Saturday 20 April 2019

በ1980 ዕትም መጽሐፍና በ2000 ዕትም ባሉ የአዋልድ መጻሕፍት መካከል ያሉ ልዩነቶች በ1980 ዕትም መጽሐፍና በ2000 ዕትም ባሉ የአዋልድ መጻሕፍት መካከል ያሉ ልዩነቶች የሁለቱ መጻሕፍት ልዩነት የሚጀምረው ከማውጫው ነው በ1980 ዕትም መጽሐፍ መጽሐፈ አስቴር ሁለት ጊዜ ታተመ በ2000 ዕትም መጽሐፈ አስቴር አንድ ጊዜ ብቻ ታተመ ( አንዱን ብቻ ወስዶአል ) በ1980 ዕትም መጽሐፍ ጸሎተ ምናሴ ፣ መዝሙረ ሠለስቱ ደቂቅና ተረፈ ዳንኤል ታትመው ፣ ተጽፈውና ተካተው ሲገኙ በ2000 ዕትም መጽሐፍ እነዚህ መጻሕፍት የሉም በ2000 ዕትም መጽሐፍ ተረፈ ባሮክ ተጽፎና ታትሞ ይገኛል በ1980 ዕትም መጽሐፍ ግን ተረፈ ባሮክ የለም ከዚህ በመነሳት ወደ ቆጠራው ሲገባ በሁለቱ መጻሕፍት መካከል የቁጥር ልዩነት መኖሩን ለመረዳት እንችላለን የትምህርቱ አቅራቢ: —— አባ ዮናስ ጌታነህ

No comments:

Post a Comment