Forwarded from ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሄር ቃል ሲመዘኑ
አንድ ሰባኪ " ኢየሱስ የተሰቀለው ከማርያም #በነሳው #ስጋ ነውና የኢየሱስ #ስጋ የማርያም #ስጋ ነው" እያለ ሰብኮ ካጠናቀቀ ቡሀላ ወደ መቀመጫው ይመለስና ከአንድ ሊቅ አጠገብ ይቀመጣል። ሊቁም ሰባኪውን ቆነጠጡት። በዚህ ጊዜ ሰባኪው "ምነው አባታችን? ምን አጠፋሁ?" ይላቸዋል። እርሳቸውም፣ " #አሁን ይህ ቁንጥጫ #አንተን ነው ወይስ #እናትህን ነው የተሰማት?" አሉት። ይባላል።
.
.
.
.
.
ሊቁ ለሰባኪው ያስተላለፉት መልእክት ግልጽ ነበር። ከማርያም ቢወለድም የኢየሱስ ስጋ፣ የኢየሱስ ስጋ እንጂ የማርያም ስጋ ተብሎ የሚጠራበት አንድም ምክንያት አይኖርም(ማቲ 27፥58 ፣ ማር 15፥43 ፣ ሉቃ 23፥52 ፣ 24፥3 ፣ ዩሀ 19፤ 38-40 ፣ 20፥12)
ምንጭ--- " ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው " ገጽ 99
በዲያቆን አግዛቸው ተፈራ
@gedlatnadersanat @teeod
.
.
.
.
.
ሊቁ ለሰባኪው ያስተላለፉት መልእክት ግልጽ ነበር። ከማርያም ቢወለድም የኢየሱስ ስጋ፣ የኢየሱስ ስጋ እንጂ የማርያም ስጋ ተብሎ የሚጠራበት አንድም ምክንያት አይኖርም(ማቲ 27፥58 ፣ ማር 15፥43 ፣ ሉቃ 23፥52 ፣ 24፥3 ፣ ዩሀ 19፤ 38-40 ፣ 20፥12)
ምንጭ--- " ነገረ ድኅነት በአሚነ አበው " ገጽ 99
በዲያቆን አግዛቸው ተፈራ
@gedlatnadersanat @teeod