Thursday 1 November 2018

በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊጥ... በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊጥር 3 ) የተወደደ ሰው ከእግዚአብሔር የሚሆንለት ነገር የተወደደ ሰው ፦ ————————————————— 1ኛ ) እግዚአብሔር የሚጠላው ሰው የለውም ዘዳግም 1 : 26 - 28 ፣ የዮሐንስ ወንጌል 3 ፥ 16 ፤ 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 4 : 8 ፣ 16 ፤ 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 5 : 3 2ኛ ) ተማምኖ የሚኖርና በትከሻዎቹ መካከል የሚያድር ነው ዘዳግም 32 ፥ 10 - 12 ፤ ዘጸአት 19 ፥ 4 ፤ ኢሳይያስ 46 : 4 3ኛ ) ሕዝቡ ያልሆነውና ያልተወደደው ሕዝብ ሕዝቤ ተብሎና ተወድዶ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ ተብሎ የተጠራ ነው ሆሴዕ 2 : 1 ፣ 25 እና 26 ፤ ሮሜ 9 : 25 4ኛ ) እንደተወደደ መቅረት አለበት ነህምያ 13 : 16 5ኛ ) የሚጽናና እና እግዚአብሔርም የሚራራለት ነው ኢሳይያስ 61 : 2 ፤ ሉቃስ 4 : 17 - 19 6ኛ ) በእርሱ ላይ በተናገረ ቁጥር የሚያስበው ነው ኤርምያስ 31 : 20 7ኛ ) በአሕዛብ ሁሉ እርሱን የሚፈራና ጽድቅን የሚያደርግ ነው የሐዋርያት ሥራ 10 : 34- 35 አባ ዮናስ ጌታነህ ከጸአተ ግብጽ ኦርቶዶክሳዊና ሐዋርያዊ የተሃድሶ አገልግሎት

No comments:

Post a Comment