Saturday 6 August 2016

ጸሎትና መጽሐፍቅዱስን ማንበብ

ጸሎትና መጽሐፍቅዱስን ማንበብ 







አንዱና ቁልፉ የክርስቲያን ሕይወት ከእግዚአብሔር ጋር በየቀኑ ጊዜ ማጥፋት ነው መጽሐፍቅዱሳዊ ክርስትና ከእግዚአብሔር ጋር የግል ግንኙነት ማግኘት ማለት ነው በእርግጠኝነት በጥልቀት ለማደግ ለዚህ ነገር ጊዜ ማጥፋት አለብን በእርግጠኛነት እና በመደበኛነት ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት ማድረግ አለብን ይህንን ለማድረግ የተመረጠው መንገድ መጸለይና መጽሐፍቅዱስን ማንበብ ነው 


እግዚአብሔር ሰውን የፈጠረው ከእርሱ ጋር ግንኙነት እንዲኖረው ነው 






በዘፍጥረት 1 27 መሠረት እግዚአብሔር በመልኩ ምን ፈጠረ ?




በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው ስንል ምን ማለታችን  ነው ?



በቆላስያስ 1 15  እና 16  የሰውን ዘር ለምን ፈጠረው ?

No comments:

Post a Comment