Saturday 6 August 2016

የውሃ ጥምቀት

የውሃ ጥምቀት 











ሰው ለምን መጠመቅ ያስፈልገዋል ኢየሱስ ትእዛዝ ሰጥቶናል ምሳሌም ሆኖናል ይህ የመታዘዝ እርምጃ እና የአሁንዋ ቤተ ክርስቲያን ልትለማመደው የሚገባ እውነት ነው የውሃ ጥምቀት ሕዝባዊና ውጪያዊ ሥርዓት የሆነ እግዚአብሔር በሕይወታችን የሚያደርገው ውስጣዊ ሥራ ነው 


የማቴዎስ ወንጌል 3 1 _ 17  እንመልከት 


በቊጥር 6 መሠረት በውሃ ጥምቀት ከዚህ ሕዝብ ጋር አብሮ የተጫወተው ምንድነው ?




በቊጥር 8 መሠረት ንስሐን በመከታተል ፍሬ ማፍራት ይቻላል ስንል ምን ማለታችን ነው ?




በቁጥር 11 መሠረት ዮሐንስ በውሃ ሲያጠምቅ ምን አለ ?




ኃጢአትን ሳያደርግ ኢየሱስ የተጠመቀበት ምክንያት ምን ነበር ?




ኢየሱስ ሊጠመቅ በተገኘበት ጊዜ የሥላሴ አባላት ስንት ነበሩ ?




በማቴዎስ ወንጌል 28 19 _ 20 መሠረት ወንጌልን ያመኑ ሰዎች እንዲጠመቁ ማን አዘዘ ?




በሐዋርያት ሥራ 2 37 _ 41 መሠረት የውሃ ጥምቀት የተሠራው ወይም የተደነገገው መቼ ነበር ?





ሮሜ 6 3 _ 4 እናንብብ 




በምን መንገድ የውሃ ጥምቀት ለኢየሱስ ክርስቶስ የሞት የመቃብርና የትንሣኤ ምልክት ሆኖ ተፈቀደ ?





ስንደመድመው ንስሐ የገባው ወይም የሚገባው ማንኛውም ሰው ከኃጢአቱ ተመልሶ ንስሐ ለመግባት ቢጠይቅ እንደገናም በኢየሱስ ቢያምንና በውሃ ቢጠመቅ የውሃ ጥምቀት እግዚአብሔርን ለማስደሰት የመታዘዝ እርምጃ ነው

No comments:

Post a Comment