Saturday 22 August 2020

 

ፍሬምናጦስ ማድረግ የነበረበትና ያልነበረበት


ለውይይት የቀረበ ሐሳብ

ከዚህ ቀደም ሲል ክርስትናና ኢትዮጵያ የተዋወቁት በጀንደረባው ነውን? የሚለው ሐሳብ ለውይይት የቀረበ ቢሆንም ይህ ነው ጠቃሚ ሐሳብ (አስተያየት) የሚሰጥ ሰው አልተገኘም፡፡

አሁን ደግሞ በሌላ ርዕስ ሌላ የውይይት ሐሳብ ቀርቧል፣



የኢትዮጵያ የመጀመሪያው ጳጳስ የሆነው ፍሬምናጦስ ለቤተ ክርስቲያንም ለሀገርም የሚጠቅሙ ልዩ ልዩ ነገሮችን ያደረገ መሆኑን መጻሕፍት ይመሰክራሉ፡፡ ነገር ግን ከእነዚያ መልካም ሥራዎቹ እና አገልግሎቱ ጎን ለጎን ከዚህ በታች ለቀረቡት ሁለት ነጥቦች ትኩረት አለመስጠቱ ቤተ ክርስቲያንን ምን ያህል እንደጎዳት ሁላችን እየተመለከትነው ያለነው ነገር ነው፤

ሀ) ዲያቆናትን ሲሾም ትኩረት አድርጎ የነበረው አይሁዳውያኑ ላይ ነበር፡፡ ለዚህም እንደ ምክንያት ሊቀርብ የሚችለው የብሉይ ኪዳን እውቀት ያላቸው መሆናቸው ሊሆን ይችላል፡፡ ‹‹እነዚህም ካህናት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የአይሁድ ባህል ሥር እንዲሰድ አስተዋጽኦ አድርገዋል››፡፡ በመሆኑም ፍሬምናጦስ በሰው መረጣ ወቅት፤

1) አይሁዳውያኑ ላይ ትኩረት ከማድረግ ከኢትዮጵያውያንም ለድቁና የሚበቁ ሰዎችን አሰተምሮና አብቅቶ ቢሆን ኖሮ፣

2) አይሁዳውያኑ ምንም እንኳ በመሲሑ ለማመን ፈቃደኛ ቢሆኑም አይሁዳዊነታቸው ተጽዕኖ እንደሚያሳድርባቸው በመገመት ክርስትና ባህልን መሠረት ያላደረገና በራሱ የሚቆም መሆኑን አስተምሮ ቢሆን፤

ለ) ፍሬምናጦስ ከማረፉ በፊት ማድረግ የነበረበትን አለማድረጉ ለኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቀጣይ ጉዞ የሚተካውን ሰው የማብቃት ሥራ ያለሠራ መሆኑን ያሳያል፡፡ እሱን የሚተኩትና ከእርሱ ኅልፈት በኋላ ቤተ ክርስቲያኒቱን ባለችበት ሁኔታ ይዘው የወንጌል ሥርጭቱን የሚያስቀጥሉ ሰዎች የማብቃት ሥራ ባለመሥራቱም ምክንያት የእሱን ኅልፈት ተከትሎ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቀጣይ መሪዋን (አስተዳዳሪዋን) ፍለጋ ወደ ግብፅ ቤተ ክርስቲያን ለማማተር እንደትገደድ ምክንያት ሆኗል፡፡ ከግብፅ ይመጡ የነበሩት ጳጳሳት የኢትዮጵያን ቤተ ክርስቲያን ከማሳደግና ወደተሻለ የወንጌል አገልግሎትና ሕይወት ከመውሰድ ይልቅ በተቃራኒው ይዘዋት የተጓዙት ፍሬምናጦስ ማድረግ የነበረበትን ባለማድረጉ ምክንያት ነው፡፡

@gedlatnadersanat
ከቤተ ክርስቲያን ትምህርት ጋር የማይስማማው መጽሐፍ

በፌስ ቡክ ገጼ ላይ መድሎተ ጽድቅን በተመለከተ መጻፍ ከመጀመርኩበት ጊዜ ጀምሮ የግለ ሰብ መጽሐፍ መሆኑን ዘንግተውት ይሁን ወይም በሌላ ምክንያት ግልጽ ባይሆንልኝም አንድ የቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ የተነካ እንደሆነ በማስመሰል ብዙና ብዙ የጻፉ ሰዎችን አስተያየት አይቻለሁ፡፡

በዚህ ምክንያት እስኪ ይህን በተመለከተ አስተያየታችሁን ስጡኝ ለማለት ይህቺን ጽፌአለሁ፡፡ መድሎተ ጽድቅ በሁለት ትምህርቶቹ ከቤተ ክርስቲያን ትምህርት ጋር አይስማማም፡፡ ሁለቱን ካቀረብኩ በኋላ ከጓደኛውም ጋር መግባባት አለመቻሉን ደግሞ አሳያችኋለሁ፡፡ ሁሉንም እንካቸሁ፤

በገጽ 121 ላይ በብሉይ ኪዳን የነበሩ ደጋግ አባቶች ‹‹… ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋውን ቆርሶ ደሙን አፍስሶ በአዳም በደል ምክንያት የተዘጋችውን ገነት እስኪከፍታት ድረስ ከሲኦል መውጣትና ወደ ገነት መግባት አልቻሉም ነበር›› የሚል ነገር ያስነብባል፡፡ ይህን ሐሳቡን በገጽ 343 እና 345 ባሰፈረው ንባብ ውስጥ ከነአብረሃም፣ ይስሓቅና ያዕቆብ ቀድሞ ገነት የገባው ከጌታ ጎን የተሰቀለው ወንበዴ ነው በሚል ያጸናዋል፡፡ ይህ ሐሳቡ ግን ‹‹መላእክትም የጣሉአቸው ሰዎች እያዩ ተቀበሏቸው፤ ነፍሳቸውንም አብርሃም፣ ይስሐቅ፣ ያዕቆብም ወደ አሉበት፤ ደስታ ወደሚገኝበት ወደ ገነት ወሰዷቸው›› ከሚለው ከመቃብያን መጽሐፍ ጋር ተስማሚ አይደለም (1ኛ መቃብያን 3÷38)፡፡ በእርሱ እምነት መሠረት ደጋግ አባቶች (እነ አብርሃም) ገነት የገቡት ከጌታ ሞት በኋላ ሲሆን መቃብያን ደግሞ ከጌታ ሞት በፊት ገነት አሉ እያለ ነው፡፡ ስለዚህ ማንኛቸው ናቸው የተሳሳቱት?

ለ) በሁለተኛ ደረጃ የማነሣው ነገር በገጽ 486 ላይ በገዳማት በመቀበር መዳን አለ ብላ ቤተ ክርስቲያን አስተምራ አታወቀም ያለውን ነው፡፡ በገድለ ተክለ ሃይማኖት ምዕራፍ 61 ቊጥር 32 ላይ ያለውንና የተክለ ሃይማኖት መቃብር ‹‹… የኃጢአታችን ቤዛ…›› መባሉን ምን አስተያየት ይሰጥበት ይሆን?
መድሎተ ጽድቅ ከቤተ ክርስቲያን ትምህርት ጋር ብቻ አይደለም ከጓደኛውም ጋር አይስማማም፡፡ ይህንንም በገጽ 195 ላይ ‹‹ስለዚህም ይላል ቅዱስ ጳውሎስ ‹ከእነርሱም (ከእስራኤላውያን) አንዳንዶቹ ጌታን እንደተፈታተኑት በእባቦችም እንደጠፉ ጌታን አንፈታተን›› የሚለውን ጥቅስ በቀጥታ የሚያገናኘው በዘኁልቊ 21 ጋር ቢሆንም የእሱ ጓደኛ ግን ይህን የሚቀበል አይመስልም፡፡ ‹‹በ1ኛ ቆሮንቶስ 10÷9 ‹ከእነርሱም አንዳንዶቹ ጌታን እንደ ተፈታተኑት በእባቦችም እንደ ጠፉ ጌታን አንፈታተን› የሚለው ቃል ከዮዲት 8÷24 የተገኘ ቃል ነው›› በማለት ሐሳቡን አስፈሯል (ዳንኤል ክብረት (ዲያቆን)፣ ኦርቶዶክስ መልስ አላት (ዐዲስ አበባ፣ 2000) ገጽ 55)፡፡

ስለዚህ መደሎተ ጽድቅ ለተሀድሶዎች መልስ እሰጣለሁ ብሎ ከመነሣቱ በፊት ከቤተ ክርስቲያን ትምህርት እና ከወዳጆቹ ጋር መስማማት አይኖርበትም ትላላችሁ?

@gedlatnadersanat
በድጋሚ ፖስት የተደረገ

እርሱ ኪዳነ ምሕረታችን ነው

በ2000 ዓመተ ምሕረት ኪዳነ ምሕረት የተሰኘና ይህ ስም የተሰጠው ለማይገባው አካል ነው የሚል መልእክት የሚያስተላልፍ ቡክሊት ማሳተም ጀመረን፡፡ በዚህ ቡክሊት በእግዚአብሔር ፈቃድ እስከ አሁን ድረስ የቀጠለና የተለያዩ መልእክቶችን በ25 እትሞች በማዘጋጀት በነጻ ለማዳረስ ተችሏል፡፡ ባለ ሃያ ገጽ ሆኖ የሚወጣው ኪዳነ ምሕረት (ቊጥር 21 ብቻ 32 ገጽ ይዞ ታትሟል) በአንዳንድ አገልጋይ ነን ባዮች ለሚሰራጩት የስሕተት ትምህርቶች መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምላሽ በመስጠት ብዙ ሰዎችን የማንቃት ሥራ ሠርቷል፡፡
ከቅርብ ጊዜ ጀምሮ ግን ይህ ስም ለፍጡር እንጂ ለጌታችን አይገባም የሚሉት ሰዎች ተቃውሟቸውንና ጥያቄዎቻቸውን በተደጋጋሚ ማቅረብ ጀምረዋል፡፡ እነዚህ ወገኖች ጥያቄዎቻቸውንና ተቃውሟቸውን ሲያቀርቡ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድጋፍ ፍለጋ ብዙ ደክመዋል፡፡ በዚህ ጽሑፍ ለተቃውሞ እንዲረዷቸው የተማጸኗቸውን የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባባትና የሚያነሷቸውን ጥያቄዎች ለመመልከት ጥረት ተደርጓል፡፡
በቅድሚያ የተነሣው ጥያቄ መዝሙረ ዳዊት 88÷3 ላይ ‹‹ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ›› በሚል የተቀመጠውን ምንባብ መሠረት በማድረግ ነው (ይህን ጥቅስ መነሻ በማድረግ ኢየሱስ ኪዳነ ምሕረት ሊባል አይገባውም ለማለት ተዘጋጅቶ ለነበረው የስሕተት መልእክት መልስ የተሰጠበትና ‹‹ስሙን ለማን ሰጡት?›› የሚለውን ጽሑፍ በኪዳነ ምሕረት ቊጥር 8 ላይ ይመልከቱ)፡፡
ሰዎቹ ይህን ጥቅስ ለማይገባው አካል የሚሰጡት ጥቅሱን ከሙሉ ምዕራፉ ፈልቅቀውና ለብቻው ቆርጠው በመውሰድ ነው (ለኑፋቄ ትምህርታቸው እንዲረዳቸው በተዘጋጀውና በ2000 በታተመው ሰማንያ አሐዱ ውስጥ ‹‹ከመረጥሁት›› የሚለውን ‹‹ከመረጥኋቸው›› በሚል ያሰፈሩት ቢሆንም በግርጌ ማስታወሻ ላይ ግን በዕብራይስጥ ወይም በበኩረ ጽሑፉ ላይ ‹‹ከመረጥሁት›› እንደሚል አስቀምጠውታል፡፡ ይህ ደግሞ አውቆ አጥፊነታቸውን ግልጽ ያደርጋል)፡፡ ሰዎቹ ‹‹ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ›› በሚል ክፍሉን ቆንጽለው እንደ ወሰዱ ማሳያ የሚሆነው ‹‹ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ›› ከሚለው ጋር አብሮ ያለውንና ‹‹ለባርያዬም ለዳዊት ማልሁ›› በሚል የሰፈረውን ክፍል ቆርጠው መጣላቸውን ስንመለከት ነው፡፡
ምዕራፉ እግዚአብሔር ለዳዊት የገባውን ኪዳን መሠረት በማድረግ የቀረበ ትምህርት ነው፡፡ ይህንንም ለመረዳት መናፍቃኑ ቆርጠው ሊጠቀሙበት ከሚወድዱት በተጨማሪ፥ ጎላ ጎላ ያሉትንና ቀጣዮቹን ‹‹ዘርህን ለዘላለም አዘጋጃለሁ፥ ዙፋንህንም ለልጅ ልጅ እመሠርታለሁ›› በሚል በቊጥር 4 ላይ የሰፈረውን፣ ‹‹ባሪያዬን ዳዊትን አገኘሁት፥ ቅዱስ ዘይትም ቀባሁት›› በሚል ቊጥር 20 ላይ የሰፈረውን፣ ‹‹ዘሩንም ለዓለምና ለዘላለም፥ ዙፋኑንም እንደ ሰማይ ዘመን አደርጋለሁ›› ተብሎ ቊጥር 29 ላይ የተጻፈውን፣ ‹‹ዳዊትን እንዳልዋሸው አንድ ጊዜ በቅዱስነቴ ማልሁ›› የሚለውን ቊጥር 35 ላይ የተጻፈውን መመልከት ሲቻል ነው፡፡ ሰዎቹ እነዚህን ሁሉ ወደ ጎን በማለት አንድን ቊጥር ብቻ ለይተው በማውጣት ለዛውም የቊጥሩን ሙሉ ክፍል ሳይወስዱ ለተሳሳተ መልእክታቸው የሙጭኝ ማለታቸው መጽሐፍ ቅዱሱን የሚፈልጉት ለትምህርታቸው ድጋፍ እንዲሆናቸው እንጂ ሊታዘዙት አለመሆኑን ያሳያል፡፡
ይህ እግዚአብሔር ለዳዊት የገባው ኪዳን በ2ኛ ነገሥት 7÷8-16 ባለው ክፍል ላይ ‹‹አሁንም ዳዊትን ባሪያዬን እንዲህ በለው፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አንተ መንጋውን ስትከተል በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ ወሰድሁህ፤ በሄድህበትም ሁሉ ከአንተ ጋር ነበርሁ፥ ጠላቶችህንም ሁሉ ከፊትህ አጠፋሁ፤ በምድርም ላይ እንዳሉ እንደ ታላላቆቹ ስም ታላቅ ስም አደርግልሃለሁ። ለሕዝቤም ለእስራኤል ስፍራ አደርግለታለሁ፥ እተክለውማለሁ፤ በስፍራውም ይቀመጣል፥ ከዚያም በኋላ አይናወጥም፤ እንደ ቀድሞው ዘመንና በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ፈራጆች እንዳስነሣሁበት ጊዜ ግፈኞች ተመልሰው አያስጨንቁትም፤ ከጠላቶችህም አሳርፍሃለሁ። እግዚአብሔርም ደግሞ፦ ቤት እሠራልሃለሁ ብሎ ይነግርሃል። ዕድሜህም በተፈጸመ ጊዜ ከአባቶችህም ጋር ባንቀላፋህ ጊዜ፥ ከወገብህ የሚወጣውን ዘርህን ከአንተ በኋላ አስነሣለሁ፥ መንግሥቱንም አጸናለሁ። እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል፤ የመንግሥቱንም ዙፋን ለዘላለም አጸናለሁ። እኔም አባት እሆነዋለሁ፥ እርሱም ልጅ ይሆነኛል፤ ክፉ ነገርም ቢያደርግ፥ ሰው በሚቀጣበት በትርና በሰው ልጆች መቀጫ እገሥጸዋለሁ፤ ከፊቴም ከጣልሁት ከሳኦል እንዳራቅሁ ምሕረቴን ከእርሱ አላርቅም። ቤትህና መንግሥትህም በፊቴ ለዘላለም ይጠነክራል፥ ዙፋንህም ለዘላለም ይጸናል›› በሚለው ተገልጦ ይገኛል፡፡
ቀደም ሲል እንደተባለው በመዝሙረ ዳዊት ላይ የሰፈረው የይዝራኤላዊው የኤታን ትምህርት እግዚአብሔር ለዳዊት የገባውን ኪዳን ማድነቅ ነው፡፡ እግዚአብሔር ለዳዊት የገባው ኪዳን ዙፋንህን ለዘላለም አጸናሉ የሚለው ነበር፡፡ ይህ እንዲሆን ግን ዳዊትም ሆነ ከዳዊት በኋላ የሚነግሡት የዳዊት ልጆች ከዚህ ኪዳን ውጪ በሆነ መንገድ መሄድ አይኖርባቸውም፡፡ የዳዊት ልጅ የሆነው ሰሎሞን እግዚአብሔርን በመበደሉ ምክንያት ምንም እንኳ መንግሥቱ ለሁለት የተከፈለ ቢሆንም እግዚአብሔር የገባው ኪዳን (‹‹ዙፋንህ ለዘላለም ይጸናል›› የሚለው) በክርስቶስ የጸና መሆኑን የሚከተሉትን ጥቅሶች በመመልከት መረዳት ይቻላል ‹‹እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል›› ‹‹ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው›› (ሉቃስ 1÷32፤ ዕብራውያን 1÷8)
ምንም እንኳን መናፍቃኑ ጥቅሱን ለሌሎች ለመስጠት ቢቋምጡም የጥቅሱ መልእክት ከፍጡር ጋር የተያያዘ ሳይሆን ከጌታችን ጋር የተያያዘ መሆኑን መረዳት ይቻላል፡፡ ለዚህም ነው ኪዳነ ምሕረታችን ክርስቶስ ነው የምንለው፡፡
‹‹ለድኅነታችን በተሰቀለው በአንድያ ልጅህ በኢየሱስ በባሕርይህ ምክር ደስ ተሰኝተህበት ቃል ኪዳንህን ሁሉ በእርሱ አድርገሃል›› (መጽሐፈ ቅዳሴ (1984) ገጽ 65)፡፡

@gedlatnadersanat
@gedlatnadersanat

Friday 21 August 2020

የተክለ ሃይማኖት ተቅማጥ ( አተት)
ከሰሞኑ አንድ የሰማሁት ዜና
የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት በፌስ ቡክ ገፅ ላይ ባህር ዳር የሚገኝ አንድ የፀበል ቦታ ሰሞኑን ሃገራችን ላይ ለተከሰተው የአተት በሽታ መንስኤ እንደሆነ ገልፀዋል
ነገሩ ዛሬ አይደለም የተጀመረው ተክለ ሃይማኖት የሞቱትም በተቅማጥ (አተት) እንደሆነ ገድላቸው ላይ ተፅፏል
ገድለ ገክለ ሃይማኖት ምዕራፍ 57 ቁ 23
23 እነሆ በክፉ ሞት በተቅማጥ በሽታ ትሞታለህ እሷንም እንደ ስቅለቴና ካንተ በፊት እንደነበሩት ሰማእታት ደም እቆጥራታለሁ
ቁጥር 26 ላይ ደግሞ ከሱ ጋር የነበሩት ሰዎች ተጨምረው በወረርሽኙ እንደሚሞቱ ይናገራል
ችግሩ አሁን ሃገራችን ላይ በዚህ በሽታ የሞቱት ሰዎች ሞታቸው እንደ እየሱስ ስቅለትና እንደ ሰማእታት ደም አልተቆጥም
ፀበል መድሀኒት ሳይሆን በሽታ ነው ንፁህ ዉሃ በመጠጣት ከአተት የጣኦት አምልኮን በመራቅ ከመተት ተጠንቀቁ 😃
1

#ወዲዓባይ_ካሕሳፃዕዱ_ልሳን-ኣግዓዝያን /ልፍዓተይ ተስፋኣለዎ ልሳን ኣግኣዝያን
ለ አገው አገው፦
የተክለሃይማኖት ፖለቲካ፦
ባሁኑ ሰዓት ስር የሰደደ የዘረኝነት ጥላቻ ለመጀመሪያ ጊዜ የፈለሰፉትና ያስፈፀሙት ሸየው 6 ክንፎች ኣሏቸው የተባሉት ተክለሃይማኖት ናቸው።
ሰሎሞናዊው ሥርወ መንግሥት ከቀዳማዊ ምኒልክ ጀምሮ [1000 ዓ.ዓ ገዳማ] ደርግ እስከ መጣበት ድረስ በኢትዮጵያ ሲገዛ የኖረ መንግሥት ነው። መሠረቱ አክሱም ሆኖ እስከ ዛጉዬ ሥርወ መንግሥት [ዘጠነኛው መቶ ክፍለ ዘመን] ድረስ በአክሱሞች ተይዞ ቆይቷል። የላስታ መንግሥት ዛጉዬ በመባል ይታወቃል "ዘአጕየየ መንግስተ አክሱም" ለማለት ነው። ከዘጠነኛው እስከ አሥራ ሦስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ገዝቶ አስደናቂ ቅርሶችን አስቀምጦ አልፏል።(ብላቴን ጌታ ህሩይ በዋዜማ መጽሃፋቸው ላይ)
ብላቴን ጌታ ህሩይ እንደጻፉት <<…በኣንዳንድ ታሪክ ውስጥ መርሃ ተክለ ሃይማኖት የድልንዓድን(ዘ ነገደ ኣግኣዝያን) ልጅ መሶበ ወርቅ የምትባለውን ኣግብቶ ሸፈተ። ድልንዓድም ሠራዊቱን ሰብስቦ ቢገጥመው ድል ሆነና ሸሸ። መራ ተክለ ሃይማኖትም መንግሥቱን ወሰደ። ስለዚህም ዛጔ ተባለ። ዛጔ (ዛጐየየ) ማለት <<ዘኣጕየየ>> ማለት ነው። ትርጓሜውም በትግርኛ ድልንዓድን ተሸንፎ እንዲሸሽ ያደረገ ማለት ነው >>እያለ ተጽፎ በዋዜማ መጽሃፋቸው ይገኛል።(ዋዜማ49-50 ኣንብቡ)
ዘኣጕየየ ቃል በቃሉ በትግርኛ‘<<ኣሯሯጠ’>> ማለት ነው።
(ብላቴን ጌታ ህሩይ በዋዜማ መጽሃፋቸው የጥንት የኢትዮጵያ ነገሥታት ስም በዝርዝር ገጽ4-5)
በተጨማሪም ደራሲው ብላቴን ጌታ ህሩይ <<‘መንከባከብና ማስወገድ ያለብን ባህሎች›› በሚለው መጽሓፋቸው ላይ <<ዛጔ>> ከ ሓና እንዳኣቦይ ዛጔ’ (ኣክሱም) የፈለቀ መሆኑን ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ገጽ 34 ላይ ጽፈዋል።
እናም የኣክሱሙ ሰሎሞናዊው ስረው መንግስት በላስታም ስሙ <<ዛጔ (ዛጐየየ)>>በማለት ቀጠለ እንጂ ሸዋዎች እንደሚቃዡት የኣክሱሙ ሰሎሞናዊው ስረው መንግስት ማብቂያ ኣይደለም።ይህ ሆን ተብሎ በ13ኛው መክዘ የተገኘውን ኣማራነት ከኣክሱማውያን ለመቀጠል ሸዋዎች የተጠቀሙበት የ600 ዓመታት ተንኮል ብቻ ሳይሆን የዋግ ኣገዎች ተጋሩ መሆናቸውም በደምብ እንደሚነግረን ያረጋግጥልናል።
የዛጕየ ዘመነ መንግሥት ማክተም ምክንያቱ ሸዋዊው ባለ ክንፉ አቡነ ተክለ ሃይማኖት መሆናቸው ታውቋል። (ልብ በሉ ሆን ተብሎ የትግራይ ተወላጁ ኣማናዊው አቡነ ተክለ ሃይማኖት ታሪክ ለማደብዘዝ የተሰየሙት ሸዋዊው ባለ ክንፉ አቡነ ተክለ ሃይማኖት እንጂ ኣማናዊው አቡነ ተክለ ሃይማኖት ኣይደሉም)።
ሁሉም የኣሁኑ በሸዋ ደብተራዎችና ነገስታት እንዲሁም የነዚህ ሴራ ኣደራ ተረክቦና ኣንግቦ ለማስቀጠል በጽንፈኛ ኣንኮበራውያን እስረኛ የደርግ ወታደሮች የተቋቋመው ማህበረ ቅርሱሳን ሁሉም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ኣንጡራ ሃብቶች የተጋሩ የሃይማኖታቸው ጽናት ውጤት መሆናቸውን ጠንቅቆ ስለሚያውቅና የኣሁኑ የትግራይ ትውልድ ከምንሊክ እስከ ደርግ ስርኣት ሆን ተብሎ ዘመናዊ የትምህርት ተጠቃሚ እንዳይሆን በመደረጉ ምክንያት የኣሁኑ ተጋሩ ላይ ታሪካቸውን እንዳይሰበስቡና እንዳይጽፉ የዕውቀት ክፍተት (knowledge gap) ስለፈጠሩባቸው ፡ማህበረ ቅርሱሳን ይህን ኣመቺ እድል በሚገባ ተጠቅሞ ሁሉም የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ኣንጡራ ሃብቶች፤ የተጋሩ ቅዱሳን ኣባቶች፤ባህሎች፤ቅርሶች፤ዶግማዎች፤ቅዱሳን ቦታዎች፤ሃይማኖታዊ በዓላት፤ስነጽሁፎችና ሌሎች ጥበቦች ከነ ቋንቋዎች(ግእዝ ጭምር) ጭምር ከትግራዋይነት ወደ ኣማራነት ባለና በሌለ ኣቅሙ በዘመቻ በጽሁፍና CD መልክ እየቀየረውና ክፉኛ እየዘረፈው ይገኛል።
ገድለ ተክለ ሃይማኖት እንደሚለው ላስታዎች መንግሥት አይገባቸውም ነበር። ምክንያቱን ሲያቀርብ "የሰሎሞን ዘር ስላልሆኑ" ይላል። <<ስለዚህ መንግሥት ወደ ሰሎሎሞን ዘር ወደ ይኩኖ አምላክ ሲዛወር ክህነትም የአሮን ዘር ወደ ሆኑት ወደ ተክለ ሃይማኖት ተዛወረ፣ ከተክለ ሃይማኖት ዘር ውጭ ጳጳስ ወይም እጨጌ መሾም እርግማን ነው>> በማለት ገድላቸው ይደመድማል።
የሚገርመውኮ ይህ የሸዋዊው ተክለሃይማኖት ሴራ ኣገዎች የግእዝ እየተናጋሪ መሆናቸውንና ተጋሩ መሆናቸውን እንደሚያውቅ የተለያዩ የታሪክ መዛግብቶች ጽፈዋል።ኣገዎች የሌዊ ዘር ናቸው ፤የኣማራ ህዝብ በ13ኛው መክዘ ከመገኘቱ በፊትም ኣገዎች ነበሩ።ታድያ ኣገዎች የሰለሞናዊው ስረው መንግስት ስለወሰዱ ተክለ ሃይማኖት ንጹህ ዘር ኣይደላችሁም ካለ በምን ስሌት ነው የሸዋ ሰው የሰለሞን ስረው መንግስት ንጹህ ዘር ተወላጅ የሆነው???
የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ እንዲህ ኣይነት የፓለቲከኛው ዘራያቆብ የሃይማኖት የፖለቲካ መሳሪያ መሆኗን የጀመረችው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው።
ሸዋዊው ባለክንፍ አቡነ ተክለ ሃይማኖት <<የሰሎሞን ሥርወ መንግሥት ወደ ትክክለኛው ዘር ወደ ይኩኖ አምላክ መመለስ አለበት>> እያሉ ሲሰብኩ ኖረው በመጨረሻ ግን ስብከቱ አላዋጣ ሲላቸው የላስታው ንጉሥ በጦር እንዲገደል ቀጥተኛ ትዛዝ መስጠታቸውን ገድላቸው ይናገራል።
(ገድለ ተክለ ሃይማኖት ም 24፥1-5 እና ም 26ን ያንቡ)
ታድያ ምኑ ላይ ነው ክንፍ የሚያሰጥ ጽድቁ?
የላስታው ንጉሥ ይትባረክ በይኩኖ አምላክ ሲገደል ወሎ ውስጥ ከላስታ አንድ መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው "ድግር መጥረቢያ" ላይ የበርካታ ሰዎች እግር መቆረጡን በአካባቢው ታሪክ ሆኖ ኣሁንም ይነገራል። አገሩ "ድግር መጥረቢያ" የተባለበት ምክንያት እግር የተቆረጠበት ቦታ በመሆኑ ነው ይባላል። ይህ ጉዳት ያገኛቸው ሰዎች ግን ያች እግር የተቆረጠው "በጸሎት ብዛት" መሆኑን በጥርጣሬ ይተረካሉ። ይህቺ ናት የሸዋ ተንኮል።
እንዴ በሸዋ ጾሎት ሲበዛ ለምን ይሆን እግር እሚቆረጠው?
ክንፍ ለማግኘት ይሆን?
ይህ ጭራሽ ከስነፍጥረት የሚጋጭ የሸዋ ደብተራዎች የምርቃና ድርሰት መሆን ኣለበት።
ለነገሩ በቤተክርስቲያናችን ስም የሸዋዎች የፖለቲካ ጨዋታ ስለሆነ ማለባበስ የሚያስፈልገው በመሆኑ ነው እንዲህ የተባለው።
በትግራይ፤በኤርትራ፤በግብጽ፤በግሪክ፤በሶርያ፤በሰርቢያ የኦሮቶዶክስ መነኮሳት ወመነኩሳይት፤እንዲሁም ባህታውያን ኣብዝተይ ይጸልያሉ፤ነገር ግን እስካሁን እግራቸው ኣልተቆረጠም፤ክንፍም ኣልተሰጣቸውም። የሚገርመው እንደ ዱቄት ዓጽመ ስጋው ተፈጭቶ የተዘራው ቅዱስ ጊዮርግስ እንኳ ኃይል፤ጽናትና ጸጋ እንጂ ክንፍ ኣልተሰጠውም።
ሃይማኖትን የፖለቲካ መሳሪያ ማድረግ እንደሚቻል ከሸየው አቡነ ተክለ ሃይማኖት የተማሩት ማህበረ ቅዱሳንም ይህን የኣያቶቻቸው እርኩስ ስራ ባሁኑ ዘመን በኣንክሮ እየሰሩበት ይገኛል።
ሸየው አቡነ ተክለ ሃይማኖት ስድት ክንፍ የወጣላቸው እግር ስለሌላቸው ነው ተብሏል፤ እናም በክንፋቸው በረው ሄደው በ24ቱ ካህናተ ሰማይ ላይ ተደረብው 25ኛ ካህን ሆነው እስከ ዛሬ ድረስ የጌታን መንበር እያጠኑ ነው ተብሏል።
ሰውየው ክንፍ ያወጡት በሥጋቸው ነው ወይስ በነፍሳቸው?
በነፍሳቸው ከሆነ ታዲያ ደብረ ዳሞ ተራራ ላይ ነው ክንፉ የበቀለው ብሎ ገድላቸው ለምን ይናገራል? ምክንያቱም የሰው ነፍስ እስካሁን ከስጋ ማት በኋላ ገነት ኣልያም ሲኦል እንጂ በምድር ክንፍ ተሰጥቶት ኣይታይም።
ሰውየው ክንፍ ያወጡት በሥጋቸው ከሆነ ደግሞ በኣሁኑ ሰዓት በደብረ ሊባኖስ ገዳም ከሚገኘው አጥንታቸው ላይ ክንፋቸውንም ለምን አብረን ልናገኘው ኣልቻልንም???
መቸም ክንፋቸው ብቻውን ተሰውሯል ብላችሁ እንዳታስቁኝ።
ሌላው የማህበረ ቅርሱሳንና የመርቃኝ ሸየ ደብተራዎች ውሸት ደግሞ እንዲህ ይተርታሉ፦
<<ለኣቡነ ተክልዬ ለክብራቸው ከሰማይ የወረደ መስቀል በእግዚኣብሄር ተሰጣቸው>> ይላል።
ኣሁን ከእንግሊዝ የመጡት ኣዛውንት እንግሊዛዊ የነገስታት ዘር ቱሪስት ግን እውነቱን ቡም! ኣደረጉት።
እኚህ እውነተኛው አባት የቤተሰቦቻቸው ታሪክና ፎቶ ግራፍ በማመሳከር <<እንግሊዛዊቷ ንግስት ለአጼ ምኒልክ ባለቤት የሸለሟቸው ስጦታ ነው>> ብለው እውነቱን ኣፈነዱት። ቅቅቅቅ ማህበረ ቅዱሳንም ከዚህ ታሪክ በመኮረጅ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፤ ፍጻሜውን ወደ ፊት የምናየው ይሆናል።
ይህ ከሰማይ የወረደ ነው የተባለው መስቀል ማህበረ ቅርሱሳን ምእመናንን እና የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችን እያስጎበኘ የሸዋን ምድር የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ምንጭና መፍለቂያ ለማስመሰል እና በሌላ በኩልም ዳጎስ ያለ ገቢ ለመሰብሰብ ለ20 ዓመታት ተጠቅሞበታል።
ለመሆኑ መስቀል ከሰማይ ይወርዳል?
እግዚኣብሄር ግን መስቀልን ትቶልን ነው የሄደው።
እነኚህ ደብተራዎችና ይህ እንክፍ ማህበር አዳዲስ ውሸቶች በጥንቱ ውሸት ላይ እየተጨመሩ አስቸግረውናል። ብለውም ሃይማኖትን ከፖለቲካ እየቀላቀሉ ርትዕቷ ጥንታዊቷና ኣክሱማዊቷን ኦርቶዶክሳችንን የመናፍቃን ተሃድሶና የፕሮቴስታንት መሳለቂያ እያደረጓት ይገኛሉ።


ለሰው ልጆች ኃጢአት ስትል የሞተችው ከሞተች በኃላ ያረገችውና በእግዚአብሔር ቀኝ የተቀመጠችው የኦርቶዶክሷ ማርያም 👆👆
»» ማርያም ለ 9999 ነብሳት ኃጢያት ስትል ሞተች
« ከዚህም በኃላ እርሱም ፀሐየ ፅድቅ ጌታችን እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ እመቤታችን እግዝእትነ ማርያም በጊዜ ሞቷ ከመከራ ወደ እረፍት ከኃዘን ወደ ትፍሥህት ትሔጅ ዘንድ ሙች አላት፡፡ እርሷም እግእዝትነ ማርያም ልጀ ሆይ ወዳጀ ሆይ አንተን ወልጄ ያንተ እናት ሆኜ እኔ እንዴት ልሙት ብትለው እርሱም ፀሐየ ፅድቅ ጌታችን እግዚእነ እየሱስ ክርስቶስ እመቤታችን እግእዝትነ በፈቃዷ እንዳልሞተችለት ዐውቆ 9999 ነፍሳት በአንድ ቀን ተኮንነው ገሃነመ እሳት ሲወርዱ አሳያት 😊
እነዚህም ነፍሳትእመቤታችንን #እግዝእትነ ማርያምን ባዩ ግዜ እናታችን እመቤታችን ሆይ ለዘመዱ የሚያዝን አንጀት ራሱን የማይሸከም አንገት አንጀቱም አንጀት አንገቱም አንገት አይደለምና ከልጅሽ አስታርቂን #ከገሃነም #እሳት #አውጭን #መንግስተ #ሰማያት #አግቢን #ብለው ቢያለቅሱባት እርሷም እመቤታችን ማርያም ልጄ ሆይ ወዳጄ ሆይ እባክህ ማርልኝ አለችው፡፡
እርሱም ፀሐየ ጽድቅ ጌታችን እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ እኔ ደቂቀ አዳምን (የአዳም ልጆችን) ከገሃነመ እሳት አውጥቼ መንግስተ ሰማያት ያገባሁ ተገፍፌ፣ ተገርፌ፣ ተሰቅየ፣ ተቸንክሬ፣ ሞቼ ተነስቼ አይደለምን? አንችም ለነዚህ #ነፍሳት #ኃጢአታቸው #ካልሞትሽላቸው ዘለዓለም በገሃነም እሳት ወርደው ይቀራሉ አላት እርሷም እመቤታችን እግዝእትነ ማርያም እነዚህ ነፍሳት ዘለዓለም በገሃነም እሳት ወርደው ሲቀሩስ ስንኳን አንድ ጊዜ 7 ጊዜ ልሙት ብላ ሞታለች » 😂😂😂😂
« መዝገበ ጸሎት ነገረ ማርያም ከሚለው ክፍል ገጽ 663—665 »
ማርያም አርጋ በፈጣሪዋ ቀኝ ተቀመጠች
« ያን ግዜም ከእፅ ህይወት በታች ባለ መቃብር የእመቤታችን ስጋዋ መጣ የክብር ባለቤት ጌታችንም እንዲህ እያለ አረጋጋት የተወደድሽ የወለድሽኝ እናቴ ሆይ ዘላለማዊ ወደሆነ መንግስተ ሰማያት አሳርግሽ ዘንድ ነይ ያን ግዜም በገነት ያሉ ዕፅዋት ሁሉም አዘነበሉ መላዕክት የመላዕክት አለቆች ፃድቃን ሰማእታት እየሰገዱላትና ፈፅሞ እያመሰገኗት አሳረጓት አባቷ ዳዊትም ንግስት እመቤታችን ወረቀ ዘቦ ለብሳ ደርባ ደራርባ በቀኝህ ትቀመጣለች እያለ በበገና አመሰገናት በኪሩቤል ሰረገላ ተቀምጣ ካረገች በኃላ #በልጇና #በፈጣሪዋ #ቀኝ #በታላቅ #ክብር #ተቀመጠችኘ »
{መፅሐፈ ስንክሳር ዘወርኀ ነሐሴ 16 ከቁጥር 5_9 }
እንደ ኦርቶዶክስ አስተምህሮ ማርያም ለኃጢአተኞች ስትል ሞታ ከሞት ተነስታ አርጋ በፈጣሪዋ ቀኝ ተቀመጠች ተብሎ ይታመናል 😊 እውነት ከሆነ የወንጌል ፀሀፊዎች በወንጌላቸው እነ ጳውሎስ በደብዳቤዎቻቸው ለምን ታሪኩን ሳይፅፉት ቀሩ በተለይ ጳውሎስ የረሳውን ካቦርት ሳይቀር አምጡልኝ እያለ ሲፅፍ እንዴት ይህን ታሪክ ረሳው?