Saturday 27 August 2016

ግንኙነት Connecting

ግንኙነት    Connecting



Image result for connecting pictures


እግዚአብሔር የሰውን ዘር የፈጠረው ጥገኛ  ወይንም የሚወሰን  አድርጎ ነው በመጀመርያና በላቀ ሁኔታ እኛ ለእግዚአብሔር አስፈላጊዎች ነን እግዚአብሔርም እኛን የፈጠረን እርስ በእርሳችን ለመጠቃቀም ነው እግዚአብሔር አማኞች በፍቅር እና በዓላማ አንድ እንዲሆኑ እቅድ አለው ግንኙነታችንን ከሌሎች አማኞች ጋር ማሳደግ  ለመንፈሳዊ ዕድገትና ብስለት በጣም አስፈላጊ ነው አንዱና ትልቁ የክርስቲያን ሕይወት ከሌሎች ክርስቲያኖች ጋር  የፍቅር ሕዝብ የመሆን ክፍል ነው ከሌሎች ጋር መያያዝን በተመለከተ መጽሐፍቅዱስ ምን እንደሚል እስቲ እንመልከት 


ዘፍጥረት 2 15 _ 18 እንመልከት 



በቁጥር 18 ለሰው መልካም አይደለም ሲል እግዚአብሔር ምን እያለ ነው ?




1ኛ ሳሙኤል 18 1 _ 3




ዮናታን ታማኝ ጓደኛ በነበረበት ወቅት ለእኛ ትልቅ ምሳሌ ነው ዮናታን ዳዊትን ሲወድ ከብዙዎች መሐል እንደማን ሰው ነው ?




1ኛ ሳሙኤል 23 15 _ 18


Image result for Jonathan loved David pictures




ዳዊት ትልቅ ተስፋ መቁረጥ ውስጥ እንዳለ ሳኦል ስላወቀ ሊገድለው ወጣ ዮናታን ደግሞ ለዳዊት የሚያበረታታ ቃል አቀረበለት  ጥንካሬን መፈለግን  በተመለከተ ዳዊትን የረዳው ዮናታን ምን አደረገ  ?     

Image result for Jonathan encouraged David for strength in pictures


ምሣሌ 27 ፥ 17 ይነበብ 




አንድ ሰው ሌላውን ሲስለው ማለት ምን ማለት ነው ?




የማቴዎስ ወንጌል 18 ፥ 19 _ 20 ይነበብ




አማኞች በኅብረት በጸለዩ ጊዜ በጸሎት ኃይል እንዳላቸው ኢየሱስ አስተምሮአል ?




ሁለትና ሦስት ሆነው በስሙ በተሰበሰቡ ጊዜ ኢየሱስ የት አለ ?




የዮሐንስ ወንጌል 17 ፥ 20 _ 23 ይነበብ 




አማኞች ኅብረት ኖሮአቸው አንድ እንዲሆኑ ኢየሱስ አጥብቆ ይፈልጋል ?



Image result for christian unity



አማኞች በአንድነት ሲሄዱ ምን ይሆናል ?




የሐዋርያት ሥራ 2 ፥ 42 _ 47 ይነበብ 





በቁጥር 42 መሠረት ብዙዎቹ ለወንጌል ምላሽ ከሰጡ በኋላ ደቀመዛሙርት ምን አደረጉ ?






እንዲህ ዓይነት ፍላጎት ያላት ቤተክርስቲያንና ማልዳ , ቀደም ወይንም ፈጠን ብላ የምትነሳ ቤተክርስቲያን ምን ማድረግ አለባት ?






ከመቅደሱ ሌላ በመጀመርያ ላይ ያሉ ደቀመዛሙርት የት ነው የሚገናኙት  ?





1ኛ ቆሮንቶስ 12 ፥ 12 _ 27 ይነበብ 






የአማኞችን አንድነት ለማብራራት ጳውሎስ ምን ተጠቀመ ?











የየግል አማኞችን በልዩ ልዩ የሰውነት የአካል ክፍል ውስጥ ካሉ አማኞች ጋር ጳውሎስ አወዳደረ እያንዳንዱ የአካል ክፍል ዓላማ አለው ታድያ በቤተክርስቲያን ውስጥ እያንዳንዱ ክርስቲያን ሚና ወይም ጠቀሜታ አለውን ?





ሌላው ክርስቲያን ሲሰቃይ ወይንም ሲከብር ክርስቲያኖች መልሳቸው ምን ይመስላል ማለትም እንዴት ይመልሳሉ ?






ዕብራውያን 10 ፥ 24 _ 25 ይነበብ







በዚህ ጥቅስ መሠረት ማድረግ የሌለብን ምንድነው ?








በአንድ ላይ ስንገናኝ ምን ማድረግ ያስፈልገናል ?





ክርስቶስ በቅርበት ሲመለስ ሳለ ክርስቲያኖች በበለጠ ወይም ባነሰ ሁኔታ መገናኘት ጠቃሚ ነውን ?




ስንደመድመው ከሌሎች ክርስቲያኖች ጋር በመደበኛነት ግንኙነት ለማድረግ መፈለግ አለብን ይህ ደግሞ ራሳችንን ለማበረታታትና ሌሎችንም ለማበረታታት ይፈቅድልናል በቤተክርስቲያን ክርስቲያኖች ስጦታቸውን ሲያካፍሉ ሁሉም ወደ ብስለት ይመጣል እግዚአብሔር የፈጠረን ከእርሱ ጋር ላለ ግንኙነትና ለእርስ በእርስ ግንኙነት ነው ዛሬ ወይንም አሁን የግንኙነት ቡድን ፈልግ  

























































No comments:

Post a Comment