Wednesday, 13 April 2016
(ትምህርት ሁለት) የትምህርቱ ርዕስ :- ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር የለም ( ትንቢተ ኤርምያስ 32 ፥ 17 ትን..ትምህርት ሁለት ሁሉም ሰው ሊሰማው የሚገባ ወቅታዊ እና ትምህርት አዘል መልዕክት ነው የትምህርቱ ርዕስ ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር የለም የሚል ሲሆን :---------------- የምንባቡ መነሻ ሃሳብ ደግሞ የኤርምያስ የትንቢት መጽሐፍ ነው ቃሉም እንዲህ ይላል ለኔርያ ልጅ ለባሮክም የውሉን ወረቀት ከሰጠሁት በኋላ፥ እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም ትንቢተ ኤርምያስ 32 ፥ 17 ይህ ትምህርት በኢትዮጵያ ክርስቲያን ብሮድ ካስት የፓልቶክ አገልግሎት ውስጥ ኃይልን ስለመታጠቅ በሚል ርዕስ ተዘጋጅቶ ከቀረቡት ትምህርቶች መካከል የተወሰደና ጥቂቱን ሃሳብ የያዘ ነው ሙሉውን ትምህርት እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ወደፊት የማቀርበው ይሆናል በዚህ አጋጣሚ ግን የፓልቶክን አገልግሎት ለማታውቁ በየሳምንቱ ማክሰኞ በእኔ የሰዓት አቆጣጠር ከ 10 ፥ 30 ማለዳ ላይ ጀምሮ በዚሁ ሩም በእኔ በባርያው የሚተላለፍ ትምህርት ስላለ እርሱን እየገባችሁ መከታተል የምትችሉ መሆናሁን ማሳሰብ እወዳለሁ ሩሙ ማለትም የኢትዮጵያ ክርስቲያን ብሮድ ካስት የፓልቶክ አገልግሎት የ24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጥ ነው ስለዚህ ጊዜ ያላችሁ ወገኖች በእነዚህ ሰዓታቶች ሁሉ እየገባችሁ መካፈል የምትችሉ መሆናችሁን ላሳስባችሁ እወዳለሁ ጌታ ይባርካችሁ በመቀጠልም ወዳዘጋጀሁት የትምህርት ሃሳብ ስመጣ ይህንን ጸሎት ኤርምያስ እንዲህ ሲል የጸለየው ጸሎት ቢሆንም በትላንትናው ዘመን በኤርምያስ ብቻ ሳይሆን አሁንም ላይ ባለ ዘመንና እስከ ለዘላለሙም ከእግዚአብሔር ያለፈ ፣ ከእግዚአብሔርም የሚያቅት ምንም ነገር የሌለ መሆኑን የክፍሉ ሃሳብ ይጠቁማል ለዚህም ነው እንግዲህ ኤርምያስ አሁንም በትንቢቱ አቤቱ እንዳንተ ያለ የለም አንተ ታላቅ ነህ ስምህም በኃይል ታላቅ ነው ሲል የነገረን ትንቢተ ኤርምያስ 10 ፥ 6 የእግዚአብሔር ታላቅነት በየት በየት ቦታ እና ለምን ለምን ጉዳይ ተገለጠ ስንል ደግሞ በቪዲዮ የሚለቀቀው ትምህርት ስላለ እርሱ ሰፊውን ሃሳብ ይዞ ይመልስልናል ከዚህም ባሸገር የዚህ ትምህርታዊ መልዕክት ዋናውና አንኳሩ ሃሳብ እነዚህ ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር እንደሌለ የተረዱ እና የተባሉትን ነገር ሁሉ የሆኑ ሰዎች ሕይወት ምን እንደሚመስል የሚቃኝ ሲሆን ከተባሉት ነገር ውጪ ያደረጉ ሰዎች ደግሞ ሕይወታቸው ምን እንደሚመስል ትምህርቱ በሰፊው አብራርቶ ይዘረዝራል ይህ ትምህርት ከቤተሰብ ጀምሮ በማኅበረሰብ መካከል ባለ የሥራ ዘርፍ ፣ በቤተክርስቲያንና በመሣሠሉት የሃላፊነት ቦታዎችን ይዘው የሚንቀሳቀሱትን ሰዎች ተግባርና የተሰጣቸውን ሃላፊነት ጭምር በምን መንገድ ሊወጡት እንደሚገባ በሰፊው የሚያብራራ ፣ የሚያትትና የሚያስተምርም ነው ታድያ ይህንን ትምህርት አስተውለን እንደሚገባ ከተከታተልነው በተገቢው መንገድ እንደምንጠቀም ሕይወታችንም በዚሁ ቃል በብዙ እንደሚለወጥ እምነቴ ነው ውድ የቃሉ አድማጮች ቅዱሳን ወገኖች በሙሉ እንግዲህ ይህን በቪዲዮ የሚለቀቀውን ትምህርት ከሰማችሁ በኋላ ለሌሎች ሊሰሙ ለሚፈልጉ ወገኖች ሁሉ ሼር በማድረግ ትምህርቱን እንድታሰሙ ከታላቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ አሜን Joshua Breakthrough Renewal Teaching and Preaching Ministry ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ .
Monday, 11 April 2016
(ትምህርት ሁለት)የትምህርቱ ርዕስ :- ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር የለም ( ትንቢተ ኤርምያስ 32 ፥ 17 ትንቢ..ትምህርት ሁለት ሁሉም ሰው ሊሰማው የሚገባ ወቅታዊ እና ትምህርት አዘል መልዕክት ነው የትምህርቱ ርዕስ ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር የለም የሚል ሲሆን :---------------- የምንባቡ መነሻ ሃሳብ ደግሞ የኤርምያስ የትንቢት መጽሐፍ ነው ቃሉም እንዲህ ይላል ለኔርያ ልጅ ለባሮክም የውሉን ወረቀት ከሰጠሁት በኋላ፥ እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም ትንቢተ ኤርምያስ 32 ፥ 17 ይህ ትምህርት በኢትዮጵያ ክርስቲያን ብሮድ ካስት የፓልቶክ አገልግሎት ውስጥ ኃይልን ስለመታጠቅ በሚል ርዕስ ተዘጋጅቶ ከቀረቡት ትምህርቶች መካከል የተወሰደና ጥቂቱን ሃሳብ የያዘ ነው ሙሉውን ትምህርት እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ወደፊት የማቀርበው ይሆናል በዚህ አጋጣሚ ግን የፓልቶክን አገልግሎት ለማታውቁ በየሳምንቱ ማክሰኞ በእኔ የሰዓት አቆጣጠር ከ 10 ፥ 30 ማለዳ ላይ ጀምሮ በዚሁ ሩም በእኔ በባርያው የሚተላለፍ ትምህርት ስላለ እርሱን እየገባችሁ መከታተል የምትችሉ መሆናሁን ማሳሰብ እወዳለሁ ሩሙ ማለትም የኢትዮጵያ ክርስቲያን ብሮድ ካስት የፓልቶክ አገልግሎት የ24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጥ ነው ስለዚህ ጊዜ ያላችሁ ወገኖች በእነዚህ ሰዓታቶች ሁሉ እየገባችሁ መካፈል የምትችሉ መሆናችሁን ላሳስባችሁ እወዳለሁ ጌታ ይባርካችሁ በመቀጠልም ወዳዘጋጀሁት የትምህርት ሃሳብ ስመጣ ይህንን ጸሎት ኤርምያስ እንዲህ ሲል የጸለየው ጸሎት ቢሆንም በትላንትናው ዘመን በኤርምያስ ብቻ ሳይሆን አሁንም ላይ ባለ ዘመንና እስከ ለዘላለሙም ከእግዚአብሔር ያለፈ ፣ ከእግዚአብሔርም የሚያቅት ምንም ነገር የሌለ መሆኑን የክፍሉ ሃሳብ ይጠቁማል ለዚህም ነው እንግዲህ ኤርምያስ አሁንም በትንቢቱ አቤቱ እንዳንተ ያለ የለም አንተ ታላቅ ነህ ስምህም በኃይል ታላቅ ነው ሲል የነገረን ትንቢተ ኤርምያስ 10 ፥ 6 የእግዚአብሔር ታላቅነት በየት በየት ቦታ እና ለምን ለምን ጉዳይ ተገለጠ ስንል ደግሞ በቪዲዮ የሚለቀቀው ትምህርት ስላለ እርሱ ሰፊውን ሃሳብ ይዞ ይመልስልናል ከዚህም ባሸገር የዚህ ትምህርታዊ መልዕክት ዋናውና አንኳሩ ሃሳብ እነዚህ ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር እንደሌለ የተረዱ እና የተባሉትን ነገር ሁሉ የሆኑ ሰዎች ሕይወት ምን እንደሚመስል የሚቃኝ ሲሆን ከተባሉት ነገር ውጪ ያደረጉ ሰዎች ደግሞ ሕይወታቸው ምን እንደሚመስል ትምህርቱ በሰፊው አብራርቶ ይዘረዝራል ይህ ትምህርት ከቤተሰብ ጀምሮ በማኅበረሰብ መካከል ባለ የሥራ ዘርፍ ፣ በቤተክርስቲያንና በመሣሠሉት የሃላፊነት ቦታዎችን ይዘው የሚንቀሳቀሱትን ሰዎች ተግባርና የተሰጣቸውን ሃላፊነት ጭምር በምን መንገድ ሊወጡት እንደሚገባ በሰፊው የሚያብራራ ፣ የሚያትትና የሚያስተምርም ነው ታድያ ይህንን ትምህርት አስተውለን እንደሚገባ ከተከታተልነው በተገቢው መንገድ እንደምንጠቀም ሕይወታችንም በዚሁ ቃል በብዙ እንደሚለወጥ እምነቴ ነው ውድ የቃሉ አድማጮች ቅዱሳን ወገኖች በሙሉ እንግዲህ ይህን በቪዲዮ የሚለቀቀውን ትምህርት ከሰማችሁ በኋላ ለሌሎች ሊሰሙ ለሚፈልጉ ወገኖች ሁሉ ሼር በማድረግ ትምህርቱን እንድታሰሙ ከታላቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ አሜን Joshua Breakthrough Renewal Teaching and Preaching Ministry ቀሲስ አባዮናስ ጌታነህ .
Saturday, 9 April 2016
Thursday, 7 April 2016
የትምህርቱ ርዕስ :- ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር የለም ( ትንቢተ ኤርምያስ 32 ፥ 17 ትንቢተ ኤርምያስ 10 ...ሁሉም ሰው ሊሰማው የሚገባ ወቅታዊ እና ትምህርት አዘል መልዕክት ነው የትምህርቱ ርዕስ ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር የለም የሚል ሲሆን :---------------- የምንባቡ መነሻ ሃሳብ ደግሞ የኤርምያስ የትንቢት መጽሐፍ ነው ቃሉም እንዲህ ይላል ለኔርያ ልጅ ለባሮክም የውሉን ወረቀት ከሰጠሁት በኋላ፥ እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም ትንቢተ ኤርምያስ 32 ፥ 17 ይህ ትምህርት በኢትዮጵያ ክርስቲያን ብሮድ ካስት የፓልቶክ አገልግሎት ውስጥ ኃይልን ስለመታጠቅ በሚል ርዕስ ተዘጋጅቶ ከቀረቡት ትምህርቶች መካከል የተወሰደና ጥቂቱን ሃሳብ የያዘ ነው ሙሉውን ትምህርት እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ወደፊት የማቀርበው ይሆናል በዚህ አጋጣሚ ግን የፓልቶክን አገልግሎት ለማታውቁ በየሳምንቱ ማክሰኞ በእኔ የሰዓት አቆጣጠር ከ 10 ፥ 30 ማለዳ ላይ ጀምሮ በዚሁ ሩም በእኔ በባርያው የሚተላለፍ ትምህርት ስላለ እርሱን እየገባችሁ መከታተል የምትችሉ መሆናሁን ማሳሰብ እወዳለሁ ሩሙ ማለትም የኢትዮጵያ ክርስቲያን ብሮድ ካስት የፓልቶክ አገልግሎት የ24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጥ ነው ስለዚህ ጊዜ ያላችሁ ወገኖች በእነዚህ ሰዓታቶች ሁሉ እየገባችሁ መካፈል የምትችሉ መሆናችሁን ላሳስባችሁ እወዳለሁ ጌታ ይባርካችሁ በመቀጠልም ወዳዘጋጀሁት የትምህርት ሃሳብ ስመጣ ይህንን ጸሎት ኤርምያስ እንዲህ ሲል የጸለየው ጸሎት ቢሆንም በትላንትናው ዘመን በኤርምያስ ብቻ ሳይሆን አሁንም ላይ ባለ ዘመንና እስከ ለዘላለሙም ከእግዚአብሔር ያለፈ ፣ ከእግዚአብሔርም የሚያቅት ምንም ነገር የሌለ መሆኑን የክፍሉ ሃሳብ ይጠቁማል ለዚህም ነው እንግዲህ ኤርምያስ አሁንም በትንቢቱ አቤቱ እንዳንተ ያለ የለም አንተ ታላቅ ነህ ስምህም በኃይል ታላቅ ነው ሲል የነገረን ትንቢተ ኤርምያስ 10 ፥ 6 የእግዚአብሔር ታላቅነት በየት በየት ቦታ እና ለምን ለምን ጉዳይ ተገለጠ ስንል ደግሞ በቪዲዮ የሚለቀቀው ትምህርት ስላለ እርሱ ሰፊውን ሃሳብ ይዞ ይመልስልናል ከዚህም ባሸገር የዚህ ትምህርታዊ መልዕክት ዋናውና አንኳሩ ሃሳብ እነዚህ ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር እንደሌለ የተረዱ እና የተባሉትን ነገር ሁሉ የሆኑ ሰዎች ሕይወት ምን እንደሚመስል የሚቃኝ ሲሆን ከተባሉት ነገር ውጪ ያደረጉ ሰዎች ደግሞ ሕይወታቸው ምን እንደሚመስል ትምህርቱ በሰፊው አብራርቶ ይዘረዝራል ይህ ትምህርት ከቤተሰብ ጀምሮ በማኅበረሰብ መካከል ባለ የሥራ ዘርፍ ፣ በቤተክርስቲያንና በመሣሠሉት የሃላፊነት ቦታዎችን ይዘው የሚንቀሳቀሱትን ሰዎች ተግባርና የተሰጣቸውን ሃላፊነት ጭምር በምን መንገድ ሊወጡት እንደሚገባ በሰፊው የሚያብራራ ፣ የሚያትትና የሚያስተምርም ነው ታድያ ይህንን ትምህርት አስተውለን እንደሚገባ ከተከታተልነው በተገቢው መንገድ እንደምንጠቀም ሕይወታችንም በዚሁ ቃል በብዙ እንደሚለወጥ እምነቴ ነው ውድ የቃሉ አድማጮች ቅዱሳን ወገኖች በሙሉ እንግዲህ ይህን በቪዲዮ የሚለቀቀውን ትምህርት ከሰማችሁ በኋላ ለሌሎች ሊሰሙ ለሚፈልጉ ወገኖች ሁሉ ሼር በማድረግ ትምህርቱን እንድታሰሙ ከታላቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ አሜን Joshua Breakthrough Renewal Teaching and Preaching Ministry ቀሲስ አባዮናስ ጌታነህ
Wednesday, 6 April 2016
የትምህርቱ ርዕስ :- ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር የለም ( ትንቢተ ኤርምያስ 32 ፥ 17 ትንቢተ ኤርምያስ 10 ..ሁሉም ሰው ሊሰማው የሚገባ ወቅታዊ እና ትምህርት አዘል መልዕክት ነው የትምህርቱ ርዕስ ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር የለም የሚል ሲሆን :---------------- የምንባቡ መነሻ ሃሳብ ደግሞ የኤርምያስ የትንቢት መጽሐፍ ነው ቃሉም እንዲህ ይላል ለኔርያ ልጅ ለባሮክም የውሉን ወረቀት ከሰጠሁት በኋላ፥ እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም ትንቢተ ኤርምያስ 32 ፥ 17 ይህ ትምህርት በኢትዮጵያ ክርስቲያን ብሮድ ካስት የፓልቶክ አገልግሎት ውስጥ ኃይልን ስለመታጠቅ በሚል ርዕስ ተዘጋጅቶ ከቀረቡት ትምህርቶች መካከል የተወሰደና ጥቂቱን ሃሳብ የያዘ ነው ሙሉውን ትምህርት እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ወደፊት የማቀርበው ይሆናል በዚህ አጋጣሚ ግን የፓልቶክን አገልግሎት ለማታውቁ በየሳምንቱ ማክሰኞ በእኔ የሰዓት አቆጣጠር ከ 10 ፥ 30 ማለዳ ላይ ጀምሮ በዚሁ ሩም በእኔ በባርያው የሚተላለፍ ትምህርት ስላለ እርሱን እየገባችሁ መከታተል የምትችሉ መሆናሁን ማሳሰብ እወዳለሁ ሩሙ ማለትም የኢትዮጵያ ክርስቲያን ብሮድ ካስት የፓልቶክ አገልግሎት የ24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጥ ነው ስለዚህ ጊዜ ያላችሁ ወገኖች በእነዚህ ሰዓታቶች ሁሉ እየገባችሁ መካፈል የምትችሉ መሆናችሁን ላሳስባችሁ እወዳለሁ ጌታ ይባርካችሁ በመቀጠልም ወዳዘጋጀሁት የትምህርት ሃሳብ ስመጣ ይህንን ጸሎት ኤርምያስ እንዲህ ሲል የጸለየው ጸሎት ቢሆንም በትላንትናው ዘመን በኤርምያስ ብቻ ሳይሆን አሁንም ላይ ባለ ዘመንና እስከ ለዘላለሙም ከእግዚአብሔር ያለፈ ፣ ከእግዚአብሔርም የሚያቅት ምንም ነገር የሌለ መሆኑን የክፍሉ ሃሳብ ይጠቁማል ለዚህም ነው እንግዲህ ኤርምያስ አሁንም በትንቢቱ አቤቱ እንዳንተ ያለ የለም አንተ ታላቅ ነህ ስምህም በኃይል ታላቅ ነው ሲል የነገረን ትንቢተ ኤርምያስ 10 ፥ 6 የእግዚአብሔር ታላቅነት በየት በየት ቦታ እና ለምን ለምን ጉዳይ ተገለጠ ስንል ደግሞ በቪዲዮ የሚለቀቀው ትምህርት ስላለ እርሱ ሰፊውን ሃሳብ ይዞ ይመልስልናል ከዚህም ባሸገር የዚህ ትምህርታዊ መልዕክት ዋናውና አንኳሩ ሃሳብ እነዚህ ከእግዚአብሔር የሚያቅት ነገር እንደሌለ የተረዱ እና የተባሉትን ነገር ሁሉ የሆኑ ሰዎች ሕይወት ምን እንደሚመስል የሚቃኝ ሲሆን ከተባሉት ነገር ውጪ ያደረጉ ሰዎች ደግሞ ሕይወታቸው ምን እንደሚመስል ትምህርቱ በሰፊው አብራርቶ ይዘረዝራል ይህ ትምህርት ከቤተሰብ ጀምሮ በማኅበረሰብ መካከል ባለ የሥራ ዘርፍ ፣ በቤተክርስቲያንና በመሣሠሉት የሃላፊነት ቦታዎችን ይዘው የሚንቀሳቀሱትን ሰዎች ተግባርና የተሰጣቸውን ሃላፊነት ጭምር በምን መንገድ ሊወጡት እንደሚገባ በሰፊው የሚያብራራ ፣ የሚያትትና የሚያስተምርም ነው ታድያ ይህንን ትምህርት አስተውለን እንደሚገባ ከተከታተልነው በተገቢው መንገድ እንደምንጠቀም ሕይወታችንም በዚሁ ቃል በብዙ እንደሚለወጥ እምነቴ ነው ውድ የቃሉ አድማጮች ቅዱሳን ወገኖች በሙሉ እንግዲህ ይህን በቪዲዮ የሚለቀቀውን ትምህርት ከሰማችሁ በኋላ ለሌሎች ሊሰሙ ለሚፈልጉ ወገኖች ሁሉ ሼር በማድረግ ትምህርቱን እንድታሰሙ ከታላቅ አክብሮት ጋር እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ይባርክ አሜን Joshua Breakthrough Renewal Teaching and Preaching Ministry ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ .
Tuesday, 5 April 2016
ትምህርት ስድስት ፦ በተስፋ ቃል መፈተን ዕብራውያን 11 ፥ 17 _ 19 ፤ መዝሙር ( 105 )፥ 16 _ 19 Pa...የትምህርቱ ዋና ዋና ነጥቦች የትምህርቱ ርዕስ በተስፋ ቃል መፈተን በተስፋ ቃል ከተፈተኑት መካከል ፦ 1ኛ) አብርሃም ነው አብርሃም በተፈተነበት ጊዜ ይስሐቅን በእምነት አቀረበ፥ የተስፋን ቃል የተቀበለው፦ በይስሐቅ ዘር ይጠራልሃል የተባለለት እርሱም አንድ ልጁን አቀረበ እግዚአብሔር ከሙታን እንኳ ሊያስነሣው እንዲቻለው አስቦአልና፥ ከዚያም ደግሞ በምሳሌ አገኘው ይለናል ዕብራውያን 11 ፥ 17 እና 18 ታድያ የአብርሃም ፈተና እንዲሁ ይስሐቅን በእምነት የማቅረብ ፈተና አይደለም በውስጡ ብዙ የመስዋዕትነት ሕይወት አለው ይህንንም በዘፍጥረት 22 ፥ 10 ጀምሮ እስከ 19 ቊጥር ድረስ የተጻፈልን በመሆኑ ይህንን ሁኔታ በዚሁ ክፍል በዝርዝር እናገኘዋለን እንዲሁም በዘፍጥረት 12 ፥ 10 _ 20 ላይ በምድር ራብ በሆነ ጊዜ አብራም በዚያ በእንግድነት ይቀመጥ ዘንድ ወደ ግብጽ መውረዱን የክፍሉ ሃሳብ ይነግረናል ይህ ራብ ደግሞ የጸና ነበርና ወደ ግብጽም ለመግባት በቀረበ ጊዜ ሚስቱን ሦራን እህቴ ነሽ በማለትና እህቱም ነኝ እንድትል ሦራን በማሳመን ከግብጽ ሰዎች አስደንጋጭ ሞት ሚስቱ በሆነችው ነገር ግን እህቱ ነኝ በዪ ባላት በሦራ ምክንያት የማምለጥ ሙከራ ቢያደርግም ሦራ ለግብጹ ንጉሥ ለፈርኦን ሚስት ልት ሆን የተወሰደች በመሆንዋ እውነተኛውን ጉዳይ የሚያውቀው እግዚአብሔር በጉዳዩ ጣልቃ ገብቶ የአብራምን ሚስት ሦራን ለዚሁ ለአብራም አተረፈለት ስለዚህም ንጉሥ ፈርኦን አብራምን ጠርቶ ይህ ያደረግህብኝ ምንድር ነው ? እርስዋ ሚስት እንደ ሆነች ለምን አልገለጥህልኝም ? ለምንስ፦ እኅቴ ናት አልህ ? እኔ ሚስት ላደርጋት ወስጄአት ነበር አሁንም ሚስትህ እነኋት ይዘሃት ሂድ ፈርዖንም ሰዎቹን ስለ እርሱ አዘዘ፥ እርሱንም ሚስቱንም ከብቱንም ሁሉ ሸኙአቸው ይለናል 2ኛ) ዮሴፍ ነው በመዝሙር 104 (105)፥ 16 _ 19 በምድር ላይ ራብን ጠራ፥ የእህልን ኃይል ሁሉ ሰበረ በፊታቸው ሰውን ላከ ዮሴፍ ለባርነት ተሸጠ እግሮቹም በእግር ብረት ደከሙ፥ እርሱም በብረት ውስጥ ገባ ቃሉ እስኪመጣለት ድረስ፥ የእግዚአብሔር ቃል ፈተነው ንጉሥ ላከ ፈታውም፥ የአሕዛብም አለቃ አስፈታው የቤቱ ጌታ፥ የጥሪቱ ሁሉ ገዢ አደረገው አለቆቹን እንደ ፈቃዱ ይገሥጽ ዘንድ፥ ሽማግሌዎቹንም ጥበበኞች ያደርጋቸው ዘንድ እያለ ይናገራል እስር ቤት እግረ ሙቅም ሆነ ሰንሰለት መራርነት ያለበት የጨለማ ሕይወት ነው ይሁን እንጂ ታድያ እግዚአብሔር በዚያ ስፍራ ለዮሴፍ ምሕረትን ያበዛለት ቢሆንም ዮሴፍ ግን ይህንኑ የተስፋ ቃል በመጠበቅ ምክንያት በሕይወቱ የተፈተነ ነበር ዘፍጥረት 39 ፥ 21 ፤ ዘፍጥረት 40 ፥ 15 ፤ ዘፍጥረት 40 ፥ 1 _ 23 3ኛ ) አብርሃምና ከአብርሃም በኋላ የመ ጡ የእምነት አባቶች ፈተና መጽሐፍቅዱሳችን አሁንም ስለ አብርሃም ሲናገር አብርሃም የተባለው ርስት አድርጎ ሊቀበለው ወዳለው ስፍራ ለመውጣት በእምነት ታዘዘ፥ ወዴትም እንደሚሄድ ሳያውቅ ወጣ ለእንግዶች እንደሚሆን በተስፋ ቃል በተሰጠው አገር በድንኳን ኖሮ፥ ያን የተስፋ ቃል አብረውት ከሚወርሱ ከይስሐቅና ከያዕቆብ ጋር፥ እንደ መጻተኛ በእምነት ተቀመጠ መሠረት ያላትን፥ እግዚአብሔር የሠራትንና የፈጠራትን ከተማ ይጠብቅ ነበርና ይለናል ዘፍጥረት 11 ፥ 8 _ 10 ከአብርሃም በኋላ ስላሉ የእምነት አባቶች ሲናገር ደግሞ እነዚህ ሁሉ አምነው ሞቱ፥ የተሰጣቸውን የተስፋ ቃል አላገኙምና፤ ዳሩ ግን ከሩቅ ሆነው አዩትና ተሳለሙት፥ በምድሪቱም እንግዶችና መጻተኞች እንዲሆኑ ታመኑ እንዲህ የሚሉት ለእነርሱ የሚሆነውን አገር እንዲፈልጉ ያመለክታሉና ያን የወጡበትን አገር አስበው ቢሆኑ፥ ሊመለሱ ጊዜ በሆነላቸው ነበር አሁን ግን የሚበልጠውን እርሱም ሰማያዊ አገር ይናፍቃሉ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላካቸው ተብሎ ሊጠራ በእነርሱ አያፍርም፥ ከተማን አዘጋጅቶላቸዋልና ይለናል ዕብራውያን 11 ፥ 13 _ 16 ይመልከቱ ታድያ እነዚህ አባቶች በእምነታቸው ተመስክሮላቸው ፍጹማን የሆኑት በእኛ ነው ይህም እግዚአብሔር ስለ እኛ አንዳች የሚበልጥ ነገርን አስቀድሞ አይቶ ነበርና ዕብራውያን 11 ፥ 39 እና 40 ን በድጋሜ ይመልከቱ 4ኛ ) የተስፋውን ቃል ለሚወርሱ እግዚአብሔር ፈቃዱ አይለወጥም ስለዚህም ይህን ተስፋ ለመያዝ ወደ እርሱ ለሸሸን ለእኛ ጌታ ብርቱ መጽናናት ይሆንልን ዘንድ በመካከል በመሃላ ገብቶአል ይህም ተስፋ እንደ ነፍስ መልሕቅ አለን እርሱም እርግጥና ጽኑ የሆነ ወደ መጋረጃውም ውስጥ የገባ ነው በዚያም ኢየሱስ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ሊቀ ካህናት የሆነው፥ ስለ እኛ ቀዳሚ ሆኖ ገባ በማለት የዕብራውያን ጸሐፊ ዘግቦልናል ዕብራውያን 6 ፥ 17 _ 20 በተስፋ ቃል ስንፈተን ፦ ሀ) በመጠበቅያችን ወይንም በማማችን ላይ መቆም ያስፈልገናል ዕንባቆም 2 ፥ 1 _ 3 ፤ ዕብራውያን 10 ፥ 37 _ 39 ለ) መጽናት ያስፈልገናል ዕብራውያን 10 ፥ 36 ፤ የማቴዎስ ወንጌል 11 ፥ 2 እና 3 ፤ ራዕይ 22 ፥ 12 እና 13 ፣ 20 ሐ ) መትጋት ያስፈልገናል ዕብራውያን 6 ፥ 9 _ 12 ፤ የሉቃስ ወንጌል 12 ፥ 35 _ 48 መ) ለአንዳንዶች የተስፋውን ቃል አምኖና ከሩቅ ተሳልሞ መሞት ቢሆንም ለሌሎች ግን የተስፋውን ቃል ማግኘት ነበር ዕብራውያን 11 ፥ 13 ፣ 33 ቅዱሳን ወገኖች ከዚህ ጽሑፍ ባሻገር ይህንኑ ትምህርት በብዙ ሊያብራራ በቪዲዮ የተለቀቀ ትምህርት ስላለን ይህንኑ ትምህርት እየገባችሁ በመከታተል ለሌሎችም እንድታሰሙ ሼር እንድታደርጉ ከታላቅ አክብሮት ጋር በትሕትና እጠይቃለሁ ጌታ እግዚአብሔር ዘመናችሁን ፣ ኑሮአችሁንና ሕይወታችሁን ሁሉ ይባርክ አሜን Joshua Breakthrough Renewal Teaching and Preaching Ministry ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ
Subscribe to:
Posts (Atom)