Friday 5 July 2019

አገልጋይና አገልግሎቱ በሐዲስ ኪዳን ( ክፍል ሦስት ) አገልጋይና አገልግሎቱ በሐዲስ ኪዳን ( ክፍል ሦስት ) የትምህርቱ ዋና ዋና ሃሳቦች ሀ ) የተሳካለት አገልጋይ ምን ዓይነት እንደሆነ ለ) በሐዲስ ኪዳን ብዙ አገልጋዮች የጌታ ባርያ ተብለው የተጠሩበት ጉዳዩ ምን እንደሆነ ሐ ) አንድ አገልጋይ መንጋውን ከመጠበቅ አንጻር ምን ሊሆን እንደሚገባ መ ) አሁንም የእግዚአብሔርን መንጋ ከመጠበቅ አኳያ አንድ እረኛ ከምንደኛ እረኛ ተለይቶ የሚታወቀው በምን በምንድነው እነዚህን ዋና ዋና ሃሳቦች ተነጋግረንበታልና ተከታተሉ ቆሞስ አባ ዮናስ ጌታነህ

No comments:

Post a Comment