Aba Yonas Getaneh Asfaw ጸአተ ግብጽ ኦርቶዶክሳዊና ሐዋርያዊ የተሃድሶ አገልግሎት
Thursday, 28 July 2016
የመልዕክት ርዕስ ፡ _ አይዞአችሁ እኔ ነኝ አትፍሩ የማርቆስ ወንጌል 6 ፥ 50 ፤ 45 _ 56
Tuesday, 12 July 2016
Asfaw Melese New VCD Mezmur 2016 -Kezeru Zer
Message Topic " Do not fear , only believe " Mark 5 : 36 , 35 - 43 እመን ብ...
Sunday, 3 July 2016
የመልዕክት ርዕስ ፦ እግዚአብሔር ሲቆጣ የተቆጣው ሳሙኤልና ቀጣዩ እርምጃው ( 1ኛ ሳሙኤል 15 ፥ 10 _ ፍጻሜ ) የመልዕክት ርዕስ ፦ እግዚአብሔር ሲቆጣ የተቆጣው ሳሙኤልና ቀጣዩ እርምጃው ( 1ኛ ሳሙኤል 15 ፥ 10 _ ፍጻሜ ) እግዚአብሔር ሲቆጣ ካልተቆጣን ሲያጽናና ማጽናናት አንችልም እግዚአብሔር ደግሞ ተቆጡ ብቻ ሳይሆን አጽናኑ ሕዝቤን አጽናኑም ነው ያለን ኢሳይያስ 40 ፥ 1 እና 2 ታድያ የእግዚአብሔርን ሕዝብ የሚያጽናኑ ሰዎች የሁልጊዜ አጽናኞች ብቻ ሳይሆኑ እግዚአብሔር ተቆጥቶም ሲያገኙ ከእግዚአብሔር ጋር ሆነው የሚቆጡ ናቸው እግዚአብሔር ሲቆጣ የማይቆጡ ሰዎች ግን የካህኑ የኤሊን ዘመን መንፈስ የሚከተሉ በመሆናቸው ከእግዚአብሔር ቤት ሳይቀር የሚቆረጡበትና ክንዳቸውም የሚሰበርበት ዘመን መምጣቱ አይቀርም ጌታ እግዚአብሔር ደግሞ በቁጣችሁ ላይ ጸሐይ አይግባ አለን እንጂ አትቆጡ አላለንም ይልቁንም ቃሉን እንድንሰብክ በጊዜውም አለጊዜውም እየጸናን ፈጽመን እየታገስንና እያስተማርንም እንድንዘልፍ እንድንገስጽና እንድንመክርም ነው የሚነግረን ስለዚህ ይህንን የቃሉን እውነት ተከትለን እኛም እግዚአብሔር ያለውን በዘመናችን ያለከልካይ እናደርጋለን 2ኛ ጢሞቴዎስ 4 ፥ 1 _ 5 ቅዱሳን ወገኖች መልዕክቱ እንግዲህ በነዚህና በመሣሠሉት ሃሳቦች ዙርያ ያጠነጠነ በመሆኑ ተባረኩበት ለሌሎችም ሼር አድርጉት ጌታ ይባርካችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ Joshua Breakthrough Apostolic Ministry
July 2, 2016የመልዕክት ርዕስ ፦ እግዚአብሔር ሲቆጣ የተቆጣው ሳሙኤልና ቀጣዩ እርምጃው ( 1ኛ ሳሙኤል 15 ፥ 10 _ ፍጻሜ ) እግዚአብሔር ሲቆጣ ካልተቆጣን ሲያጽናና ማጽናናት አንችልም እግዚአብሔር ደግሞ ተቆጡ ብቻ ሳይሆን አጽናኑ ሕዝቤን አጽናኑም ነው ያለን ኢሳይያስ 40 ፥ 1 እና 2 ታድያ የእግዚአብሔርን ሕዝብ የሚያጽናኑ ሰዎች የሁልጊዜ አጽናኞች ብቻ ሳይሆኑ እግዚአብሔር ተቆጥቶም ሲያገኙ ከእግዚአብሔር ጋር ሆነው የሚቆጡ ናቸው እግዚአብሔር ሲቆጣ የማይቆጡ ሰዎች ግን የካህኑ የኤሊን ዘመን መንፈስ የሚከተሉ በመሆናቸው ከእግዚአብሔር ቤት ሳይቀር የሚቆረጡበትና ክንዳቸውም የሚሰበርበት ዘመን መምጣቱ አይቀርም ጌታ እግዚአብሔር ደግሞ በቁጣችሁ ላይ ጸሐይ አይግባ አለን እንጂ አትቆጡ አላለንም ይልቁንም ቃሉን እንድንሰብክ በጊዜውም አለጊዜውም እየጸናን ፈጽመን እየታገስንና እያስተማርንም እንድንዘልፍ እንድንገስጽና እንድንመክርም ነው የሚነግረን ስለዚህ ይህንን የቃሉን እውነት ተከትለን እኛም እግዚአብሔር ያለውን በዘመናችን ያለከልካይ እናደርጋለን 2ኛ ጢሞቴዎስ 4 ፥ 1 _ 5 ቅዱሳን ወገኖች መልዕክቱ እንግዲህ በነዚህና በመሣሠሉት ሃሳቦች ዙርያ ያጠነጠነ በመሆኑ ተባረኩበት ለሌሎችም ሼር አድርጉት ጌታ ይባርካችሁ ቀሲስ ዮናስ ጌታነህ Joshua Breakthrough Apostolic Ministry
‹
›
Home
View web version