መዝገበ ጸሎት የተለያዩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የጸሎት ክፍሎችን የያዘ መጽሐፍ ነው በዚህ መፅሐፍ ውስጥ ምን እንደሆነ ትርጉማቸው የማይታወቅ ቃላት እናገኛለን
መዝገበ ፀሎት የቅዱስ ሚካኤል ድርሳን
ከሰይጣን ወጥመድ ለማምለጥ ከአጋንንት ሁሉ ፀብ ለመዳን ይህንን አስማተ መለኮት እፀልያለሁ እንዲህ እያልኩ
ኤስኮ፣ አስሌ፣ኤፓ፣ኬነከምካም፣ ኤቦካ፣ ኪሮም ፣ ለካፍ ፣ፌኤ ፣ሎኬ፣ ወአርነኬ ፣ ንዕ ፣ ወአብሶላ ፣ አስሌክ ፣ አበስኩዕ ፣ አሜዕ ፣ አውፅዕ ፣ኤቃዕ ፣ አዎዕ ፣ ካብዕሬው ፣ አሜዕ ፣ አርጣሊዮን ፣ ያብሳት ፣ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ጸ ፣ ጸ
እነዚህ ትርጉም አልባ ቃላት የአምላክ ኀቡዕ ስሞች ናቸው ይለናል የመዝገበ ፀሎት ፀሀፊ ከሆኑ እነዚህ ስሞች በትኛው መፅሐፍና ለየትኛው ነብይ እንደተሰጡ ሚነገረን የኦርቶዶክስ አማኝ ይኖራል?

መዝገበ ፀሎት የቅዱስ ሚካኤል ድርሳን
ከሰይጣን ወጥመድ ለማምለጥ ከአጋንንት ሁሉ ፀብ ለመዳን ይህንን አስማተ መለኮት እፀልያለሁ እንዲህ እያልኩ
ኤስኮ፣ አስሌ፣ኤፓ፣ኬነከምካም፣ ኤቦካ፣ ኪሮም ፣ ለካፍ ፣ፌኤ ፣ሎኬ፣ ወአርነኬ ፣ ንዕ ፣ ወአብሶላ ፣ አስሌክ ፣ አበስኩዕ ፣ አሜዕ ፣ አውፅዕ ፣ኤቃዕ ፣ አዎዕ ፣ ካብዕሬው ፣ አሜዕ ፣ አርጣሊዮን ፣ ያብሳት ፣ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ ጸ ፣ጸ ፣ ጸ
እነዚህ ትርጉም አልባ ቃላት የአምላክ ኀቡዕ ስሞች ናቸው ይለናል የመዝገበ ፀሎት ፀሀፊ ከሆኑ እነዚህ ስሞች በትኛው መፅሐፍና ለየትኛው ነብይ እንደተሰጡ ሚነገረን የኦርቶዶክስ አማኝ ይኖራል?
