Friday 21 April 2017

ስለ ታቦት እየተሰጠ ላለ ተከታታይ ትምህርት ለአድማጮችና ለትምህርቱ ተከታታዮች የተነገረ ማሳሰብያስለ ታቦት እየተሰጠ ላለ ተከታታይ ትምህርት ለአድማጮችና ለትምህርቱ ተከታታዮች የተነገረ ማሳሰብያ የተወደዳችሁ ቅዱሳን ስለ ታቦት እየተማማርን በእግዚአብሔር እርዳታና በእናንተም ጸሎት ክፍል ስድስት ላይ ደርሰናል ትምህርቱ አሁንም ይቀጥላል ትከታተሉ ዘንድ የዘወትር ጥሪዬና መልዕክቴም ነው ነገር ግን በዚሁ የታቦት ትምህርት ላይ ያልገባችሁና ልትጠይቁት የምትፈልጉት ነገር ቢኖር በውስጥ መስመር ልታነጋግሩኝ የምትችሉ መሆናችሁን ለማሳሰብ እወዳለሁ ትምህርቱንም ሌሎች ሰምተውት እንዲጠቀሙ ሼር በማድረግ እየተባበራችሁ ያላችሁ ወገኖች ጌታ ይባርካችሁ ልላችሁ እወዳለሁ የእግዚአብሔርን ሥራ አብረን እየሰራን ስለሆነ ሼር ማድረጉን ቀጥሉበት እላችኋለሁ ይህን መዝሙር እየሰማችሁ እንድትባረኩም የእህታችንን የዘርፌ ከበደን መዝሙር ጋብዣችኋለሁ ሰኞ ማለዳ ላይ በሚኖረን የዚሁ ተከታታይ ትምህርት አገልግሎት እስክንገናኝ ሁላችሁንም ተባረኩ በማለት የምሰናበታችሁ ከ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ቀሲስ አባ ዮናስ ጌታነህ http://www.Facebook.com/yonas.asfaw.39 yonasasfaw8@gmail.com

No comments:

Post a Comment