Friday 13 January 2017

የጾምና የጸሎት ጥሪ ለቅዱሳን ወገኖች


Image result for prayer





ሰላም ቅዱሳን ወገኖች የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛላችሁ ይህ Joshua Breakthrough Renewal Apostolic Ministry ነው በነገው ዕለት በካናዳ ኦታዋ የሰዓት አቆጣጠር 10 30 In the Morning  የሚጀምር የጾምና የጸሎት ጊዜ ይኖረናል ይህንንም የማስተላልፈው እንደተለመደው በፌስ ቡክ ላይቭ ስለሆነ በዚሁ በነገው ዕለት በሰዓቱ ተገኝታችሁ አብረን እንድንጸልይና በጌታም ፊት እንድንወድቅ ላሳስባችሁ እወዳለሁ ጌታ ዘመናችሁን ይባርክ 


የኔ ምስጋና ዝናብ እንደ ሌለው ደመና አይደለም የኔ ምስጋና 



  


ከተባረከችዋ ዘማሪት ሶፍያ ሽባባው መዝሙር  ጋር በመሆን የሚቀጥል የጽሞና ጸሎት 


ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ 




No comments:

Post a Comment