Aba Yonas Getaneh Asfaw ጸአተ ግብጽ ኦርቶዶክሳዊና ሐዋርያዊ የተሃድሶ አገልግሎት

Thursday, 28 December 2017

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 12 )የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 12 ) በውኑ የዛሬዎቹ ባሕታውያን መቊጠርያና በትረ መስቀል ይዘው ስለተነሱ በቀዝቃዛ የበርሜል ውሃ ሰዎችን ስላጠመቁ ዮሐንስ መጥምቁን ይወክላሉን ? ይህንኑ አስመልክቶ MAJOR PROPHET ሜጀር ፕሮፌት ተብዬዎቹን የወንጌላውያን አብያተክርስቲያናት ነቢያትንስ እንዴት እንያቸው ? እውነት እላችኋለሁ፥ ከሴቶች ከተወለዱት መካከል ከመጥምቁ ዮሐንስ የሚበልጥ አልተነሣም፤ በመንግሥተ ሰማያት ግን ከሁሉ የሚያንሰው ይበልጠዋል የማቴዎስ ወንጌል 11 : 11

Yonas Asfaw at 19:56 No comments:
Share

አዋልድ መጻሕፍት በ 66ቱ መጽሐፍቅዱሳችን ሲመዘን ያየንበት መጽሐፍቅዱሳዊ እውነት ከወንድማችን ቢንያም ወርቅነህ ጋ...

Yonas Asfaw at 05:38 No comments:
Share

Monday, 25 December 2017

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( ቁጥር 11 ) ፈሪሳውያን ኢየሱስን ምሳ ጋብዘውታል ታድያ ለምን ይሆን በላተኛና የወይን...የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 11 ) ፈሪሳውያን ኢየሱስን ምሳ ጋብዘውታል ታድያ ለምን ይሆን በላተኛና የወይን ጠጅ ጠጪ የቀራጮች ወዳጅ ማለታቸው ? መልሱ አንድና አንድ ነው በውስጥ ያለውን ምጽዋት አድርገው ያልሰጡ በመሆናቸው ነው ( የሉቃስ ወንጌል 11 ፥ 37 _ 41 )

Yonas Asfaw at 19:58 No comments:
Share

Saturday, 23 December 2017

አዋልድ መጻሕፍት በ 66ቱ መጽሐፍቅዱሳችን ሲመዘን ያየንበት መጽሐፍቅዱሳዊ እውነት ከወንድማችን ቢንያም ወርቅነ...

Yonas Asfaw at 07:53 No comments:
Share

Monday, 18 December 2017

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 10 )የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 10 ) ነጻ ላለመውጣት ወይም ላለመፈወስ ምክንያታዊ መሆን ( ሁለተኛው የፈሪሳውያን ምክንያት ) ወእመዋዕለ ዮሐንስ መጥምቅ እስከ ይእዜ ትትገፋዕ መንግሥተ ሰማያት ወግፉአን ይትማሰጥዋ ከመጥምቁ ዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች ግፈኞችም ይናጠቋታል የማቴዎስ ወንጌል 11 ፥ 12 ፤ ቁጥር 7 _ 19 From the days of John the Baptist until now the kingdom heaven has suffered violence and the violence take it by force ( Matthew 11 : 12 )

Yonas Asfaw at 20:36 No comments:
Share

Friday, 15 December 2017

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ክፍል አምስት ( ቁጥር 9 ) የዲያብሎስን ስራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ 1ኛ ዮ...የተሃድሶ ተግዳሮቶች ክፍል አምስት ( ቁጥር 9 ) የዲያብሎስን ስራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ 1ኛ ዮሐንስ መልዕክት 3 : 8 የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 9 ) የዲያብሎስን ስራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ 1ኛ ዮሐንስ መልዕክት 3 : 8 የዲያብሎስ ስራ የፈረሰው ወደፊትም የሚፈርሰው በእግዚአብሔር ልጅ በጌታ በኢየሱስ እንጂ በባሕታዊ መቁጠርያ በእመት , በጸበል ወይንም ቀበርቾ እና የመሣሠሉትን በማጨስ አይደለም

Yonas Asfaw at 08:40 No comments:
Share

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ክፍል አምስት ( ቁጥር 9 ) የዲያብሎስን ስራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ 1ኛ...የተሃድሶ ተግዳሮቶች ክፍል አምስት ( ቁጥር 9 ) የዲያብሎስን ስራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ 1ኛ ዮሐንስ መልዕክት 3 : 8 የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 9 ) የዲያብሎስን ስራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ 1ኛ ዮሐንስ መልዕክት 3 : 8 የዲያብሎስ ስራ የፈረሰው ወደፊትም የሚፈርሰው በእግዚአብሔር ልጅ በጌታ በኢየሱስ እንጂ በባሕታዊ መቁጠርያ በእመት , በጸበል ወይንም ቀበርቾ እና የመሣሠሉትን በማጨስ አይደለም

Yonas Asfaw at 07:27 No comments:
Share

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ክፍል አምስት ( ቁጥር 9 ) የዲያብሎስን ስራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ 1ኛ...

Yonas Asfaw at 07:26 No comments:
Share

Tuesday, 12 December 2017

በቤተክርስቲያንና በታቦት ጉዳይ ከተባረከው ወንድማችን ቢንያም ወርቅነህ ጋር የተደረገ ውይይትበቤተክርስቲያንና በታቦት ጉዳይ ከተባረከው ወንድማችን ቢንያም ወርቅነህ ጋር የተደረገ ውይይት

Yonas Asfaw at 16:59 No comments:
Share

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 8 )የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 8 ) ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ታምኑ ዘንድ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል ( የዮሐንስ ወንጌል 20 ፥ 30 እና 31 ) ይመልከቱ

Yonas Asfaw at 08:18 No comments:
Share

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 8 )የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 8 )

Yonas Asfaw at 06:40 No comments:
Share

Monday, 11 December 2017

መናፍቅ ማን ነው ? :-- ጥቂት ሰለ ሰማዕታቶቹ ደቂቀ እስጢፋኖስ፣ የቤተክርስቲያኒቱን አይን ስላጠፋው አረመኔውና ...

Yonas Asfaw at 20:30 No comments:
Share

Sunday, 10 December 2017

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 7 )የጌታ መገለጥ ...የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 7 )የጌታ መገለጥ የቃሉ መገለጥ ነው

Yonas Asfaw at 22:02 No comments:
Share

Monday, 4 December 2017

የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 6 ) የጌታ መ...የተሃድሶ ተግዳሮቶች ( Challenges ) ክፍል አምስት በነቢያት አገልግሎት ዙርያ ( ቁጥር 6 ) የጌታ መገለጥ የቃሉ መገለጥ ነው በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 20 ፥ 1 _ 18 መሠረት ደቀመዛሙርት የመጽሐፉን ቃል ገና ያላወቁ በመሆናቸው ወደ ቤታቸው ሲሄዱ ማርያም ግን እያለቀሰች ከመቃብሩ በስተውጪ ቆማ ነበርና መላዕክት ነጫጭ ልብስ ለብሰው ታይተዋት ነበር ስለሆነም ዛሬ ከዚህ ምንባብ ተነስተን የመላዕክትን አገልግሎትና የሥራ ድርሻ በመጽሐፍቅዱስ ምን እንደሚመስል በሰፊው የምንመለከተው ጉዳይ ይሆናል ትምህርቱን በመከታተል ተባረኩ

Yonas Asfaw at 18:32 No comments:
Share
‹
›
Home
View web version

About Me

Yonas Asfaw
View my complete profile
Powered by Blogger.