Saturday 13 July 2019

ክፍል ሁለት: ከ #Global_Faith_Mission_Ministries መስራችና ባለራዕይ ፓስተር ሜሮን ወ/ሐዋሪያት...በመጋቢ ሜሮን ወልደ ሐዋርያት የሚገርም የእምነት ማብራርያና በጸጋ የመኖር ጥቅም ፣ የእግዚአብሔር ጸጋ ምን እንደሆነ ፣ ቅድስናንም በተመለከተ በእግዚአብሔር ጸጋ ነው የምንቀደሰው ፣ ቅዱሳን ስለሆንን ባሕርያችን ስለሆነ በቅድስና እንኖራለን ለዚህም ቅድስና ሁልጊዜ ራሳችንን እንሰጣለን የቅድስናን ሕይወት የሚያስከትል የእግዚአብሔር ጸጋ ነው የክፍል ሁለት ድንቅ ትምህርት ነበር ስሙትና ተባረኩበት ባርያውን እግዚአብሔር ይባርከው ለዘመኑ ፣ ለትውልዱ መታነጽ እግዚአብሔር የቀሰቀሰው የእግዚአብሔር ሰው ስለሆነ እንደነዚህ ያሉትን ሰዎች በመባረክና ጸጋቸውንም በመካፈል መባረክ አለ ተባረኩ

No comments:

Post a Comment