Thursday 7 September 2017

ኢየሱስ የሰው ልጅ ነው ( ክፍል አስራ አምስት ቊጥር 4 ) ኢየሱስ የሰው ልጅ ነው ( ክፍል አስራ አምስት ቊጥር 4 ) የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን የዛሬው ትምህርት በቋሚነት የሚያጠነጥነው ኢየሱስ በሰማይ የሰው ልጅ ተብሎ ቀጥሏል ወደ ሰማይ የሚያስገባንንም ሥራ በምድር ሠርቷል በሚል ሃሳብ የቊጥር 3 እና የቊጥር 4 ትምህርት ሰኞና ዛሬ ሐሙስ በተያያዥነት ቀርቦላችኋል እንድትከታተሉት በጌታ ፍቅር ለማሳሰብ እወዳለሁ ጌታ ዘመናችሁን ይባርከው ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን ከ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ God bless u all http://www.Facebook.com/yonas.asfaw.39 https://www.youtube.com/yF76GIi_rCQ yonasasfaw8@gmail.com

No comments:

Post a Comment