Monday 9 May 2016

ክርስቶስ በሕይወታችን ውስጥ እንዳለ እንዴት ማወቅ እንደሚቻል Part Four

ክርስቶስ በሕይወታችን ውስጥ እንዳለ እንዴት ማወቅ እንደሚቻል Part Four

1ኛ) ክርስቶስን በግልህ ከተቀበልከው በሁዋላ ይተውሃል ?

2ኛ ) ክርስቶስ ፈጽሞ ስለማይተውህ ወደ ሕይወትህ  እንዲገባ ስንት ጊዜ መጋበዝ ያስፈልግሃል ?

) እግዚአብሔር

) ሰው

) ኢየሱስ ክርስቶስ


                ቅዱስ እግዚአብሔር
           Find Discount Arrows For Sale | PimpMyNews Makes Your Favorite News ...
                 
           Find Discount Arrows For Sale | PimpMyNews Makes Your Favorite News ...
                  ኃጢአተኛ ሰው





      እግዚአብሔር                                  እግዚአብሔር
                                                


                       


           
MythBusters take on Dirty Harry claim. » arrow-down 1 comment
The Sacrifice
The Sacrifice

                                                                            
                                    
 MythBusters take on Dirty Harry claim. » arrow-down 1 comment


            ሰው                                                ሰው


·     ክርስቶስ በሕይወታችን እንዳለ የምናውቅበት አንደኛው መንገድ በራእይ 3 20 ባለው የተስፋ ቃል መሠረት ከእያንዳንዳችን ጋር በተያያዘ ሁኔታ በአሁኑ ሰአት ክርስቶስ የት እንደሚገኝ ለየራሳችን በግላችን መጠየቅ


 jesus-knocking-the-door
     
· አሁንም በራእይ 3 20 ባለው የተስፋ ቃል መሠረት ክርስቶስ ወደ ሕይወታችን እንደገባ መረዳታችንን ማረጋገጥ


·     በ1ኛ ዮሐንስ 5 11 _ 13 መሠረት እግዚአብሔርም የዘላለምን ሕይወት እንደ ሰጠን ይህም ሕይወት በልጁ እንዳለ ምስክሩ ይህ ነው ልጁ ያለው ሕይወት አለው፤ የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም የዘላለም ሕይወት እንዳላችሁ ታውቁ ዘንድ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ለምታምኑ ይህን ጽፌላችኋለሁ ይለናል ስለዚህ ጌታን ያገኘን እያንዳንዳችን አማኞች ጌታን ለማመናችን እርግጠኞች መሆናችን ተጽፎልናልና እርግጠኞች መሆናችንን በተጻፈልን ቃል ለሕይወታችን ማረጋገጥ አለብን 

·     ወደ እብራውያን መልእክት 13 5 በተጻፈልን ቃል መሠረት ደግሞ አልተውህም አልጥልህም የሚል ቃል ተጽፎልናልና ክርስቶስ ፈጽሞ ስለማይተወን ክርስቶስን በሕይወቱ አንዴ ብቻ ብቻ መጋበዝ እንደሚያስፈልግ መረዳታችንን አረጋግጠን ለራሳችንም ሆነ ለጠያቂዎቻችን ክርስቶስ አይተወኝም አይጥለኝም ስንል መመለስ አለብን
Jesus will NEVER leave you | Religious | Pinterest
<b>Jesus</b> <b>Christ</b> the True God of All Christians Hindus Muslims Buddhists ...free-bible-studies-<b>jesus</b>-<b>never</b>-<b>forsake</b>-<b>you</b>
Hebrews-13-verse-5-<b>Jesus</b>-will-<b>never</b>-<b>leave</b>-<b>you</b>-nor-<b>forsake</b>-<b>you</b>.jpg

No comments:

Post a Comment