Saturday 13 July 2019

የመልዕክት ርዕስ ፦ የተቋረጠው ነገር በነበረው በዚያው ክብር ይቀጥላል ( ዘፍጥረት 18 : 9 - 15 ) የመልዕክት ርዕስ ፦ የተቋረጠው ነገር በነበረው በዚያው ክብር ይቀጥላል ( ዘፍጥረት 18 : 9 - 15 ) ለሀገር እንዲሁም ለቤተክርስቲያን የተላለፈ መልዕክት ነው በዚህ ውስጥ ሀገራችን አሁን ካለችበት ችግር እንድትወጣ ፣ የሀገር መሪዎቻችንም መንፈሳዊ ጉልበትንና አቅምን ከእግዚአብሔር እንዲያገኙ እንዲሁም ለቤተክርስቲያን ከእግዚአብሔር የሆነ መነቃቃትና ፈውስ እንዲሆን ጸሎት ተደርጓል ስለዚህ ይህን መልዕክት ሰምታችሁ ከዚህ የምልጃና የልመና ጸሎት ጋር አብራችሁ በመሆንና በመጸለይም ሀገራችሁን ቤተክርስቲያናችሁንም ሆነ ትውልድን ጥቀሙ ተባረኩበት የእግዚአብሔር ቃል አገልጋይ ቆሞስ አባ ዮናስ ጌታነህ

No comments:

Post a Comment