስለት ይመጣል እግዚአብሔር የፈጠረን ከእርሱ ጋር ላለ ግንኙነትና ለእርስ በእርስ ግንኙነት ነው ዛሬ ወይንም አሁን የግንኙነት ቡድን ፈልግ  

























































Saturday 13 August 2016

እምነትን ማካፈል

እምነትን ማካፈል    









እምነትን ለሌሎች ማካፈል የክርስቲያን የሕይወት ክፍል ነው እምነታችንን ለሌሎች ማካፈል በኢየሱስ መታዘዝ የተሠራ እና የተከናወነ ታላቁ ተልእኮ ነው ኢየሱስ ለተከታዮቹ ወደ ዓለም ሁሉ እንዲሄዱ እና ሰዎችን ደቀመዛሙርት እንዲያደርጉ መመርያ ሰጥቶአቸዋል እምነታችንን ስለ ማካፈል መጽሐፍቅዱስ ምን እንደሚል እንመልከት 




የማቴዎስ ወንጌል 28 18 _ 20 እንመልከት







ኢየሱስ በተናገረው መሠረት የቤተክርስቲያን መልዕክትም ሆነ ተግባር ምንድነው ? 




ወንጌል ለማን ነው ? 



የዮሐንስ ወንጌል 6 44 ይነበብ




ሰው ወደ ኢየሱስ ሊመጣ ምን መሆን ያስፈልገዋል ?




1ኛ ጢሞቴዎስ 2 1 _ 4




በዚህ ምንባብ መሠረት እግዚአብሔር የዳኑ ሰዎችን ለማየት  ምን ፈለገ ?




ጨውና ብርሃን መሆን 








እምነታችንን ወደማካፈል ስንመጣ ሰዎችን ብቻ የምንጠራና ለሰዎችም የምንመሰክር አይደለንም በተለወጠው ሕይወታችንና በምንኖረው ሕይወታችንም ለሰዎች የምንመሰክር ነን 



በማቴዎስ ወንጌል 5 13 _ 16 መሠረት 


ጨውና ብርሃን መሆን ስንል ምን ማለታችን ነው ?




በ2ኛ ቆሮንቶስ 3 2 _ 3 መሠረት 




አማኞች በእያንዳንዱ ሰው የሚነበቡና የሚታወቁ ናቸው ስንል ይህ ምንባብ ምን እያለን ነው ?




ወንጌልን ማወጅ



ምስክርነታችንን ለሌሎች በራሳችን የአኗኗር ዘይቤዎች ማድረስ ትክክለኛነት ነው እንደገናም የራሳችንን ሃሳብ አፍልቀን ወይንም የመነሻ ሃሳብ ጥወስደን ወንጌልን ለሌሎች በቃል በንግጝር ማካፈል እንችላለን ጥቂት ምንባቦችን ከመጽሐፍቅዱስ ከወንጌል መልዕክት እንመልከት 



ሮሜ 3 9 _ 20 23 ይነበብ 




በዚህ ምንባብ መሠረት ማነው ኃጢአተኛና ከእግዚአብሔር ክብር የወደቀ ?



የዮሐንስ ወንጌል 3 16 _ 21 




በምን ተነሳሽነት ነው እግዚአብሔር ልጁን የሰጠው ?




እግዚአብሔር ልጁን ለማን ነው የሰጠው ?




ሰዎች በኢየሱስ ካላመኑ ከእግዚአብሔር ፊት ምን ሊያደርጉ ይነሳሉ ?




በዚህ ምንባብ መሠረት ሰዎች ወደ ኢየሱስ መምጣትን የሚጠሉትና የማይቀበሉት ስለምንድነው ?




የሐዋርያት ሥራ 17 29 _ 31 ይነበብ





በቊጥር 30 መሠረት እግዚአብሔር ንስሐ እንዲገባ የጠራው ማንን ነው ? 




ሮሜ 5 17 ይነበብ 





እምነታችንን በክርስቶስ ላይ ባደረግን ጊዜ ምን ዓይነት ስጦታ ተቀበልን ?





የራሳችንን ምስክርነት ወይም ታሪክ እናካፍል 



የሐዋርያት ሥራ 26 1 _ 29 ይነበብ 




በዚህ ምንባብ ይህንን ምስክርነት ያካፈለው ማነው ?




በቊጥር 29 መሠረት የእርሱን ምስክርነት ከሰሙት ጳውሎስ አጥብቆ የፈለገው ምንድነው ? 




ሌሎችን መጋበዝ 








የዮሐንስ ወንጌል 1 43 _ 51 ይነበብ 



ናትናኤል ስለ ኢየሱስ ተጠራጣሪ በሆነ ጊዜ ፊልጶስ ምን መልስ ሰጠው ?





ስንደመድመው ሁላችንም እምነታችንን ልናካፍል የተጠራንና በታላቁ ተልዕኮ ክፍል ያለውን ድርሻችንን ልንወጣ የተጠራንን ነን ይህንን ማድረግ እንድንችል ብዙ መንገዶች አሉ ይህንን የምናደርገው ጨውና ብርሃን ሆነን ነው በዚህ መንገድ ሕይወታችንን ለሌሎች ማኖር አለብን በቃልና በንግጝር ወንጌልን ማካፈል እንችላለን ምስክርነታችንን ማካፈል እንችላለን ወደ ቤተክርስቲያን አገልግሎት ሌሎችን መጋበዝ እንችላለን ወይንም ክርስቲያኖች ወደተሰበሰቡበትም ልንጋብዛቸው እንችላለን ስለሌሎች መዳን ሁልጊዜ መጸለይ እነርሱንም በፍቅር ማነሳሳታችንን እርግጠኞች መሆናችንን መረዳት ያስፈልገናል