Thursday, 8 November 2018

በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊጥ...በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊጥር 5 ) አስፈሪው የእግዚአብሔር ቁጣ በልዝብ ምላስም ሆነ በስጦታችን ልናበርደው የማንችለው ነው ( ምሳሌ 15 ፥ 1 ፣ ምሳሌ 21 ፥ 14 ) በፊንሐስ አማካኝነት፦ዘኊልቁ 25 ፥ 7 _ 13 ሀ ) መቅሰፍት ከእስራኤል የተከለከለበት ለ ) የእግዚአብሔር ቁጣ ከእስራኤል የተመለሰበት ሐ ) ለእስራኤል ልጆች ማስተስረይ የመጣበት ነው አስፈሪውና ጽኑዕ የእግዚአብሔር ቁጣ ከሕዝቡ እንዲከለከል እግዚአብሔርም ቁጣውን ከሕዝቡ እንዲመልስ በእግዚአብሔር ቅንዓት በመካከል የሚቀና ፊንሐስ ያስፈልጋል ዘኊልቁ 25 ፥ 11 ሀ ) እንደ ዔሊ እርሱ እግዚአብሔር ነው ደስ ያሰኘውን ያድርግ የማይል ( መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ 3 ፥ 18 ) ለ ) ንቂ ቁሚ የሚል ኢሳይያስ 51 ፥ 17 ፤ መሣፍንት 5 ፥ 12 ፣ የሐዋርያት ሥራ 2 ፥40 - 42 ስለዚህ፦ አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል ( ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5 : 14 ) ሐ ) ደግመሽ አትጠቺው የሚል ኢሳይያስ 51 ፥ 22 ፤ የዮሐንስ ወንጌል 8 : 1 - 11 መ ) ጠጉርሽን ቁረጪ ጣይውም የሚል ኤርምያስ 7 ፥ 29 ፣ ራዕይ 3 : 1 - 6 ፣ 15 - 22 ከዚህ የተነሣ በማይታዘዙት ልጆች ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣልና ማንም በከንቱ ንግግር አያታልላችሁ ይለናል 1ኛ ነገሥት 13 ፥ 18 ፤ ወደ ኤፌሶን ሰዎች 5 : 6 ፤ 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4 :2 ፤ ሮሜ ፤ 2ኛ ጴጥሮስ 3 : 16 - 18 አባ ዮናስ ጌታነህ ከጸአተ ግብጽ ኦርቶዶክሳዊና ሐዋርያዊ የተሃድሶ አገልግሎት

Monday, 5 November 2018

በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊ...በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊጥር 4 ) ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች ስለሆንን እግዚአብሔርን የሚወድ ማንነት የለንም ኤፌሶን 2 : 3 የእግዚአብሔር ቁጣና የሰው ቁጣ ልዩነታቸው ሀ ) የእግዚአብሔር ቁጣ ፦ የእግዚአብሔር ቁጣ እንደ ሰው ቁጣ ቶሎ የሚነሣና የሚበርድ አይደለም እንደገናም እግዚአብሔር በባሕርዩ ቁጣ የለበትም ነገር ግን ቅዱስና ጻድቅ ስለሆነ በኃጢአት ምክንያት ይቆጣል ቁጣውም በፍርዱ ይታያል ትንቢተ ኢሳይያስ 59 : 1- 4 ፤ ትንቢተ ኢሳይያስ 53 በሙሉ ዘኁልቁ 25 : 7 - 13 ፤ ትንቢተ ዘካርያስ 8 : 14 - 16 የዮሐንስ ወንጌል 3 : 36 ፤ ሮሜ 1: 18 ፤ ሮሜ 2 :5 ፤ ኤፌሶን 5 : 6 ለ ) የሰው ቁጣ ከፍርሃትና ከኩራት ከስንፍናም የሚመጣ በመሆኑ ቶሎ የሚነሣና የሚበርድም ነው ከዚህም ባሻገር በቃሉ እና በመንፈሱ እውነት ካልታረመና ካልተገታ የሥጋ ሥራ ስለሆነ አሳዛኝ ውጤትን ያመጣል ዘፍጥረት 27 : 41 - 45 ፤ ዘፍጥረት 30 : 1- 3 ፤ ዘፍጥረት 49 :6 እና 7 ፤ ምሣሌ 27 : 4 ሐ ) ልዝብ መልስ ወይም ስጦታ የሰውን ቁጣ ሊያበርድ ይችላል ምሣሌ 15 : 1 ፤ ምሣሌ 21 : 14 መ ) የእግዚአብሔር ቁጣ ግን የሰው ቁጣ ስላልሆነ በልዝብ መልስም ሆነ ስጦታ ልናበርደው አንችልም 1ኛ ሳሙኤል 15 : 13 - 16 ፤ትንቢተ ኤርምያስ : 12 : 2 የማቴዎስ ወንጌል 15 : 8 ፤ የማርቆስ ወንጌል 7 : 6 ፤ ቲቶ 1 : 16 ትንቢተ ኢሳይያስ 1 : 11 - 16 ፤ ሆሴዕ 6 : 6 ሠ ) ለእግዚአብሔር የሚገኝ እውነተኝነት መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 19 : 18 አባ ዮናስ ጌታነህ ከጸአተ ግብጽ ኦርቶዶክሳዊና ሐዋርያዊ የተሃድሶ አገልግሎት

በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊ...በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊጥር 4 ) ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች ስለሆንን እግዚአብሔርን የሚወድ ማንነት የለንም ኤፌሶን 2 : 3 የእግዚአብሔር ቁጣና የሰው ቁጣ ልዩነታቸው ሀ ) የእግዚአብሔር ቁጣ ፦ የእግዚአብሔር ቁጣ እንደ ሰው ቁጣ ቶሎ የሚነሣና የሚበርድ አይደለም እንደገናም እግዚአብሔር በባሕርዩ ቁጣ የለበትም ነገር ግን ቅዱስና ጻድቅ ስለሆነ በኃጢአት ምክንያት ይቆጣል ቁጣውም በፍርዱ ይታያል ትንቢተ ኢሳይያስ 59 : 1- 4 ፤ ትንቢተ ኢሳይያስ 53 በሙሉ ዘኁልቁ 25 : 7 - 13 ፤ ትንቢተ ዘካርያስ 8 : 14 - 16 የዮሐንስ ወንጌል 3 : 36 ፤ ሮሜ 1: 18 ፤ ሮሜ 2 :5 ፤ ኤፌሶን 5 : 6 ለ ) የሰው ቁጣ ከፍርሃትና ከኩራት ከስንፍናም የሚመጣ በመሆኑ ቶሎ የሚነሣና የሚበርድም ነው ከዚህም ባሻገር በቃሉ እና በመንፈሱ እውነት ካልታረመና ካልተገታ የሥጋ ሥራ ስለሆነ አሳዛኝ ውጤትን ያመጣል ዘፍጥረት 27 : 41 - 45 ፤ ዘፍጥረት 30 : 1- 3 ፤ ዘፍጥረት 49 :6 እና 7 ፤ ምሣሌ 27 : 4 ሐ ) ልዝብ መልስ ወይም ስጦታ የሰውን ቁጣ ሊያበርድ ይችላል ምሣሌ 15 : 1 ፤ ምሣሌ 21 : 14 መ ) የእግዚአብሔር ቁጣ ግን የሰው ቁጣ ስላልሆነ በልዝብ መልስም ሆነ ስጦታ ልናበርደው አንችልም 1ኛ ሳሙኤል 15 : 13 - 16 ፤ትንቢተ ኤርምያስ : 12 : 2 የማቴዎስ ወንጌል 15 : 8 ፤ የማርቆስ ወንጌል 7 : 6 ፤ ቲቶ 1 : 16 ትንቢተ ኢሳይያስ 1 : 11 - 16 ፤ ሆሴዕ 6 : 6 ሠ ) ለእግዚአብሔር የሚገኝ እውነተኝነት መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 19 : 18 አባ ዮናስ ጌታነህ ከጸአተ ግብጽ ኦርቶዶክሳዊና ሐዋርያዊ የተሃድሶ አገልግሎት

Thursday, 1 November 2018

በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊጥ... በዘርዓ ያዕቆብ ዘመን ተሰግስገው የገቡ ፣ እግዚአብሔርን የተኩ ፣ የአማልክት አምልኮዎች ( ክፍል ሰባት ) ( ቊጥር 3 ) የተወደደ ሰው ከእግዚአብሔር የሚሆንለት ነገር የተወደደ ሰው ፦ ————————————————— 1ኛ ) እግዚአብሔር የሚጠላው ሰው የለውም ዘዳግም 1 : 26 - 28 ፣ የዮሐንስ ወንጌል 3 ፥ 16 ፤ 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 4 : 8 ፣ 16 ፤ 1ኛ የዮሐንስ መልእክት 5 : 3 2ኛ ) ተማምኖ የሚኖርና በትከሻዎቹ መካከል የሚያድር ነው ዘዳግም 32 ፥ 10 - 12 ፤ ዘጸአት 19 ፥ 4 ፤ ኢሳይያስ 46 : 4 3ኛ ) ሕዝቡ ያልሆነውና ያልተወደደው ሕዝብ ሕዝቤ ተብሎና ተወድዶ የሕያው የእግዚአብሔር ልጅ ተብሎ የተጠራ ነው ሆሴዕ 2 : 1 ፣ 25 እና 26 ፤ ሮሜ 9 : 25 4ኛ ) እንደተወደደ መቅረት አለበት ነህምያ 13 : 16 5ኛ ) የሚጽናና እና እግዚአብሔርም የሚራራለት ነው ኢሳይያስ 61 : 2 ፤ ሉቃስ 4 : 17 - 19 6ኛ ) በእርሱ ላይ በተናገረ ቁጥር የሚያስበው ነው ኤርምያስ 31 : 20 7ኛ ) በአሕዛብ ሁሉ እርሱን የሚፈራና ጽድቅን የሚያደርግ ነው የሐዋርያት ሥራ 10 : 34- 35 አባ ዮናስ ጌታነህ ከጸአተ ግብጽ ኦርቶዶክሳዊና ሐዋርያዊ የተሃድሶ አገልግሎት