Monday, 30 March 2020
Sunday, 29 March 2020
Saturday, 28 March 2020
Thursday, 26 March 2020
Tuesday, 24 March 2020
Sunday, 22 March 2020
Saturday, 21 March 2020
Thursday, 19 March 2020
Wednesday, 18 March 2020
Tuesday, 17 March 2020
Monday, 16 March 2020
Sunday, 15 March 2020
የመልዕክት ርዕስ ፦ እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ ( የሉቃስ ወንጌል 4 ፥ 16 - 30 ) ክፍል አንድለወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት የተላለፈ መልዕክት የተወደዳችሁ ወገኖች ሰላም ለእናንተ ይሁን ከዚህ በመቀጠል ጌታ በልቤ ላይ ባስቀመጠው ቃል ዛሬ ወደ እናንተ ብቅ ብያለሁ :: ምንም እንኩዋ የቤተክርስቲያኖቻችሁ አባላት ባንሆንም ለአካሉ ሥራ ግን እናንተን ብቻ ሳይሆን ሳይለየን እኛንም ጭምር የጠራን በመሆኑ የአካሉ ሥራ ግድ ይለናልና ይህንን መልዕክት በመስማት ከስሕተቶቻችሁ እንድትመለሱ መልእክቴን ላስተላልፍላችሁ እወዳለሁ :: መልዕክቱ በሁለት ተከታታይነት ባለው የቪዲዮ ዝግጅት የቀረበ ነው :: ጊዜ ሰጥታችሁ ብትሰሙት ብዙ ትጠቀማላችሁ :: ባትሰሙት ደግሞ የሚሰሙት ልጆች ጌታ ስላሉት መልዕክቱን በሰሙት ሰዎች ጌታ ይጠቀማል:: መልዕክቱ የሚመለከተው በእግዚአብሔር ሥራ ላይ እንቅፋት ለሚያኖሩ ፣ እነርሱ ካልሰሩ በስተቀር የእግዚአብሔር ሥራ የተሠራ ለማይመስላቸው ፣ ሰውን በመጽሐፉ ቃል ሳይሆን በራሳቸው ማለትም በፖዚሺናቸውና በዕድሜ ቆይታቸው ሊመዝኑ ለሚፈልጉ ፣ እየወጡና እያደጉ ያሉትን አገልጋዮች ለሚያናንቁና ለሚያንኩዋስሱ ፣ ልባቸውንም ለመስበር የሚፈልጉትን ትምክህተኛ ፓስተሮችንና የቤተክርስቲያን አገልጋዮችን ነው :: ወደ መልዕክቱ እንለፍ ጌታ ዘመናችንን ይባርከው አባ ዮናስ ጌታነህ ሐዋርያዊ አገልጋይ
Saturday, 14 March 2020
Friday, 13 March 2020
Thursday, 12 March 2020
Wednesday, 11 March 2020
Tuesday, 10 March 2020
Monday, 9 March 2020
Sunday, 8 March 2020
የአህያዋና የተኩላው ክርክር (ከዲ/ን ዳንኤል ክብረት)
የአህያዋና የተኩላው ክርክር
(ከዲ/ን ዳንኤል ክብረት)
ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላ እና አህያ የሳር ቀለም እንዲህ ነው
እንዲያ ነው
በሚል ክርክር ውስጥ ገቡ።
አህያ ፡- “ የሳር ቀለም ቢጫማ ነው ” አለ።
ተኩላ ፡- “ በፍፁም ! አረንጓዴ ነው ” አለ።
ክርክራቸው እየጦፈ መጣ። ሊያስማማ የሚችል ነጥብ ላይ
መድረስ
አልቻሉም።
በመጫረሻም የጫካ ንጉስ ከሆነው አንበሳ ዘንድ ቀርበው
መሸማገል
እንዳለባቸው ወሰኑ።
ሽምግልናው ተጀመረ።
ሁለቱም የመከራከሪያ ሃሳባቸውን አቀረቡ። አንበሳም
የሁለቱን የመከራከያ
ነጥብ በጥሞና አዳመጠ። የፍርድ ሂደቱን ለመከታተል
የታደሙት እንስሳቶች
በሙሉ ውሳኔውን ለመስማት ጆሯቸውን ጣል አደረጉ።
አንበሳው ታዳሚውንም
ሆነ ተኩላውን ቅር የሚያሰኝ የፍርድ ውሳኔ አስተላለፈ።
ተኩላው በአንድ ወር
እስራት እንዲቀጣ ሲወሰንበት አህያው ደግሞ በነፃ ተሰናበተ።
በፍርዱ ውሳኔ ቅር የተሰኘው ተኩላ እንዲህ በሚል ስሞታ
አቀረበ ፡-
“ ክቡር አንበሳ ሆይ ! የሳር ቀለም አረንጓዴ አይደለምን ? ”
አንበሳም “ አዎ በርግጥ አረንጓዴ ነው ” በማለት መለሰ።
ተኩላውም “ ታዲያ በየትኛው ጥፋቴ ነው ለአንድ ወር ያክል
ዘብጥያ
እንድወርድ የወሰንክብኝ ” በማለት ጠየቀ።
አንበሳውም “ ትክክል ነህ ፤ በአመለካከትህ ቅንጣት ስህተት
አላስተዋልኩም።
ጥፋትህ ይህን መሰል በሆነ ጉዳይ ከአህያ ጋር ክርክር
ውስጥ መግባትህ
ነው። ነገሮችን በጥልቀት መረዳትና መገንዘብ ከማይችል
አካል ጋር መከራከር
ከጥቅሙ ጉዳቱ ሊያመዘን አንደሚችል ትምህርት ትቀስም
ዘንድ ብየ ነው
የአንድ ወር እስራት የወሰንኩብህ ” አለው።
(ከዲ/ን ዳንኤል ክብረት)
ከዕለታት አንድ ቀን ተኩላ እና አህያ የሳር ቀለም እንዲህ ነው
እንዲያ ነው
በሚል ክርክር ውስጥ ገቡ።
አህያ ፡- “ የሳር ቀለም ቢጫማ ነው ” አለ።
ተኩላ ፡- “ በፍፁም ! አረንጓዴ ነው ” አለ።
ክርክራቸው እየጦፈ መጣ። ሊያስማማ የሚችል ነጥብ ላይ
መድረስ
አልቻሉም።
በመጫረሻም የጫካ ንጉስ ከሆነው አንበሳ ዘንድ ቀርበው
መሸማገል
እንዳለባቸው ወሰኑ።
ሽምግልናው ተጀመረ።
ሁለቱም የመከራከሪያ ሃሳባቸውን አቀረቡ። አንበሳም
የሁለቱን የመከራከያ
ነጥብ በጥሞና አዳመጠ። የፍርድ ሂደቱን ለመከታተል
የታደሙት እንስሳቶች
በሙሉ ውሳኔውን ለመስማት ጆሯቸውን ጣል አደረጉ።
አንበሳው ታዳሚውንም
ሆነ ተኩላውን ቅር የሚያሰኝ የፍርድ ውሳኔ አስተላለፈ።
ተኩላው በአንድ ወር
እስራት እንዲቀጣ ሲወሰንበት አህያው ደግሞ በነፃ ተሰናበተ።
በፍርዱ ውሳኔ ቅር የተሰኘው ተኩላ እንዲህ በሚል ስሞታ
አቀረበ ፡-
“ ክቡር አንበሳ ሆይ ! የሳር ቀለም አረንጓዴ አይደለምን ? ”
አንበሳም “ አዎ በርግጥ አረንጓዴ ነው ” በማለት መለሰ።
ተኩላውም “ ታዲያ በየትኛው ጥፋቴ ነው ለአንድ ወር ያክል
ዘብጥያ
እንድወርድ የወሰንክብኝ ” በማለት ጠየቀ።
አንበሳውም “ ትክክል ነህ ፤ በአመለካከትህ ቅንጣት ስህተት
አላስተዋልኩም።
ጥፋትህ ይህን መሰል በሆነ ጉዳይ ከአህያ ጋር ክርክር
ውስጥ መግባትህ
ነው። ነገሮችን በጥልቀት መረዳትና መገንዘብ ከማይችል
አካል ጋር መከራከር
ከጥቅሙ ጉዳቱ ሊያመዘን አንደሚችል ትምህርት ትቀስም
ዘንድ ብየ ነው
የአንድ ወር እስራት የወሰንኩብህ ” አለው።
Saturday, 7 March 2020
አስማት ያለበት ድርሳነ ሚካኤል ( የቅዱስ ሚካኤል ድርሳን )

ድርሳነ ሚካኤል አስማትና መተት
እየሱስ በሚካኤል ክንፍ ላይ የአስማት ስሞችን ፃፈ!
እየሱስ በሚካኤል ክንፍ ላይ የአስማት ስሞችን ፃፈ!
ይህን ድርሳን የፃፈው የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ አባደማቲዎስ ነው በመፅሐፉም ውስጥ በመላኩ ገብርኤል ስም ጥንቆላና አስማት ተፅፏል ፃፈው የተባለው ደግሞ ኢየሱስ ነው ትርጉማቸው ምን እንደሆነ የማይታወቁ ቃላቶች የከበሩ እያለ ይጠራቸዋል ግማሾችን ደግሞ የእግዚአብሔር ኀቡዕ ስሞች ሲሆኑ ከገብርኤል እጅ የተገኙ ናቸው ይላቸዋል
ለነብያት ያልተገለፁ ስሞች ለአባ ደማቲዎሥ ተገልፀው ይሆን?
ድርሳነ ሚካኤል ዘኀዳር
ገፅ 39 እና 44
ገፅ 39 እና 44
92 በትሕትና ቃልም እነዚህን የከበሩ ቃላትን ተናገር " አካዕ አሜዕ ሌክ ቦኤ ኤንካ ካዚን አርያኪን ኤርናኬ ኬም ካዮን ፔጉ ጌሎ አስኤሌቅ አስሎ አስከማ አላሶሙ ኤቅሬው ያበስትክ ፒስኪር ጋርጎ አቢት ከቢስ ፌይኦ ፌኤ አንልካ ኢዊስ አብሶላ ኪፍ ካዕዊኑ አርህሉ አዋፅ አዊካ እሎ አሴሎ ዮብጎ ኤል አክዕዊ አስ ከመዕ ወዲናኬጓ ።
112 አካ ክስብኤል ቤቃ ጼቃ ሴቃ አልፍ ወዖ ቤጣ የውጣ ዮድ አኸያ ሸራኽያ አልመክኑ እነዚህ አስማቶች #እየሱስ #ክርስቶስ #በቅዱስ #ሚካኤል #በክንፎቹ #ላይ #የጻፈለት #ናቸው
እነዚህ ትርጉም የለላቸው ቃላቶች ምንድን ናቸው የገባው ያስረዳን እየሱስስ እውነት አስማትን ይሰራ ነበር?
ሔኖክ ዘአዶናይ – ድርሳነ ዑራኤል (ዘጥቅምት ምዕራፍ ሁለት ..አስማት ያለበት ድርሳነ ዑራኤል
ድርሳነ ዑራኤል (ዘጥቅምት ምዕራፍ ሁለት)
"አመድ በዘነመ በአምሳ ሰባት ዓመት የአረማውያን ጠላታቸው የሆነ ይነግሣል።አመድ ከዘነመ በኃላ የአረማውያን ነገሥታት አምላካችን የሰጣቸው ሰብዓ ሰባት ዘመን ካለቅ በኃላ ኃይልና ግዛት የላቸውም።ዳግመኛም መጋቢት ፱ ቀን ጥቂትች የከዋክብት ምልክቶች ይታያሉ።አመዳይ ወይም ውርጭ በዘነመ በሰብዓ ዓመት በኀዳር ፯ ቀን በእራሱ ላይ ሦስት የመስቀል ምልክት ያለው አንድ ኮከብ ይታያል።ከዚህ በኃላ የአረማውያን ዘመን ያልቅና የስሙ ምልክት #ና ተብሎ ከተመለከተው ንጉሥ የተወለዱ የኢትዮጵያ ነገሥታት ያሸንፏቸዋል።...."
#ሔኖክ #ሄ
"አመድ በዘነመ በአምሳ ሰባት ዓመት የአረማውያን ጠላታቸው የሆነ ይነግሣል።አመድ ከዘነመ በኃላ የአረማውያን ነገሥታት አምላካችን የሰጣቸው ሰብዓ ሰባት ዘመን ካለቅ በኃላ ኃይልና ግዛት የላቸውም።ዳግመኛም መጋቢት ፱ ቀን ጥቂትች የከዋክብት ምልክቶች ይታያሉ።አመዳይ ወይም ውርጭ በዘነመ በሰብዓ ዓመት በኀዳር ፯ ቀን በእራሱ ላይ ሦስት የመስቀል ምልክት ያለው አንድ ኮከብ ይታያል።ከዚህ በኃላ የአረማውያን ዘመን ያልቅና የስሙ ምልክት #ና ተብሎ ከተመለከተው ንጉሥ የተወለዱ የኢትዮጵያ ነገሥታት ያሸንፏቸዋል።...."
#ሔኖክ #ሄ

Subscribe to:
Posts (Atom)