Friday, 31 May 2019
Thursday, 30 May 2019
Wednesday, 29 May 2019
Tuesday, 28 May 2019
Monday, 27 May 2019
Saturday, 25 May 2019
Friday, 24 May 2019
Thursday, 23 May 2019
Wednesday, 22 May 2019
Tuesday, 21 May 2019
የምንጥሳቸው ነገሮች B Pastor Miki ጨካኝ የእግዚአብሔር ባሮች ፣ የማያመቻምቹ ፣ የማይገላመጡ የተነሱበት ዘመን ላይ ስለደረስን ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን ምን አሉ የሚለውን ሳይሆን ምን አለ የሚለውን የሚሰማ ፣ ወሬን የማይሰማ ትውልድ ስለተነሳ ክብሩ ለጌታ ይሁን እንዲህ ያለ ትውልድ ጥሶ የሚወጣ ነው እንዲህ ያለ ትውልድ ፋሬስ ነው እግዚአብሔር ያለንን ለምነንና ተለማምጠን ፣ እጅ ነስተንና ጸባይ ገዝተን ሳይሆን ጥሰን እንወርሳለን የተወሰነልንን እነ ዛራ አይነጥቁንም የሰውን ወሬ የሐሰት ትንቢትንና የሰው መላምትን እንዲሁም የሰዎች ግምትን ጥሰን እንወርሳለን መጋቢ ሚካኤል ወንድሙን እግዚአብሔር ይባርከው
Monday, 20 May 2019
Saturday, 18 May 2019
Friday, 17 May 2019
Thursday, 16 May 2019
ባርያው አሞናዊ ጦብያ ለእስራኤል ልጆች መልካምን ነገር የሚሻ እንደመጣ በሰሙ ጊዜ ተበሳጩ ( ነህምያ 2 ፥ 10 )ባርያው አሞናዊ ጦብያ ለእስራኤል ልጆች መልካምን ነገር የሚሻ እንደመጣ በሰሙ ጊዜ ተበሳጩ ( ነህምያ 2 ፥ 10 ) በዚህ ውስጥ የምናነሳቸው ሃሳቦች ምንም እንኳ ሖርናዊው ሰንባላጥና አሞናዊው ሹም ጦብያ ይህን ሰምተው የተበሳጩና የዚህንም ሰው ሥራ ለማስተጓጐል የቻሉትን ያህል ሙከራ ያደረጉ ቢሆንም ይሄ ሰው ግን ለእስራኤል ልጆች መልካምን ነገር በመሻት ተቀስቅሶ የመጣ ብቻ ሳይሆን ይሄ መልካም ነገር ወደ ተግባራዊው እውነት እንዲለወጥ በአምላኩ ፊት አስቀድሞ ዝግጅት ያደረገ እና በእግዚአብሔርም እጅ የመጣ ነው :: ይህንን የእግዚአብሔር ቃል እውነት ዛሬ እንመለከታለን ቃሉን በመስማት ለሌሎችም በማካፈልና ሼር በማድረግ ተባረኩ አባ ዮናስ ጌታነህ
Tuesday, 14 May 2019
Monday, 13 May 2019
Saturday, 11 May 2019
Thursday, 9 May 2019
Tuesday, 7 May 2019
የምንባቡ ኃይለ ቃል ፦ የእስራኤልም ልጆች ሰምተው ፍልስጥኤማውያንን ፈሩ 1ኛ ሳሙኤል 7 በሙሉ ፣ ቁጥር 7የምንባቡ ኃይለ ቃል ፦ የእስራኤልም ልጆች ሰምተው ፍልስጥኤማውያንን ፈሩ ( 1ኛ ሳሙኤል 7 በሙሉ ፣ ቁጥር 7 ) የተወደዳችሁ ወገኖች ከምንባቡ እንደምንመለከተው ሃያ ዓመት ሙሉ አዝነው እግዚአብሔርን የተከተሉ እስራኤላውያን በአሊምንና አስታሮትን አርቀዋል :: እግዚአብሔርንም ብቻ አምልከዋል :: :: ከዚህም ባሻገር ወደ ምጽጳም ተሰብስበው ፣ውሃ ቀድተው በእግዚአብሔር ፊት በማፍሰስ እውነተኛና ትክክለኛ ንስሐ ገብተው በዚያን ቀን ጾመዋል:: ከዚህ የተነሳ ሳሙኤልም በእስራኤል ልጆች ላይ በምጽጳ ፈርዶአል :: ይህ ሁሉ ከሆነ ታድያ የእስራኤልም ልጆች ሰምተው ፍልስጥኤማውያንን ስለምን ፈሩ ? ስለምንስ አሁንም የእስራኤል ልጆች ሳሙኤልን ከፍልስጥኤማውያን እጅ ያድነን ዘንድ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር ትጸልይልን ዘንድ አትታክት ሊሉት ቻሉ ? ሳሙኤልም ወደ እግዚአብሔር ጸልዮ እግዚአብሔር ጸሎቱን ሰማው :: እስራኤልም ከፍልስጥኤማውያን ሊዋጉ በቀረቡ ጊዜ ጌታ እግዚአብሔር በፍልስጥኤማውያን ላይ ታላቅ ነጐድጓድ አንጐዳጎደ አስደነገጣቸውም :: በእስራኤላውያንም ፊት ድል ተመቱ እያለ ምንባቡ ይቀጥላል ::ነገር ግን ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ ሳሙኤልም አንድ ድንጋይ ወስዶ በምጽጳና በሼን መካከል አኖረው :: ስሙንም እስካሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል ሲል ሲል አቤንኤዜር ብሎ ጠራው ይለናል ::ይሁን እንጂ ታድያ ለእስራኤል ሳይታክት የጸለየው ሳሙኤል ሆኖ ሳለ ደግሞም የጸለየ ብቻ ሳይሆን በዚሁ በእግዚአብሔር ፊት የተሰማ ፣ ለውጤትም የበቃ እና እስራኤልንም ያበቃ እርሱ ሆኖ ሳለ እስካሁን ድረስ እግዚአብሔር ረድቶናል ሲል አቤንኤዜር የማለቱ ጉዳይ አሁን ላይ በአገልግሎት ተሰይመን ጌታን በማገልገል ለምንገኘው ለእኛ የሚሰጠን ትርጉም ምን ምንድነው የሚሉትንና የመሣሠሉትን ጥያቄዎች ይሄ መልዕክት ይመልሳል ብዬ አምናለሁ ወደ መልዕክቱ በማለፍ የቪዲዮውን መልዕክት በማስተዋል ሆነን እንስማ ተባረኩልኝ አባ ዮናስ ጌታነህ
Sunday, 5 May 2019
Saturday, 4 May 2019
Friday, 3 May 2019
Thursday, 2 May 2019
Subscribe to:
Posts (Atom)