Thursday 11 August 2016

ፈተናን መቋቋም Resisting temptation

ፈተናን መቋቋም  Resisting temptation





እያንዳንዱ ክርስቲያን ፈተናን ፊት ለፊት የሚገጥም ሊሆን ይገባል ማለትም ፈተናን መሸሽ ወይም መራቅ የለበትም  መፈተን ኃጢአት አይደለም ለፈተና ስንገኝ ብቻ ግን በኃጢአት እንወድቃለን ስለዚህ ፈተናን አሸናፊዎች እንድንሆን እግዚአብሔር በመንፈሱና በቃሉ እየሞላን ያዘጋጀናል መጽሐፍቅዱስ በቃሉ ስለዚህ ርዕስ ምን እንደሚለን እስቲ እንመልከት 





ያዕቆብ 1 13 _ 15 ይነበብ




እግዚአብሔር ክፉ እንድናደርግ ይፈትናል ?




በቊጥር 14 መሠረት እኛ እንዴት ተፈተንን ? 




1ኛ ቆሮንቶስ 10 13 ይነበብ





ፈተናዎች በሙሉ ለሰው ዘር የተለመዱ ናቸው ? 





ፈተናን ስንገጥም በምን መንገድ እግዚአብሔር ለእኛ ታማኝ ነው ?




የማቴዎስ ወንጌል 4 1 _ 11 ይነበብ




 ፈተናን ሲቋቋም ኢየሱስ ምን የተጠቀመ ነበር ?




የማቴዎስ ወንጌል 26 41 ይነበብ




በፈተና መውደቅን እንዲያስወግዱ ኢየሱስ ለደቀመዛሙርቱ የነገራቸው ምን ነበር ?





ዕብራውያን 4 14 _ 16 ይነበብ




በፈተና ውጊያ ስንሆን ስለምን ኢየሱስ ከእኛ ጋር ማውራት ቻለ ?




በሚያስፈልገን ጊዜ እግዚአብሔር ምን ሊሰጠን ይፈልጋል ?




2ኛ ቆሮንቶስ 10 4 _ 5




ምርኮኛን ለመውሰድና ለክርስቶስም እንዲታዘዝ ለማስቻል ምን ማድረግ አለብን ?




ምሳሌ 3 7 ይነበብ 




በዚህ ጥቅስ መሠረት በዓይኖቻችን ጥበበኞች ከምንሆን ይልቅ ምን ማድረግ ያስፈልገናል ?




ኢሳይያስ 48 17 _ 18




በዚህ ምንባብ መሠረት እግዚአብሔር አጥብቆ የሚፈልገው ለእኛ የተሻለ ነገር ምንድነው ?



ለእግዚአብሔር ትዕዛዛት የመታዘዝ ውጤቱ ምንድነው ?





በኃጢአት ብንወድቅ አሁንም ለእኛ ተስፋ አለን ? 




1ኛ ዮሐንስ መልዕክት 1 9  ይነበብ




እኛ ታምነን ኃጢአታችንን ከተናዘዝን እግዚአብሔር በታማኝነት ምን ያደርጋል ?




መዝሙር 103 13 _ 14 ይነበብ 




በምድር ላይ እንዳለ አባት ሊሆን እግዚአብሔር በምን መንገድ የተናገረ ነው ?




በቊጥር 14  እግዚአብሔር ከፍ ያለ ርህራሄ ሊያሳየን የፈለገበት ምክንያቱ ምንድነው ?









ስንደመድመው ክርስቲያን ፈተናን ሲገጥም ኃይል የሌለው አይደለም እግዚአብሔር እንድናሸንፍ መንፈሳዊ መዋግያ መሣርያ ሰጥቶናል እኛም በውጊያ ውስጥ ነን እግዚአብሔር ለእኛ የተሻለው ነገር ምን እንደሆነ አጥብቆ ይፈልጋል በቅድስና መራመድ ሰላምንና የእግዚአብሔርን ደስታ ያመጣል እንደገናም ኃጢአትን ማስወገድ ከብዙ የግል ያልተፈለገ ቊስለት ይጠብቀናል ክርስቲያን ኃጢአት ካደረገ ንስሐ መግባት መቻል አለበት እግዚአብሔርም ይቅር እንዳለው እረፍትም እንደሰጠው ማረጋገጥ አለበት ከእርሱም ጋር የነበረውን ኅብረት ማደስና መመለስ አለበት 

No comments:

Post a Comment